12.07.2015 Views

federal negarit gazeta - Ethiopian Legal Brief

federal negarit gazeta - Ethiopian Legal Brief

federal negarit gazeta - Ethiopian Legal Brief

SHOW MORE
SHOW LESS
  • No tags were found...

You also want an ePaper? Increase the reach of your titles

YUMPU automatically turns print PDFs into web optimized ePapers that Google loves.

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣFEDERAL NEGARIT GAZETAOF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIAአሥራ ስምንተኛ ዓመት qÜ_R $9አዲስ አበባ ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ዓ.ም¥WÅበኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክየሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ18 th Year No. 59ADDIS ABABA 27 th August, 2012CONTENTSxêJ qÜ_R 7)$9/2ሺ4 ›.Mየማስታወቂያ አዋጅ …… ገጽ 6?ሺ5)!አዋጅ ቁጥር 7)$9/2ሺ4ስለማስታወቂያ የወጣ አዋጅማስታወቂያ ሕብረተሰቡ በምርት ግብይትወይም በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ በሚያደርጋቸውእንቅስቃሴዎች ላይ ተጽእኖ በማሳደር ለአገሪቱኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ፖለቲካዊ እድገት ከፍተኛሚና የሚጫወት በመሆኑ፤አገሪቱ በገበያ መር የኢኮኖሚ ሥርዓትየምትመራ ከመሆኑ አንጻር ገበያው ጤናማ በሆነውድድር እንዲመራ በማድረግ ረገድ ማስታወቂያከፍተኛ አስተዋፆ የሚያደርግ በመሆኑ፤ማስታወቂያ በሥርዓት ካልተመራየሕብረተሰቡን መብትና ጥቅም እንዲሁም የአገርንገጽታ ሊጎዳ የሚችል በመሆኑ፤የማስታወቂያ ወኪሎች፣ የማስታወቂያአሰራጮች እና የማስታወቂያ አስነጋሪዎችን መብትእና ግዴታን በግልጽ መወሰን በማስፈለጉ፤በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ $5(1) መሰረትየሚከተለው ታውጇል፡፡1 አጭር ርዕስክፍል አንድጠቅላላይህ አዋጅ “የማስታወቂያ አዋጅ ቁጥር 7)$9/2ሺ4’’ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡Proclamation No.759/2012Advertisement Proclamation. …….Page 6520PROCLAMATION No. 759/2012A PROCLAMATION ON ADVERTISEMENTWHEREAS, advertisement plays asignificant role in the economic, social and politicaldevelopment of the country, by influencing theactivities of the public in commodity exchange orservice rendering;WHEREAS, advertisement makes asignificant contribution in establishing healthymarket competition in the market-led economicsystem of the country;WHEREAS, advertisement, if not regulated,may harm the rights and interest of the people andthe image of the country;WHEREAS, it is necessary to clearly definethe rights and obligations of advertising agents,advertisement disseminators and advertisers;NOW, THEREFORE, in accordance withArticle 55(1) of the Constitution of the FederalDemocratic Republic of Ethiopia, it is herebyproclaimed as follows:1. Short TitlePART ONEGENERAL PROVISIONSThis Proclamation may be cited as the“Advertisement Proclamation No.759/2012”.


gA 6?ሺ5)!1 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 65212 ትርጓሜየቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነበስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡-1/ “ማስታወቂያ” ማለት የምርት ወይምየአገልግሎት ሽያጭ እንዲስፋፋ ወይምስም፣ አርማ፣ የንግድ ምልክት ወይም አላማእንዲተዋወቅ በማስታወቂያ ማሰራጫመንገድ አማካኝነት የሚሰራጭ የንግድማስታወቂያ ሲሆን የሕዝብ አገልግሎትማስታወቂያንና የግል ማስታወቂያንይጨምራል፤2/ “የማስታወቂያ ማሰራጫ መንገድ” ማለትመገናኛ ብዙሃንን፣ የውጭ ማስታወቂያን፣የቴሌኮምን፣ የፖስታ፣ የኢንተርኔት ድረ ገፅእና የፋክስ አገልግሎቶችን፣ ሲኒማን፣ፊልምን፣ ቪዲዮን እና መሰል የማስታወቂያማሰራጫ መንገድን ይጨምራል፤3/ “የሕዝብ አገልግሎት ማስታወቂያ” ማለትለሕዝብ ጥቅም ሲባል በመገናኛ ብዙሃንየሚሠራጭ መልዕክት ነው፤4/ “የግል ማስታወቂያ” ማለት በማስታወቂያማሰራጫ መንገድ አማካኝነት የሚሰራጭየአፋልጉኝ ማስታወቂያ፣ የሃዘን መግለጫእና ሌላ መሰል ማስታወቂያን ያካትታል፤5/ “የማስታወቂያ ሥራ” ማለት ማስታወቂያማዘጋጀትንና ማሰራጨትን፣ የፕሮሞሽንአገልግሎትን እና ከማስታወቂያ ጋርተያያዥነት ያለውን ሌላ ሥራ የሚያካትትሥራ ነው፤6/ “የማስታወቂያ ወኪል” ማለት በማስታወቂያሥራ ላይ የተሰማራ ሰው ነው፤7/ “የማስታወቂያ አሰራጭ” ማለትበማስታወቂያ ማሰራጫ መንገድ አማካኝነትየአየር ጊዜ፣ የሕትመት ሽፋን ወይም መሰልአገልግሎት በመስጠት ማስታወቂያየሚያሰራጭ ሰው ነው፤8/ “የማስታወቂያ አስነጋሪ” ማለት በማስታወቂያማሰራጫ መንገድ አማካኝነት ማስታወቂያየሚተዋወቅለት ሰው ነው፤2. DefinitionIn this Proclamation, unless the contextotherwise requires:1/ “advertisement” means a commercialadvertisement which is disseminatedthrough the means of advertisementdissemination to promote sales of goodsor services or to publicize name, logo,trademark or objectives, and includespublic and private advertisements;2/ “means of advertisement dissemination”includes the mass media, outdooradvertisement, telecom, postal, internetweb site and fax services, cinema, film,video and any other related means ofadvertisement dissemination;3/ “public advertisement” means message inthe public interest disseminated by themass media;4/ “personal advertisement” means anadvertisement advertised through themeans of advertisement disseminationand it includes looking for missing personadvertisement, condolence message, andother similar advertisement;5/ “advertising activity” means an activity thatincludes production and dissemination ofadvertisements, promotional services andother related activities;6/ “advertising agent” means a person whoundertakes advertising activity;7/ “advertisement disseminator” means aperson who disseminates advertisementsthrough the use of means ofadvertisement dissemination by providingair time, column coverage or other relatedservices;8/ “advertiser” means a person whoseadvertisement is advertised through themeans of advertisement dissemination;9/ “መገናኛ ብዙሃን” ማለት የሕትመት መገናኛብዙሃን እና የብሮድካስት አገልግሎትንያካትታል፤9/ “mass media” includes print media andbroadcasting services;


gA 6?ሺ5)!2 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 65220/ “የሕትመት መገናኛ ብዙሃን” ማለትበጠቅላላው ኅብረተሰብ ወይም በአንድበተወሰነ የኅብረተሰብ ክፍል እንዲነበብታስቦ የሚሰራጭ ማንኛውም ሕትመትሲሆን ጋዜጣን፣ መጽሔትን፣ የማስታወቂያመፅሀፍ ወይም የሎው ፔጅን፣ የስልክ ቁጥርማውጫ ወይም ግሪን ፔጅን ያካትታል፤01/ “የብሮድካስት አገልግሎት” ማለት የሬዲዮወይም የቴሌቪዥን ሥርጭት አገልግሎትነው፤02/ “የውጭ ማስታወቂያ” ማለት፡-ሀ) በቢልቦርድ፣ በኤሌክትሮኒክ ስክሪንወይም በተንቀሳቃሽ ምስል የሚሰራጭ፤ለ) በሕንጻ ወይም በማናቸውም ስትራክቸርወይም በትራንስፖርት ተሽከርካሪ ላይየሚፃፍ ወይም የሚለጠፍ፤ሐ) በተንጠልጣይ ነገር፣ በፖስተር፣በስቲከር፣ በብሮሸር፣ ሊፍሌት ወይምበራሪ ወረቀት የሚሰራጭ፤መ) በድምጽ ካሴት፣ በድምፅ ማጉያመሳሪያ የሚሰራጭ፤ ወይምሠ) በሌላ መሰል ማሰራጫ መንገድአማካኝነት የሚሰራጭ፤ማስታወቂያ ነው፡፡03/ “በስፖንሰር የሚቀርብ ፕሮግራም” ማለትፕሮግራሙን ለማሰራጨት ገንዘብ በቀጥታወይም በተዘዋዋሪ የተከፈለበት ወይምየክፍያ ቃል የተገባበት ፕሮግራም ነው፤04/ “ስፖንሰር” ማለት ፕሮግራምን ወይምየማስታወቂያ ማሰራጫ መንገድን ስፖንሰርየሚያደርግ ሰው ነው፤05/ “በፕሮግራም መልክ የሚሠራጭ ማስታወቂያ”ማለት ከሁለት ደቂቃ የበለጠ ጊዜየሚወስድና ለብሮድካስተሩ ክፍያ የፈፀመሰውን ምርት፣ አገልግሎት ወይም መሰልመልእክት በፕሮግራም መልክ ተዘጋጅቶበብሮድካስት አገልግሎት የሚሰራጭማስታወቂያ ነው፤06/ “ተካታች ማስታወቂያ” ማለት ብሮድካስተሩገንዘብ የተቀበለበትን ወይም ጥቅምያገኘበትን የማንኛውንም ሰው ምርት፣አገልግሎት ወይም መሰል መልእክትበተዘዋዋሪ ለማስተዋወቅ በፅሁፍ፣ በድምጽወይም በምስል ከአንድ ፕሮግራም ጋርየተካተተ ማስታወቂያ ነው፤10/ “print media” means any printed materialwhich has a distribution aimed to reachthe entire public or a section thereof suchas a newspaper, magazine, advertisementbook or yellow page, telephone directoryor green page;11/ “broadcasting service” means a radio ortelevision transmission service;12/ “outdoor advertisement” means anyadvertisement:a) disseminated by using billboard,electronic screen or moving picture;b) written or affixed to a building or anystructure or transport vehicle;c) disseminated by using banner, poster,sticker, brochure, leaflets or flier;d) disseminated through audio cassette,loud speaker; ore) disseminated through any otherrelated means of dissemination.13/ “sponsored program” means a programthe transmission cost of which is eitherdirectly or indirectly paid or promised;14/ “sponsor” means a person who sponsorsa program or a means of advertisementdissemination;15/ “infomercial” means an advertisementconsuming more than two minutes, thatis disseminated through a broadcastingservice after being prepared in aprogram format so as to promote theproduct, service or similar message ofthe contracting party who agreed to payto the broadcaster for such service;16/ “inserted advertisement” means anadvertisement inserted with a program inthe form of script, sound or image topromote indirectly the product, serviceor similar message of any person, fromwhom the broadcaster has earned moneyor obtained benefit;


]gA 6?ሺ5)!3 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 652307/ “ተጓዳኝ ማስታወቂያ” ማለት በቴሌቪዥንመስኮት ወይም ስክሪን ከሚሰራጨውፕሮግራም ጋር አልፎ አልፎ በተጓዳኝመስኮት የሚታይ ማስታወቂያ ነው፤08/ “የአፀፋ ማስታወቂያ” ማለት የዚህን አዋጅድንጋጌ በሚጥስ ማስታወቂያ የተነሳ በህዝብዘንድ የተፈጠረውን የተሳሳተ አመለካከትለማቃናት ወይም ለጉዳት የተጋለጠውንወገን መብት ለማስጠበቅ የሚሰራጭማስታወቂያ ነው፤09/ “ፕሮግራም” ማለት በድምፅ ወይም በምስልወይም በሁለቱ ተቀነባብሮ ለማሳወቅ፣ለማስተማር ወይም ለማዝናናት ወይምሁሉንም አካቶ በብሮድካስት አገልግሎትየሚቀርብ ስርጭት ነው፤!/ “የዜና እና የወቅታዊ ጉዳዮች ዘገባ” ማለትአካባቢያዊ፣ ክልላዊ፣ አገራዊ ወይም አለምአቀፋዊ ይዘት ያላቸው እና ወቅታዊ የሆኑፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ ወይም ማኅበራዊጉዳዮችን በሚመለከት በብሮድካስትአገልግሎት የሚቀርብ ዜና፣ ዘገባ፣ማብራሪያ፣ ትርጓሜ፣ አስተያየት፣ ሐተታወይም ትንታኔ ነው፤!1/ “እለታዊ የስርጭት ጊዜ” ማለት ከንጋቱ 02ሰዓት ጀምሮ ባሉት !4 ሰዓታት የሚተላለፍየብሮድካስት አገልግሎት ስርጭት ነው፤!2/ “ሎተሪ” ማለት የሽልማት አሸናፊው በእድል፣በእጣ አወጣጥ ወይም በማናቸውም ሌላ ዘዴየሚታወቅበት ጨዋታ ወይም ድርጊት ሲሆንአግባብ ባለው ሕግ የተመለከቱትንጨዋታዎችና ድርጊቶች ያካትታል፤!3/ “ክልል” ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስትአንቀፅ #7(1) የተመለከተው ማንኛውምክልል ሲሆን የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋከተሞች አስተዳደሮችን ይጨምራል፤!4/ “ባለሥልጣን” ማለት የኢትዮጵያ ብሮድካስትባለሥልጣን ነው፤!5/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግየሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤!6/ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸውየሴትንም ይጨምራል፡፡17/ “split-screen advertisement” means anadvertisement displayed occasionally onthe same screen adjacent to a programdisseminated through television windowor screen;18/ “counter advertisement” means anadvertisement disseminated to counterwrong public opinion created bypreviously transmitted advertisement inbreach of the provision of thisProclamation or to protect the rights ofthe victim of such violation;19/ “program” means voice or visual oraudiovisual arrangement transmitted toinform, educate or entertain the public oran all inclusive transmission of abroadcasting service;20/ “news and current affairs program”means news, documentary, commentary,interpretation, feature or analysistransmitted through broadcasting servicethat has local, regional, national orinternational content and that relates toimmediate political, economical orsocial issues;21/ “daily transmission time” meansbroadcasting service transmission in 24hours starting from 6 a.m.;22/ “lottery” means any game or activity inwhich the prize winner is determined bychance, drawing of lots or any othermeans, and includes games and eventslisted by the relevant law;23/ “region” means any of the states referredto in Article 47(1) of the Constitution ofthe Federal Democratic Republic ofEthiopia and includes the Addis Ababaand Dire Dawa city administrations;24/ “Authority” means the <strong>Ethiopian</strong>Broadcasting Authority;25/ “person” means a physical or juridicalperson;26/ any expression in the masculine genderincludes the feminine.


gA ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 65246¹þ5)!43 የተፈጻሚነት ወሰንይህ አዋጅ በሚከተሉት ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡-1/ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚሠራ የማስታወቂያወኪል፣ የማስታወቂያ አሰራጭ እናየማስታወቂያ አስነጋሪ፤2/ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚዘጋጅና በሚሰራጭማስታወቂያ፤3/ በኢትዮጵያ ውስጥ በተቋቋመ ድርጅትወይም በኢትዮጵያ ውስጥ በሚኖር ሰውአማካኝነት ኢትዮጵያ ውስጥ ወይም በውጭአገር በተቋቋመ የኢንተርኔት ድረ ገፅ ላይበሚሰራጭ ማስታወቂያ፤4/ አገር ውስጥ ለማሰራጨት ሲባል ወደኢትዮጵያ በሚገባ እና ዋነኛ አትኩሮቱበአገር ውስጥ ጉዳዮች ላይ በሆነ ማናቸውምየውጭ አገር ጋዜጣ ወይም መፅሄትአማካኝነት በሚሰራጭ ማስታወቂያ፤ እና5/ በአገር ውስጥ ተዘጋጅቶ በውጭ አገርየብሮድካስት አገልግሎት ወደ አገር ውስጥበሚሰራጭ ማስታወቂያ።3. Scope of ApplicationThis Proclamation shall be applicable to:1/ advertising agent, advertisement disseminatorand advertiser working within Ethiopia;2/ advertisement prepared and disseminatedin Ethiopia;3/ advertisement disseminated through theinternet website being designed in Ethiopiaor abroad, by an organization establishedin Ethiopia or by a person who resides inEthiopia;4/ advertisement disseminated through anyforeign news paper or magazine importedand which focuses primarily on domesticissues; and5/ advertisement produced in Ethiopiaprimarily for local audience anddisseminated from abroad by a foreignbroadcasting entity.ክፍል ሁለትበማስታወቂያ ሥራ ስለመሰማራት4 በማስታወቂያ ሥራ የመሰማራት መብት1/ ማንኛውም ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ የሆነ ግለሰብወይም በኢትዮጵያ ሕግ መሰረትየተቋቋመና በካፒታሉ ውስጥ የውጭ አገርዜጋ ድርሻ የሌለበት የንግድ ማኅበርበማስታወቂያ ሥራ የመሰማራት መብትይኖረዋል፡፡2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተደነገገውቢኖርም በትውልድ ኢትዮጵያዊ የሆነየውጭ አገር ዜጋ በማስታወቂያ ሥራየመሰማራት መብት ይኖረዋል፡፡5 የማስታወቂያ ሥራ ፈቃድ ስለማውጣት1/ በማስታወቂያ ወኪልነት ሥራ ለመሰማራትየሚፈልግ ማንኛውም ሰው አግባብ ካለውየመንግስት አካል የማስታወቂያ ሥራ ፈቃድማውጣት አለበት፡፡2/ ማንኛውም ማስታወቂያ አሠራጭ ማስታወቂያበማዘጋጀት ሥራ ላይ ለመሰማራት አግባብካለው የመንግስት አካል የማስታወቂያ ሥራፈቃድ ማውጣት አለበት፡፡PART TWOUNDERTAKING ADVERTISING ACTIVITY4. The Right to Undertake Advertisement Activity1/ Any <strong>Ethiopian</strong> national or a businessorganization established in accordancewith the <strong>Ethiopian</strong> law and whose capitalis not shared by foreign nationals, shallhave the right to undertake advertisingactivity.2/ Notwithstanding sub-article (1) of thisArticle, any foreign national of <strong>Ethiopian</strong>origin shall have the right to engage inadvertising activity.5. Obtaining Advertising Business License1/ Any person who wants to engage in theactivities of an advertising agent shall haveto obtain an advertising business licensefrom the appropriate governmental body.2/ Any advertisement disseminator whowants to engage in the production ofadvertisement shall have to obtainadvertising business license from theappropriate governmental body.


gA ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 65266?ሺ5)!6ረ) የአገርን ክብርና ጥቅም የሚጠብቅ፤እናሰ) የሙያ ሥነ ምግባርን የሚያከብር፤ይዘትና አቀራረብ ያለው መሆን አለበት፡፡2/ ማንኛውም በመገናኛ ብዙሃን አማካኝነትየሚሰራጭ ማስታወቂያ ከሌሎችፕሮግራሞች የተለየ መሆኑ በግልጽእንዲታወቅ ሆኖ መቅረብ ያለበት ሲሆንበፕሮግራሞቹ ይዘት ላይም ተፅእኖ ማድረግየለበትም፡፡3/ ማስታወቂያ በዜና መልክ መዘጋጀትናመሰራጨት የለበትም።4/ የማስታወቂያ ወኪል የአንድን ሰው ምርት፣አገልግሎት ወይም ሌላ መልእክት የሚያስተዋውቅ የንግድ ማስታወቂያ አዘጋጅቶ ባሰራጨበሦስት ወራት ውስጥ የሌላ ሰውን ተመሳሳይምርት፣ አገልግሎት ወይም ሌላ መልእክትበተመሳሳይ የማስታወቂያ ተዋናይ ምስልወይም ድምፅ አዘጋጅቶ ማሰራጨትየለበትም።5/ ለቅጅና ተዛማጅ መብቶች እንዲሁምለፈጠራ፣ የአነስተኛ ፈጠራና የኢንዱስትሪያዊንድፍ ውጤቶች መብት ጥበቃ የወጡሕግጋት በማስታወቂያ ሥራ ላይ እንደአግባብነቱ ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡f) protect the dignity and interests ofthe country; andg) respect professional code of conduct.2/ Any advertisement disseminated throughthe mass media shall be presented in amanner that clearly differentiates it fromother programs and may not affect thecontent of the programs.3/ Advertisement may not be prepared anddisseminated in the form of news.4/ An advertising agent who designed anddisseminated an advertisement to promotethe goods, services or other relatedmessages of any person may not advertise,within the next three months, similargoods, services or other related messagesof another person by using the image orvoice of the same advertising actor.5/ Laws issued to protect copyright andneighboring rights as well as inventions,minor inventions and industrial designpatent shall be applicable with respect toadvertisement service as appropriate.7 ሕግን ወይም መልካም ሥነ ምግባርን ስለሚፃረርማስታወቂያየሚከተሉት ማስታወቂያዎች ሕግን ወይምመልካም ሥነ ምግባርን የሚጻረር ይዘት ወይምአቀራረብ እንዳላቸው ሆነው ይቆጠራሉ፡-1/ ቋንቋን፣ ፆታን፣ ዘርን፣ ብሔርን፣ ብሔረሰብን፣ሙያን፣ ሐይማኖትን፣ እምነትን፣ ፖለቲካዊወይም ማኅበራዊ አቋምን አስመልክቶ የሰውልጅን ስብዕና፣ ነጻነት ወይም እኩልነትየሚጻረር ምስልን፣ አነጋገርን ወይምንጽጽርን የያዘ ማስታወቂያ፤2/ የግለሰብን፣ የብሔርን፣ የብሔረሰብን ወይምየሕዝብን መልካም ሥነ ምግባር ወይምሰብዓዊ ክብርን እንዲሁም የድርጅትንመልካም ስምና ዝና የሚያጎድፍ ማስታወቂያ፤3/ ብሔራዊ ወይም የክልል ሰንደቅ ዓላማን፣አርማን፣ ብሔራዊ መዝሙርን ወይምገንዘብን የሚያንቋሽሽ ወይም የሚያዋርድማስታወቂያ፤7. Unlawful or Immoral AdvertisementThe following advertisements shall be deemedto be as having unlawful or immoral content orpresentation:1/ advertisement that contains image, speechor comparisons that violates the dignity,liberty or equality of mankind in relation tolanguage, gender, race, nation, nationality,profession, religion, belief, political orsocial status;2/ advertisement that violates the rules ofgood behavior or human dignity ofindividuals, nation, nationalities orpeoples, and defames the reputation of anorganization;3/ advertisement that undermine the nationalor regional state’s flag, emblem, nationalanthem or currency;


gA ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 65276?ሺ5)!74/ የአካል ጉዳተኛን፣ የኤች አይ ቪ/ኤድስቫይረስ በደሙ ውስጥ ያለበትን ወይም በሌላህመም የተያዘ ሰውን ክብርና ሥነ ልቦናየሚነካ ማስታወቂያ፤5/ በሕብረተሰቡ መካከል አመጽ፣ የሀይልተግባር፣ ሽብር፣ ግጭት ወይም የፍርሀትስሜት እንዲፈጠር የሚያነሳሳ ማስታወቂያ፤6/ የሕብረተሰቡን አካላዊና አእምሯዊ ጤንነትወይም ደህንነት ለጉዳት የሚያጋልጥ ድርጊትእንዲፈጸም የሚያነሳሳ ማስታወቂያ፤7/ አግባብ ያለው የመንግስት አካልየሚወስነውን የድምፅ መጠን በመተላለፍበማናቸውም አይነት የድምፅ ማጉያ መሳሪያአማካኝነት አካባቢን በከፍተኛ ድምፅበመበከል የሚሰራጭ ማስታወቂያ፤8/ ለመልካም ፀባይ ተቃራኒ የሆነ የጽሑፍመልእክት፣ ምስል፣ ስዕላዊ መግለጫ፣ ፊልምወይም መሰል አቀራረብን የያዘማስታወቂያ፤9/ የግለሰብን ስም፣ ምስል ወይም ፎቶግራፍግለሰቡ ሳይፈቅድ የሚጠቀም ወይም በሕግጥበቃ የሚደረግለትን የኪነጥበብ ወይምየፈጠራ ሥራ የሚመለከተው ሰው ሳይፈቅድየሚጠቀም ማስታወቂያ፤0/ ለትራፊክ ደህንነት ወይም ለአካባቢ ጥበቃተጻራሪ የሆነ ማስታወቂያ፤01/ የመከላከያ ሰራዊት ወይም የፖሊስ የደንብልብስን፣ ምልክትን ወይም ሽልማትንበመልበስ ወይም በማድረግ የሚቀርብየንግድ ማስታወቂያ፤02/ በሌላ ሕግ የተከለከለ ይዘት ወይምአቀራረብ የያዘ ወይም ማንኛውም ሕግእንዲጣስ የሚያነሳሳ ማስታወቂያ፡፡4/ advertisement that undermine the dignityor emotional feeling of physically disabledperson or a person living with HIV/AIDSor suffering from other disease;5/ advertisement that instigates chaos,violence, terror, conflict or fear amongpeople;6/ advertisement that instigate an action thatcould endanger the physical or mentalhealth and security of the people;7/ advertisement causing sound pollutionthrough any sound magnifying machine,which does not comply with the soundlimit set by the appropriate governmentalbody;8/ advertisement with obscene writtenmessage, image, picture, film or similarpresentation;9/ advertisement using the name, image orphotograph of a person without hisconsent, or artistic or creative worksprotected by the law without authorizationby the concerned person;10/ advertisement contrary to traffic safety orenvironmental protection;11/ commercial advertisement presented bywearing defense force or police uniforms,decorations or insignia;12/ advertisement with content or presentationprohibited by other laws or that promotesthe violation of any law.8 ስለአሳሳች ወይም ተገቢ ያልሆነ ማስታወቂያየሚከተሉት ማስታወቂያዎች አሳሳች ወይምተገቢ ያልሆነ ይዘት ወይም አቀራረብእንዳላቸው ሆነው ይቆጠራሉ፡-1/ የሚተዋወቀውን ምርት የተመረተበት አገርወይም ቦታ፣ ቀን፣ የምርቱን ባህሪ፣ በውስጡየያዘውን ንጥረ ነገር፣ ክብደት፣ መጠን፣ያለውን ጠቀሜታ ወይም ተቀባይነትበሐሰት የሚያስተዋውቅ ማስታወቂያ፤8. Misleading or Unfair AdvertisementThe following advertisements shall be deemedto be as having misleading or unfair content orpresentation:1/ advertisement that gives false informationabout the country or place of origin, dateof production, nature, ingredients, weight,volume, use or acceptance by consumersof a product;


gA ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 65286?ሺ5)!82/ ታክስና ሌላ ሕጋዊ ክፍያን ጨምሮ ምርቱወይም አገልግሎቱ የሚሸጥበትን ዋጋበሚመለከት ወይም ለምርቱ ወይምለአገልግሎቱ የቅጅ ወይም የፓተንትመብት፣ የጥራትና የደረጃ መሥፈርትማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ወይም እውቅናካለው አካል ሽልማት መገኘቱን ወይም ሌላመሰል መረጃን በሚመለከት በሐሰትየሚያስተዋውቅ ማስታወቂያ፤3/ አንድ ምርት ወይም አገልግሎት የሌለውንጥቅም፣ ጥራት፣ መአዛ፣ ጣእም፣ ንጥረ ነገር፣ጥንካሬ፣ እድሜ ወይም ብርካቴ እንዳለውአስመስሎ የሚያቀርብ ማስታወቂያ፤4/ የአገልግሎት ጊዜው ለማለፍ የደረሰን ወይምያለፈበትን ምርት የሚያስተዋውቅማስታወቂያ፤5/ የዱቄት ወተትን ወይም መሰል ምግብንከስድስት ወር እድሜ በታች ለሆኑ ሕጻናትከእናት ጡት ወተት የሚመረጥ ወይምየማይተናነስ እንደሆነ አድርጎየሚያስተዋውቅ ማስታወቂያ፤6/ የሌላ ሰውን ምርት ወይም አገልግሎትእንደራስ አድርጎ የሚያስተዋውቅ ማስታወቂያ፤7/ ተገቢ የሆነ የንግድ ውድድር መርህንበመተላለፍ የሚተዋወቀውን ምርት ወይምአገልግሎት የማይጠቀም ሰውን የሚያንቋሽሽማስታወቂያ፤8/ አንድን ምርት ወይም አገልግሎት ከሌላምርት ወይም አገልግሎት ጋር በማወዳደርለንጽጽር የቀረበውን ምርት ወይምአገልግሎት ወይም የተወዳዳሪውን ብቃትወይም ዝና የሚያንቋሽሽ ወይም የውጭአገር ምርት ተመራጭ እንዲሆን ለማድረግሲባል አገራዊ ምርትን ወይም አገልግሎትንየሚያንቋሽሽ ማስታወቂያ፤9/ ከውጭ ቋንቋ የተወሰደው ቃልማስታወቂያው በተሰራጨበት የአገሪቱ ቋንቋፍቺ ከሌለው በቀር የአገሪቱን ቋንቋ ከውጭአገር ቋንቋ ጋር በማቀላቀል የሚያስተዋውቅማስታወቂያ፤0/ በገበያ ውስጥ የሌለ ምርት ወይምአገልግሎት እንዳለ አስመስሎ የሚያቀርብማስታወቂያ፤01/ አንድን ምርት፣ አገልግሎት ወይም ድርጅትከሌላ ምርት፣ አገልግሎት ወይም ድርጅትጋር ሊያሳስት የሚችል አሻሚ የሆነማስታወቂያ፤2/ advertisement that gives false informationabout the price of goods or serviceincluding tax and other lawful fees orabout obtaining copy right or patent right,quality and standard certification or prizefrom a recognized body or other relatedinformation;3/ advertisement presenting a product or aservice beyond its real usage, quality,flavor, taste, ingredient, strength,durability or sufficiency;4/ advertisement promoting a product theexpiry date of which is approaching or hasalready lapsed;5/ advertisement promoting a milk powder orsimilar meal as preferable or equivalent tobreast feeding for children under the age ofsix months;6/ advertisement presenting the products orservices of others as one’s own;7/ advertisement promoting a product orservice contrary to the rules of fair tradecompetition by undermining thoseconsumers who do not use the product orthe service;8/ advertisement that undermines a product orservice, or the capacity or reputation of acompetitor by comparing and contrasting itwith one's product or service, or thatdegrades local products or services withthe aim of promoting preference to animported product or service;9/ advertisement that mix local language witha foreign language unless a term takenfrom the foreign language has noequivalent in the local language;10/ advertisement that present goods orservices that are not available in themarket;11/ an ambiguous advertisement that confusesa product, service or a company withanother product, service or company;


gA 6?ሺ5)!9 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 652902/ በትክክለኛ ዋጋው እየተሸጠ ያለን ምርትወይም አገልግሎት በነጻ እየተሰጠ ወይምበቅናሽ እየተሸጠ እንደሆነ አድርጎየሚያቀርብ ማስታወቂያ፤03/ ለሽያጭ የቀረቡ አክስዮኖች ያስገኛሉየሚባለውን እርግጠኛ ያልሆነ የትርፍ ድርሻየሚያስተዋውቅ ማስታወቂያ፤04/ ምርት ወይም አገልግሎት ለሚገዛ ደንበኛሽልማት ወይም የዋስትና መብትእንደሚሰጥ ተገልጾ ሽልማቱ የማይሰጥበትወይም ዋስትናው የማይከበርበት ማስታወቂያ፤05/ የምርምር ውጤትን ወይም ከሳይንሳዊ፣ከቴክኒካዊ ወይም ከሌላ ሕትመት የተወሰደመግለጫን ወይም ጥቅስን ከሚተዋወቀውምርት ወይም አገልግሎት ጋር ግንኙነትሳይኖረው ግንኙነት እንዳለው አስመስሎየሚያቀርብ ማስታወቂያ፤06/ ሐሰተኛ ምስክርነትን የሚጠቀምማስታወቂያ፤07/ በማስረጃ ሊረጋገጥ የማይችልን“የመጀመሪያው”፣ “ብቸኛው”፣ “ለመጀመሪያጊዜ”፣ “ከዚህ ቀደም ያልነበረ”፣ “ወደርየሌለው” የሚል ወይም መሰል የሆነማወዳደሪያን የያዘ ማስታወቂያ፤08/ መሰል አሳሳች ወይም ተገቢ ያልሆነ ይዘትወይም አቀራረብ ያለው ማንኛውም ሌላማስታወቂያ፡፡9 የተለየ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ስለሚያስፈልገውማስታወቂያ1/ አስገዳጅ የደረጃ መስፈርቶችን ማሟላትየሚገባውን ማንኛውንም ምርት ወይምአገልግሎት ለማስተዋወቅ በቅድሚያ አግባብካለው አካል የተሰጠ የጥራት ወይም መሰልማረጋገጫ የምስክር ወረቀት መኖርአለበት፡፡2/ የማስታወቂያ አስነጋሪው ለሚያቀርበውምርት ወይም ለሚሰጠው አገልግሎትየብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ወይምየንግድ ሥራ ፈቃድ ማግኘት የሚገባውከሆነ አግባብ ካለው አካል የምስክርወረቀቱን ወይም ፈቃዱን ሳያገኝ ምርቱንወይም አገልግሎቱን ማስተዋወቅአይችልም፡፡12/ advertisement announcing the supply of aproduct or the provision of service freelyor at a discounted price while the productis supplied or the service is rendered at itsreal price;13/ advertisement promising speculativedividend earnings of shares offered forsale;14/ advertisement promising the awarding ofprizes or the provision of guarantees toconsumers and fails to do so after the saleof products or services;15/ advertisement that presents research resultsor excerpts or quotations from scientific,technical or other publication as if theyhave relation with the promoted product orservice;16/ an advertisement which uses falsetestimony;17/ advertisement containing superlatives suchas "the first of its kind", "the only one","for the first time", "never ever before", or"unparalleled", if it cannot be proved withevidence;18/ any other similar advertisement misleadingor unfair with its content or presentation.9. Advertisement Requiring Special Certification1/ Prior certification by the appropriate bodyshall be required in order to promoteproducts or services that have to meetmandatory standard requirements.2/ An advertiser who is required to obtain acertificate of competence or a businesslicense may not advertise its product orservice without obtaining such certificateor license from the appropriate body.


gA ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 65306?ሺ5)V0 አካለመጠን ያልደረሰ ልጅን ስለሚመለከትማስታወቂያየሚከተሉትን ማስታወቂያዎች ማሰራጨትየተከለከለ ነው፡-1/ አካለመጠን ያልደረሰ ልጅን አመለካከት፣ስሜት ወይም አስተሳሰብ ሊጎዳ የሚችልማስታወቂያ፤2/ አካለመጠን ያልደረሰ ልጅ በቤተሰቡ፣በአሳዳሪው፣ በሞግዚቱ፣ በመምህሩ፣በሕብረተሰቡ ወይም በአገሩ ላይ ፍቅርወይም እምነት እንዲያጣ የሚያደርግማስታወቂያ፤3/ አካለመጠን ያልደረሰ ልጅ በማስታወቂያየተነገረ ምርትን ወይም አገልግሎትንቤተሰቡን፣ አሳዳሪውን፣ ሞግዚቱን ወይምሌላ ሰውን እንዲያስገዛ በግልጽ የሚገፋፋማስታወቂያ፤4/ በማስታወቂያ የተነገረን ምርት ወይምአገልግሎት ትክክለኛ ያልሆነ ዋጋ በቀጥታወይም በተዘዋዋሪ በመግለጽ ምርቱ ወይምአገልግሎቱ በማናቸውም ቤተሰብ ሊገዛይችላል የሚል እምነት በአካለመጠንባልደረሰ ልጅ አእምሮ እንዲቀረጽየሚያደርግ ማስታወቂያ፤5/ በማስታወቂያ የተነገረን ምርት ወይምአገልግሎት የገዛ አካለመጠን ያልደረሰ ልጅምርቱን ወይም አገልግሎቱን ካልገዛአካለመጠን ያልደረሰ ልጅ የተሻለ እንደሆነበማስመሰል ምርቱን ወይም አገልግሎቱንያልገዛው የዝቅተኝነት ስሜት እንዲሰማውየሚያደርግ ማስታወቂያ፤6/ በማስታወቂያ ውስጥ የተለያየ ድምፅን፣ፅሁፍንና ምስልን በማቀላቀል አካለመጠንያልደረሰ ልጅ ሕገ ወጥ ወይም ለመልካምሥነ ምግባር ተፃራሪ የሆነ ተግባር እያከናወነወይም በአደገኛ ሁኔታ ወይም ቦታ ውስጥሆኖ የሚያሳይ ማስታወቂያ፤7/ አካለመጠን ያልደረሰ ልጅን ያለ አሳዳሪውናሞግዚቱ ፈቃድ የማስታወቂያ አቅራቢወይም ተዋናይ አድርጎ የሚጠቀምማስታወቂያ፤ ወይም8/ መሰል ይዘት ወይም አቀራረብ ያለውማናቸውንም ሌላ ማስታወቂያ፡፡10. Advertisements Affecting MinorsThe dissemination of the followingadvertisements shall be prohibited:1/ an advertisement that may harm theattitude, feeling or thinking of a minor;2/ an advertisement that may cause a minor tolose affection or trust in his family,guardian, tutor, teacher, society or country;3/ an advertisement that openly motivates aminor to require his parent, guardian, tutoror any other person to buy the advertisedproduct or service;4/ an advertisement which directly orindirectly provides a misleading price andgives impression to a minor that theproduct or service advertised is affordableto any family;5/ an advertisement causing inferioritycomplex to a minor that did not buy theadvertised product or service, byportraying that the one who does is betterthan the one who does not;6/ an advertisement that demonstrates,through mixing of sounds, writings andpictures, a minor while doing any actioncontrary to law or moral, or being in adangerous situation or place;7/ an advertisement that uses a minor as anadvertisement presenter or actor withoutthe consent of his guardian or tutor; or8/ any other advertisement having similarcontent or presentation.


gA 6¹þ5)V1 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 653101 ስለፀረ አረም ወይም ፀረ ተባይ ማስታወቂያየፀረ አረም ወይም የፀረ ተባይ ማስታወቂያ፡-1/ አጠቃቀሙን የተመለከተና በአጠቃቀሙጊዜ መደረግ ያለበትን ጥንቃቄ የሚገልፅግልጽና ትክክለኛ መረጃ መስጠት አለበት፤2/ ሙሉ በሙሉ መርዛማ እንዳልሆነ እናለጤና ጎጂ እንዳልሆነ ተደርጐ መሠራጨትየለበትም።02 ሎተሪን ስለሚመለከት ማስታወቂያ1/ ማንኛውም ሰው ሎተሪን የሚመለከትማስታወቂያ ለማስተዋወቅ የሚችለው በሕግወይም አግባብ ባለው የመንግስት አካልየሎተሪን ሥራ ለማካሄድ የተሰጠ ፈቃድሲኖረው ነው፡፡2/ ማንኛውም የሎተሪ ማስታወቂያ፡-ሀ) እጣውን ያዘጋጀው ሰው ስምና ሕጋዊፈቃድ ያለው መሆኑን፤ለ) እጣው የሚያስገኘውን የገንዘብ መጠንወይም የሽልማት አይነት፤ እናሐ) እጣው የሚወጣበትን ቀን፣ ሰዓትና ቦታ፤መግለጽ አለበት፡፡03 ስለሕዝብ አገልግሎት ማስታወቂያ1/ የሕዝብ አገልግሎት ማስታወቂያየማንኛውንም ሰው የንግድ ሥራእንቅስቃሴ፣ ምርት፣ አገልግሎት ወይምመሰል መልእክት የሚያስተዋውቅ መሆንየለበትም፡፡2/ በማስታወቂያ አሰራጭ ለሕዝብ አገልግሎትማስታወቂያ የሚጠየቀው ክፍያ ለንግድማስታወቂያ ከሚጠየቀው ክፍያ መብለጥየለበትም፡፡3/ ማንኛውም የማስታወቂያ አሠራጭ የሕዝብአገልግሎት ማስታወቂያን ከንግድ ማስታወቂያቅድሚያ በመስጠት በማስታወቂያ አስነጋሪውምርጫ መሰረት ማሠራጨት አለበት፡፡4/ የማስታወቂያ አሰራጩ ለሕዝብ አገልግሎትማስታወቂያ ቅድሚያ በመስጠቱከማስታወቂያ ወኪል ወይም ከማስታወቂያአስነጋሪ ጋር በገባው ውል መሰረትመሰራጨት የነበረበት ሌላ ማስታወቂያሳይሰራጭ ቢቀር ይህንኑ ለማስታወቂያወኪሉ ወይም ለማስታወቂያ አስነጋሪውአስቀድሞ ማሳወቅ አለበት፡፡11. Herbicides or Pesticides AdvertisementHerbicides or pesticides advertisement:1/ shall provide clear and accurateinformation about their usage and theprecautions to be taken during their usage;2/ may not be disseminated as the product isnot totally poisonous and not harmful tohealth.12. Lottery Advertisement1/ Any person who is not authorized by thelaw or a permission obtained from theappropriate government body to engage ina lottery business may not advertise alottery.2/ Any lottery advertisement shall disclose:a) the name of the lot organizing personand that it has a legal permission;b) the amount of money or prize type tobe awarded; andc) the date, time, and venue of lotcasting.13. Public Advertisement1/ A public advertisement may not advertisea business activity, product, service orrelated message of any person.2/ The amount of money to be charged by anadvertisement disseminator for publicadvertisement may not exceed that ofcommercial advertisement.3/ Any advertisement disseminator shall givepriority to public advertisement thancommercial advertisement, and disseminateit based on the choice of the advertiser.4/ If an advertisement disseminator fails, dueto the priority given to a publicadvertisement, to disseminate anotheradvertisement in accordance with acontract concluded with an advertisingagent or an advertiser, it shall, in advance,inform the advertising agent or theadvertiser.


gA ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 65326?ሺ5)V204 የአፀፋ ማስታወቂያ1/ የማስታወቂያ አስነጋሪው፣ የማስታወቂያ ወኪሉእና የማስታወቂያ አሰራጩ የዚህን አዋጅድንጋጌዎች በሚጥስ ማስታወቂያ የተነሳመብቱ የተነካበትንና ለጉዳት የተጋለጠውንወገን ሕጋዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የአፀፋማስታወቂያ ማውጣት አለባቸው፡፡2/ የማስታወቂያ አስነጋሪው፣ የማስታወቂያወኪሉ እና የማስታወቂያ አሰራጩ ተቃራኒማስረጃ እስካላቀረቡ ድረስ የአፀፋማስታወቂያውን ለማውጣት የሚያስፈልገውንወጪ በማይከፋፈል ኃላፊነት ይሸፍናሉ፡፡3/ የአፀፋው ማስታወቂያ ቀደምሲል የተሰራጨውማስታወቂያ በተዘጋጀበትና በተሰራጨበትመንገድ፣ በቆየበት ጊዜ እና በተሰራጨበትአካባቢ በተመሳሳይ ሁኔታ መሠራጨትአለበት፡፡4/ ባለሥልጣኑ ወይም አግባብ ያለው ሌላ አካልአስፈላጊ ሆኖ ካገኘው የአፀፋ ማስታወቂያውየተሰራጨበት ዘዴ፣ የቆየበት ጊዜ እናየተሰራጨበት አካባቢን በተመለከተ ለውጥእንዲደረግ ትእዛዝ ሊሰጥ ይችላል፡፡ክፍል አራትስፖንሰርሽፕ14. Counter Advertisement1/ The advertiser, the advertising agent andthe advertisement disseminator shalldisseminate a counter advertisement infavour of the victim of any advertisementthat breaches any of the provisions of thisProclamation.2/ Unless otherwise contrary evidence ispresented, the advertiser, the advertisingagent and the advertisement disseminatorshall be jointly and severally liable tocover the cost of the counteradvertisement.3/ A counter advertisement shall be arrangedand disseminated in the same method,duration and place as the originaladvertisement was disseminated.4/ If it is found necessary, the Authority orother appropriate body may order a changeon the method, duration and place ofdissemination of the counteradvertisement.PART FOURSPONSORSHIP05 በስፖንሰር ስለሚቀርብ ፕሮግራም1/ በስፖንሰር የሚቀርብ ፕሮግራም ይዘትወይም የጊዜ ሰሌዳ በስፖንሰሩ ተፅእኖ ስርመውደቅ የለበትም፡፡ በተለይም በፕሮግራሙይዘት ውስጥ የስፖንሰሩ ምርት ወይምአገልግሎት እንዲሸጥ ወይም እንዲከራይመቀስቀስ የለበትም፡፡2/ በስፖንሰር በሚቀርብ ፕሮግራም የስፖንሰርአድራጊው ስም፣ አላማ፣ አገልግሎት፣ ምርትእና መሠል ሁኔታዎች ወይም ለስፖንሰሩየሚቀርብ ምስጋና በፕሮግራሙ መጀመሪያ፣አካፋይ ወይም መጨረሻ ላይ ሊተዋወቅወይም ሊገለፅ ይችላል፡፡ ሆኖም በዚህ አዋጅአንቀፅ 07(1) እና አንቀፅ 09 የተደነገገውቢኖርም ተጓዳኝ፣ በፕሮግራም መልክየሚሰራጭ ማስታወቂያን፣ የስፖንሰርአድራጊውን ስም፣ አላማ፣ አገልግሎት፣የምርት እና መሰል መልእክቶችን እንዲሁምየምስጋና መግለጫን ጨምሮ ለማንኛውምማስታወቂያ የሚመደበው ጊዜ ስፖንሰርከተደረገው ፕሮግራም የስርጭት ጊዜ ውስጥከ0 በመቶ መብለጥ የለበትም፡፡15. Sponsored Program1/ The content or timetable of a sponsoredprogram may not fall under the influenceof the sponsor. In particular, a sponsoredprogram may not agitate the sell or hire ofthe sponsor’s product or service.2/ A sponsored program may advertise orannounce the name, objectives, service,goods and similar condition oracknowledgement of the sponsor at thebeginning, break time or end of the program;however, notwithstanding to the provisionsof Article 17(1) and Article 19 of thisProclamation, the time to be allocated forany advertisement including split-screen, andinfomercial advertisement, the name,objective, service, goods and similarmessages as well as, acknowledgement of asponsor may not exceed 10 percent of thesponsored program.


gA 6?ሺ5)V3 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 65333/ በስፖንሰሩና በብሮድካስተሩ መካከል ስምምነትካልተደረገ በስተቀር ስፖንሰር በተደረገፕሮግራም ጣልቃ ሌላ የንግድ ማስታወቂያመሰራጨት የለበትም፡፡ ስፖንሰር አድራጊዎችከአንድ በላይ ሲሆኑ ሁሉም መፍቀድአለባቸው።4/ በዚህ አዋጅ አንቀፅ !5 እና አንቀፅ !6መሰረት ማስታወቂያ እንዳይነገርለት የተከለከለወይም ገደብ የተደረገበት ምርትን የሚያመርትወይም የሚሸጥ ወይም አገልግሎት የሚሰጥሰው ማስታወቂያው እንዳይሰራጭ ለተከለከለበትየማስታወቂያ ማሰራጫ መንገድ ስፖንሰርሊሆን አይችልም፡፡5/ የፖለቲካ ድርጅቶች እና የሃይማኖት ተቋማትስፖንሰር ሊሆኑ አይችሉም፡፡6/ በዚህ አንቀጽ የተመለከቱት ድንጋጌዎችእንደአግባብነታቸው በማናቸውም የማስታወቂያማሰራጫ መንገድ ስፖንሰር ተደርጎ በሚሰራጭማስታወቂያ ላይ ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡06 ስፖንሰር የማይደረግ ፕሮግራም1/ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውይይቶችንየሚያሠራጩ ፕሮግራሞች፣ የዜና ፕሮግራሞችእና የወቅታዊ ጉዳይ ዘገባ ፕሮግራሞችስፖንሰር መደረግ የለባቸውም።2/ የሕጻናት ፕሮግራም በንግድ ድርጅትአማካኝነት ስፖንሰር መደረግ የለበትም።3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተደነገገውቢኖርም የስፖርት ዜና፣ የአየር ሁኔታ ትንበያእና የቢዝነስ ዘገባዎች ከሌሎች ዜናዎችተለይተው የሚቀርቡ ከሆነ ስፖንሰር ሊደረጉይችላሉ።ክፍል አምስትበተለያዩ የማሰራጫ መንገዶችስለሚሰራጭ ማስታወቂያ07 በብሮድካስት አገልግሎት ስለሚሰራጭ ማስታወቂያ1/ ማስታወቂያ ለማሰራጨት የተቋቋመየብሮድካስት አገልግሎት ካልሆነ በስተቀርበብሮድካስት አገልግሎት ተጓዳኝ፣ በፕሮግራምመልክ የሚሠራጭ ማስታወቂያን፣ የስፖንሰርአድራጊውን ስም፣ አላማ፣ አገልግሎት፣ ምርትእና መሰል መልእክቶችን እንዲሁም የምስጋናመግለጫን ጨምሮ ለማናቸውም ማስታወቂያየሚመደበው ጊዜ፡-ሀ) ከእለቱ ፕሮግራም ወይም ከአንድ የተለየፕሮግራም የስርጭት ጊዜ ውስጥ ከ፳በመቶ፤3/ Unless otherwise an agreement is concludedbetween the sponsor and the broadcaster,other commercial advertisement may not bedisseminated in a sponsored program. Whenthere are more than one sponsor, all of themshall give their consent.4/ A person who produces or sells a productor renders a service whose advertisementis prohibited or restricted under Article 25and Article 26 of this Proclamation maynot sponsor a means of advertisementdissemination subject to the prohibition.5/ Political and religious organizations maynot be sponsors.6/ The provisions of this Article shall beapplicable, as deemed appropriate, tosponsored advertisements disseminatedthrough any means of advertisementdissemination.16. Programs not to be Sponsored1/ Programs disseminating discussions of theHouse of Peoples’ Representatives, newsprograms and current affairs programs maynot be sponsored.2/ Children's program may not be sponsoredby a business organization.3/ Notwithstanding sub-article (1) of thisArticle, sport, meteorology and businessnews may be sponsored if they arepresented separately from other news.PART FIVEADVERTISEMENT DISSEMINATION THROUGHDIFFERENT MEANS OF DISSEMINATION17. Advertisement Dissemination throughBroadcasting Service1/ Unless it is broadcasting service stationestablished for disseminating advertisement,the time to be allocated by a broadcastingservice for any advertisement includingsplit-screen, and infomercial advertisement,the name, objective, service, goods andsimilar messages as well as acknowledgementof a sponsor may not exceed:a) 20% of its daily or a particularprogram transmission time;


gA 6?ሺ5)V4 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 6534ለ) ከአንድ ሰዓት በታች የቆይታ ጊዜካለው ከአንድ የተለየ ፕሮግራምየስርጭት ጊዜ ውስጥ ከ05 በመቶ፤ወይምሐ) በአንድ ሰዓት የስርጭት ጊዜ ከ02ደቂቃ፤መብለጥ የለበትም፡፡2/ ማንኛውም ተጓዳኝ ማስታወቂያ፡-ሀ) በምስል ወይም በፎቶግራፍ የሚሰራጭሲሆን የማስታወቂያው የስፍራ ሽፋንየቴሌቪዥኑ መስኮት ወይም የስክሪኑፍሬም ከሚሸፍነው ጠቅላላ ስፍራ ከ05በመቶ፤ ወይምለ) ተንቀሳቃሽ ተነባቢ መስመር ሆኖየሚሰራጭ ሲሆን የማስታወቂያውስፍራ ሽፋን የቴሌቪዥኑ መስኮትወይም የስክሪኑ ፍሬም ከሚሸፍነውጠቅላላ ስፍራ ከ7 በመቶ፤መብለጥ የለበትም፡፡3/ የሚከተሉት ፕሮግራሞች በማስታወቂያመቋረጥ የለባቸውም፡-ሀ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትውይይት፤ለ) የሕፃናት ፕሮግራም፤ሐ) የዜና ወይም የወቅታዊ ጉዳይ ዘገባ፤መ) የቅጅ መብት ባለቤቱ ካልፈቀደበስተቀር ሙዚቃ፣ ድራማ ወይምዶክሜንተሪ ፊልም፤ሠ) የስርጭት ጊዜው ከ! ደቂቃየማይበልጥ ማንኛውም ፕሮግራም፡፡4/ በአንድ ሰዓት የስርጭት ጊዜ ውስጥየአንድን ምርት ወይም አገልግሎትተመሳሳይ የንግድ ማስታወቂያ ከሁለት ጊዜበላይ ማሰራጨት አይቻልም፡፡5/ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውይይት፣በሕጻናት፣ በዜና ወይም በወቅታዊ ጉዳይዘገባ ፕሮግራም ውስጥ ተካታች ማስታወቂያእንዲኖር ማድረግ አይቻልም፡፡08 በፕሮግራም መልክ የሚሰራጭ ማስታወቂያ1/ ማንኛውም የብሮድካስት አገልግሎትበፕሮግራም መልክ የሚሠራጭ ማስታወቂያንማሰራጨት ይችላል፡፡b) 15% of a particular program having atransmission time of not more thanone hour; orc) 12 minutes in a one-hour transmissiontime.2/ Where a split-screen advertisement isdisseminated:a) in the form of image or photograph,the space occupied by theadvertisement may not exceed 15%of the total space covered by thetelevision window or the screenframe; orb) in the form of readable moving line,the space occupied by theadvertisement may not exceed 7% ofthe total space covered by thetelevision window or the screenframe.3/ The following programs may not beinterrupted by advertisement:a) discussion of the House of Peoples’Representatives;b) children’s program;c) news or current affairs program;d) unless authorized by the copy rightowner, music, drama or documentaryfilm;e) any program the transmission time ofwhich is not more than 20 minutes.4/ The same advertisement of a product orservice may not be disseminated more thantwice in a one-hour transmission time.5/ An inserted advertisement may not beincluded in any discussion of the House ofPeoples’ Representatives, children’sprogram, news or current affairs program.18. Infomercials1/ Any broadcasting service may disseminateinfomercial.


gA 6?ሺ5)V5 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 65352/ ማስታወቂያ ለማሰራጨት የተቋቋመየብሮድካስት አገልግሎት ካልሆነ በስተቀርበፕሮግራም መልክ የሚሠራጭ ማስታወቂያከሌሎች ፕሮግራሞች የተለየ መሆኑ በግልፅእንዲታወቅ ለማድረግ የሚያስችል ርዕስ ይዞመቅረብ አለበት፡፡09 በማኅበረሰብ ብሮድካስት አገልግሎት ስለሚሠራጭማስታወቂያበዚህ አዋጅ አንቀጽ 07(1) የተደነገገው ቢኖርምበማንኛውም የማኅበረሰብ ብሮድካስት አገልግሎትተጓዳኝ፣ በፕሮግራም መልክ የሚሰራጭማስታወቂያን፣ የስፖንሰር አድራጊውን ስም፣ አላማ፣አገልግሎት፣ ምርት እና መሰል መልእክቶችንእንዲሁም የምስጋና መግለጫን ጨምሮ ለማንኛውምማስታወቂያ የሚመደበው ጊዜ፡-1/ ከእለቱ ፕሮግራም ወይም ከአንድ የተለየፕሮግራም የስርጭት ጊዜ ውስጥ ከ05በመቶ፤ ወይም2/ በአንድ ሰዓት የስርጭት ጊዜ ከ9 ደቂቃ፤መብለጥ የለበትም፡፡! በጋዜጣና መጽሔት ስለሚሰራጭ ማስታወቂያማስታወቂያ ለማሰራጨት ብቻ የተቋቋመ ካልሆነበስተቀር በማንኛውም ጋዜጣ ወይም መጽሔትላይ የሚሰራጩ ማስታወቂያዎች፡-1/ ከእያንዳንዱ እትም ጠቅላላ የሕትመትሽፋን ከ% በመቶ የሚበልጠውን መያዝየለባቸውም፤2/ ከሌሎች የሕትመቱ ውጤቶች የተለዩመሆናቸው በግልፅ እንዲታወቅ“ማስታወቂያ” በሚል ርዕስ ሥር መቅረብአለባቸው፡፡!1 ስለውጭ ማስታወቂያ1/ ማንኛውም ሰው አግባብ ካለው የመንግስትአካል ፈቃድ ሳያገኝና እንደ አግባብነቱባለቤቱ ወይም ባለይዞታው ሳይስማማ፡-ሀ) በማንኛውም ሕንጻ፣ ግድግዳ፣ አጥር፣የአውቶብስ ፌርማታ፣ ምሰሶ፣ የቴሌኮምአገልግሎት መስጫ መሣሪያ ወይምሌሎች መሰል ነገሮች ላይ፤2/ Unless it is a broadcasting serviceestablished for disseminating advertisement,an infomercial shall have a title that clearlydifferentiates it from other programs.19. Advertisement Dissemination throughCommunity Broadcasting ServiceNotwithstanding to the provisions of Article17(1) of this Proclamation, the time to beallocated by a community broadcasting servicefor any advertisement including split-screen, andinfomercial the name, objective, service, goodsand similar messages as well asacknowledgement of a sponsor may not exceed:1/ 15% of its daily or a particular programtransmission time; or2/ 9 minutes in a one-hour transmission time.20. Advertisement Dissemination throughNewspapers and MagazinesUnless it is a newspaper or magazine establishedonly to disseminate advertisement, advertisementsdisseminated through newspapers and magazines:1/ may not exceed 60% of the whole contentof each edition;2/ shall appear under the title “advertisement”to distinguish them from the othermaterials of the periodical.21. Outdoor Advertisement1/ No person, unless obtained a permit fromthe appropriate government body and, asmay be appropriate, the consent of theowner or possessor thereof, may affix,hang, erect or otherwise place outdooradvertisement on:a) any building, wall, fence, bus station,pole, telecom service equipment orany other similar structure;


gA 6?ሺ5)V6 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 6536ለ) በማንኛውም መንገድ፣ አውራጎዳና፣የባቡር ሀዲድ ወይም የሕዝብ መጓጓዣላይ፤ ወይምሐ) በማንኛውም የሕዝብ አገልግሎትበሚሰጥ ሥፍራ ላይ፤የውጭ ማስታወቂያ መለጠፍ፣ መስቀል፣መትከል ወይም በሌላ መንገድ ማስቀመጥአይችልም፡፡2/ ማንኛውም የውጭ ማስታወቂያ ከመንገድምልክት ወይም አቅጣጫ ጠቋሚ ምልክትጋር በሚመሳሰል፣ እይታን በሚጋርድ፣የትራፊክ እንቅስቃሴን በሚገታ ወይምደህንነቱን በሚቀንስ ወይም የአካባቢንገጽታና ውበት በሚያበላሽ መልኩ መቀመጥየለበትም፡፡3/ በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚቀመጥ የውጭማስታወቂያ በአገር ውስጥ ቋንቋ ወይምፊደል የተጻፈ መሆን ወይም በውጭ ቋንቋወይም ፊደል ጭምር የተጻፈ ሲሆን የአገርውስጥ ቋንቋው ወይም ፊደሉ ከውጭውቋንቋ ወይም ፊደል አስቀድሞ ወይም ከላይሆኖ የተጻፈ መሆን አለበት፡፡!2 በስልክ አገልግሎት ስለሚሰራጭ ማስታወቂያ1/ በስልክ አገልግሎት አማካኝነት ማስታወቂያለማሰራጨት የሚቻለው የቴሌኮም አገልግሎትንከሚሰጠው አካል የተሰጠ ፈቃድ ሲኖርነው፡፡2/ የሕዝብ ማስታወቂያ ወይም የቴሌኮምአገልግሎት ሰጪውን የሚመለከት ማስታወቂያካልሆነ በስተቀር የስልክ አገልግሎትተጠቃሚው ሳይፈቅድ ማንኛውም የንግድማስታወቂያ በስልክ አገልግሎት ተጠቃሚውየስልክ አገልግሎት መስጫ መሳሪያማሰራጨት የተከለከለ ነው።3/ የማስታወቂያ ወኪሉ፣ የማስታወቂያ አሰራጩእና አስነጋሪው ለስልክ አገልግሎትተጠቃሚው የሚያሰራጩት ማስታወቂያክፍያ የሚከፈልበት ከሆነ ለተጠቃሚውበግልፅ ማሳወቅ አለባቸው።!3 በፖስታ አገልግሎት ስለሚሰራጭ ማስታወቂያ1/ በፖስታ አገልግሎት አማካኝነት ማስታወቂያለማሰራጨት የሚቻለው የፖስታ አገልግሎትንከሚሰጠው አካል የተሰጠ ፈቃድ ሲኖር ነው፡፡b) any road, highway, rail way or publictransport; orc) any place used for public services.2/ Any outdoor advertisement may not beplaced in such a way as to be confusedwith traffic or direction signs, obstructviews, hamper or undermine trafficmovement or safety, or spoil beauty of thescenery.3/ Any outdoor advertisement placed inaccordance with this Article shall bewritten in local language or alphabet, or ifit is written in local and foreign languagesor alphabets, the local language or alphabetshall appear before or above the foreignlanguage or alphabet.22. Advertisement Dissemination through Telephone1/ Any advertisement through telephone shallbe disseminated with the permission of thetelecom service provider.2/ With the exception of publicadvertisements and advertisements of thetelecom service provider, disseminatingany commercial advertisement through theapparatus of a telephone service user,without his consent, shall be prohibited.3/ If the dissemination of the advertisementrequires the telephone service user to paycharges, the advertising agent,advertisement disseminator and advertisershall make it clear to the telephone serviceuser.23. Advertisement Dissemination through PostalServices1/ An advertisement through postal serviceshall be disseminated by obtainingpermission from the postal serviceprovider.


gA 6?ሺ5)V7 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 65372/ የፖስታ አገልግሎት ሰጪው የሕዝብማስታወቂያን ወይም የፖስታ አገልግሎትሰጪውን የሚመለከት ማስታወቂያን በፖስታአገልግሎት ተጠቃሚ የፖስታ ሳጥን ማሰራጨትይችላል፤ ሆኖም በፖስታ አገልግሎት ተጠቃሚየፖስታ ሳጥን የንግድ ማስታወቂያንለማሰራጨት የፖስታ አገልግሎት ተጠቃሚውንፍላጐት ከግምት ውስጥ ማስገባትና አሰራርመዘርጋት ይኖርበታል፡፡!4 በሲኒማ ወይም በፊልም ስለሚሰራጭ ማስታወቂያየሲኒማ ወይም የፊልም ትእይንትን በየእረፍትሰዓቱ ወይም በየትእይንቱ ምዕራፍ ጣልቃ ካልሆነበስተቀር በማስታወቂያ ማቋረጥ ክልክል ነው፡፡ክፍል ስድስትየተከለከሉና ገደብ የተደረገባቸው ማስታወቂያዎች!5 የተከለከለ ማስታወቂያ1/ የሚከተሉትን ማስታወቂያዎች በቀጥታምሆነ በተዘዋዋሪ በማንኛውም የማስታወቂያማሰራጫ መንገድ አማካኝነት ማሰራጨትየተከለከለ ነው፡-ሀ) አግባብ ባለው የመንግስት አካልበአደንዛዥ እፅነት የተመደበን ማንኛውንምእፅ የሚመለከት ማስታወቂያ፤ለ) ያለሐኪም ትእዛዝ የማይሰጥ ወይምበጥቅም ላይ የማይውል መድሀኒትን ወይምየሕክምና መገልገያን ተጠቃሚው በቀጥታእንዲጠቀም የሚገፋፋ ማስታወቂያ፤ሐ) ናርኮቲክ መድሐኒትን ወይም ሳይኮቴራፒክንጥረ ነገርን የሚመለከት ማስታወቂያ፤መ) የጦር መሳሪያ ማስታወቂያ፤ሠ) የቁማር ማስታወቂያ፤ረ) የሕገ ወጥ ምርት ወይም አገልግሎትማስታወቂያ፤ሰ) የአራጣ አበዳሪ ማስታወቂያ፤ሸ) የጥንቆላ ማስታወቂያ፤ቀ) የሲጋራ ወይም የሌሎች የትምባሆውጤቶች ማስታወቂያ፤በ) የፖለቲካ ግብ ያለው ማስታወቂያ፤ እናተ) ሌሎች በሕግ የተከለከሉ ማስታወቂያዎች፡፡2/ A postal service provider may disseminatepublic advertisement or its ownadvertisement through the post box of apostal service user; provided, however that,to dessiminate a commercial advertisementthrough the post box of a postal service user,a postal service provider shall take in toconsideration the interest of a postal serviceuser and establish a working procedure.24. Advertisement Dissemination through Cinema orFilmUnless during break time or end of a scene,interruption of any cinema or film foradvertisement shall be prohibited.PART SIXPROHIBITED AND RESTRICTEDADVERTISEMENTS25. Prohibited Advertisement1/ The direct or indirect dissemination of thefollowing advertisements through the useof any means of dissemination shall beprohibited:a) advertisement of any substanceclassified as narcotic drug byappropriate governmental body;b) advertisement that encourage thedirect use of any prescriptionmedicine or medical appliance;c) advertisement of narcotic drug orpsychotropic substance;d) advertisement of weapon;e) advertisement of gambling;f) advertisement of illegal product orservice;g) advertisement of usury;h) advertisement of witchcraft;i) advertisement of cigarette or othertobacco products;j) advertisement having political goals;andk) other advertisements prohibited bylaw.


gA 6?ሺ5)V8 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 65382/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)(በ)የተደነገገው አግባብ ባለው ሕግ መሠረትተመዝግቦ የሚንቀሳቀስ የፖለቲካ ድርጅትወይም የምርጫ እጩ ተወዳዳሪ በምርጫወቅት የሚያሰራጨውን የምርጫ ውድድርማስታወቂያ እንዲሁም የፖለቲካ ድርጅቱየሚያሰራጨውን የአድራሻ ለውጥ፣ የስብሰባጥሪ እና መሰል ማስታወቂያዎችን የሚከለክልአይደለም።!6 ገደብ የተደረገበት ማስታወቂያ1/ የአልኮል መጠኑ ከ02 በመቶ በላይ የሆነማንኛውንም መጠጥ የሚመለከት ማስታወቂያከውጭ ማስታወቂያ እና እለታዊና ሳምንታዊካልሆነ ጋዜጣ እና መጽሔት በስተቀርበሌሎች የማስታወቂያ ማሰራጫ መንገዶችአማካኝነት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪማሰራጨት የተከለከለ ነው፡፡2/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌቢኖርም የአልኮል መጠኑ ከ02 በመቶ በላይየሆነ የማንኛውም መጠጥ ማስታወቂያበኤሌክትሮኒክ ስክሪን፣ በድምፅ ማጉያ፣በድምፅ ካሴት ወይም በሌላ በምስልና በድምፅበሚሰራጭ የውጭ ማስታወቂያ ሊሰራጭአይችልም፡፡3/ ማንኛውም የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያ፡-ሀ) የአልኮል መጠጡን መውሰድ ለጤናተስማሚ እንደሆነ፣ ግላዊ ወይም ማኅበራዊስኬትን እንደሚያስከትል፣ የተሻለ ሥነልቦናዊ ወይም አካላዊ ብቃትእንደሚያስገኝ ወይም ፈዋሽ እንደሆነየሚገልጽ ወይም በተደጋጋሚ ወይምከልክ በላይ እንዲጠጣ የሚገፋፋ፤ለ) ከአልኮል ሱስ መጠበቅን የሚያጣጥልወይም የሚቃወም፤ሐ) አካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ ላይትኩረት የሚያደርግ ወይም አካለ መጠንያልደረሰ ልጅን የማስታወቂያው ተዋናይአድርጎ የሚጠቀም፤ ወይምመ) ሌላ መሰል መልእክት የሚያስተላልፍ፤መሆን የለበትም፡፡4/ የማንኛውም የአልኮል መጠጥ የውጭማስታወቂያ ከልጆች መዋያ ማዕከል፣ከትምህርት ቤት፣ ከህክምና ወይም ታሪካዊተቋም፣ ከሲኒማ ቤት፣ ከቲያትር ቤት ወይምከስታዲየም በመቶ ሜትር ራዲየስ ውስጥእንዲቀመጥ መደረግ የለበትም፡፡2/ The provisions of sub-article (1)(j) of thisArticle may not preclude a politicalorganization or a candidate registered inaccordance with the law from advertisingthe election campaign, or the politicalorganization from advertising change of itsaddress, meeting announcement and fromdisseminating other similar advertisements.26. Restricted Advertisement1/ Any advertisement of liquor with morethan 12% alcoholic content may not bedisseminated directly or indirectly throughany means of dissemination other thanoutdoor advertisements and news papersand magazines which are not published ondaily and weekly basis.2/ Notwithstanding to the provision of subarticle(1) of this Article, the advertisementof any liquor with more than 12%alcoholic content may not be disseminatedthrough the use of electronic screen,microphone, audio cassette, or otheraudiovisual advertisement disseminatedthrough the use of outdoor advertisement.3/ Any advertisement of liquor may not:a) advertise that consumption of theliquor is good for health, bringsabout individual or social success,improves psychological or physicalstrength or provides healing power,or instigate its repeated consumptionor over drinking;b) undermine or oppose abstention fromalcohol addiction;c) concentrate on minors, or use aminor as an advertisement actor; ord) contain other similar massages.4/ An outdoor advertisement of any liquormay not be placed within 100 metersradius of a children care center, school,medical or historical institution, cinema ortheater hall or a stadium.


gA 6?ሺ5)V9 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 6539ክፍል ሰባትየማስታወቂያ አስነጋሪ፣ የማስታወቂያ ወኪል እናየማስታወቂያ አሰራጭ ግዴታዎች!7 መረጃን ስለማረጋገጥ1/ ማንኛውም የማስታወቂያ ወኪል ወይምአሰራጭ፡-ሀ) በማስታወቂያ እንዲሰራጭ በማስታወቂያአስነጋሪ የቀረበለትን መረጃ ትክክለኛነትየማረጋገጥ፤ እናለ) ማስታወቂያው በቀረበው መልኩ ቢሠራጭሕግን የመተላለፍ ውጤት የሚያስከትልከሆነ ይህንኑ እንዲያስተካክልለማስታወቂያ አስነጋሪው የማሳወቅ፤ግዴታ አለበት፡፡2/ ማንኛውም የማስታወቂያ አስነጋሪበማስታወቂያው ውስጥ ያካተተውን መረጃትክክለኛነት ለማረጋገጥ በማስታወቂያወኪሉ ወይም አሰራጩ እንዲያቀርብየሚጠየቀውን ማስረጃ የማቅረብ ግዴታአለበት፡፡3/ ማስታወቂያ አስነጋሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስአንቀጽ (1)(ለ) ወይም (2) መሠረትየተጠየቀውን ለማሟላት ፈቃደኛ ካልሆነወይም ካልቻለ የማስታወቂያ ወኪሉ ወይምአሰራጩ ከማስታወቂያ አስነጋሪው ጋርየገባውን ውል በመሰረዝ ለደረሰበት ኪሳራካሳ እንዲከፈለው መጠየቅ ይችላል፡፡!8 ሪኮርድ ስለመያዝና መረጃ ስለመስጠት1/ ማንኛውም የማስታወቂያ አስነጋሪ፣የማስታወቂያ ወኪል ወይም የማስታወቂያአሰራጭ የአንድን የተሰራጨ ማስታወቂያቅጅ ሪኮርድ ቢያንስ ለስድስት ወራት ይዞማቆየት አለበት፡፡2/ ማንኛውም የማስታወቂያ አስነጋሪ፣የማስታወቂያ ወኪል ወይም የማስታወቂያአሰራጭ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)መሠረት የተያዘውን የማስታወቂያ ሪኮርድቅጅ በባለሥልጣኑ ወይም አግባብ ባለውየመንግሥት አካል ከዚህ አዋጅ አፈጻጸምጋር በተያያዘ ምክንያት እንዲያቀርብ ሲጠየቅበራሱ ወጪ የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡PART SEVENOBLIGATIONS OF ADVERTISER, ADVERTISINGAGENT AND ADVERTISEMENT DISSEMINATOR27. Verification of Information1/ Any advertising agent or advertisementdisseminator shall have the obligation:a) to verify the correctness of aninformation provided to it by anadvertiser; andb) to require the advertiser to makeadjustments to an advertisement whereit breaches the law if disseminated aspresented.2/ Any advertiser shall have the obligation tosubmit evidence requested by anadvertising agent or disseminator to verifythe correctness of an information includedin an advertisement.3/ The advertising agent or disseminator maycancel the contract concluded with theadvertiser and claim damages if theadvertiser is unwilling or unable to fulfillthe requirement specified under sub-article(1)(b) or (2) of this Article.28. Record Keeping and Providing Information1/ Any advertiser, advertising agent oradvertisement disseminator shall have theobligation to make a copy of adisseminated advertisement and keep arecord of it at least for six months.2/ Any advertiser, advertising agent oradvertisement disseminator shall, whenrequested by the Authority or theappropriate government body inconnection with the enforcement of thisProclamation, provide, at its own cost, acopy of an advertisement record kept inaccordance with sub-article (1) of thisArticle.


gA 6?ሺ5)# ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 6540!9 6?ሺ5)# ማስታወቂያን በፍትሃዊነት ስለማሰራጨትማንኛውም ማስታወቂያ የሚያሰራጭ የመገናኛ ብዙሃንከማስታወቂያ አስነጋሪዎች እና ከማስታወቂያ ወኪሎችየሚቀርቡለትን ማስታወቂያዎች ያለአድልዎናበፍትሃዊነት ማሰራጨት አለበት።29. Fair Dissemination of AdvertisementsAny mass media disseminating advertisementsshall disseminate impartially and fairlyadvertisements submitted to it by advertisers andadvertising agents.VV1የማስታወቂያ አስነጋሪ፣ የማስታወቂያ ወኪል እናየማስታወቂያ አሰራጭ ሃላፊነትተቃራኒ ማስረጃ ካልቀረበ በስተቀር የዚህ አዋጅድንጋጌን በመተላለፍ የተሰራጨ ማስታወቂያበማስታወቂያ አስነጋሪው፣ በማስታወቂያ ወኪሉእና በማስታወቂያ አሰራጩ ፈቃድ እንደተሰራጨተቆጥሮ እንደሃላፊነታቸው መጠን በአንድነትወይም በነጠላ ተጠያቂ ይሆናሉ፡፡ክፍል ስምንትልዩ ልዩ ድንጋጌዎችየባለሥልጣኑ ሥልጣንና ተግባርባለሥልጣኑ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራትይኖሩታል፡-1/ ማስታወቂያ ለአገሪቱ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊናፖለቲካዊ እድገት አስተዋፆ ሊያበረክትበሚችል መልኩ መካሄዱን ያረጋግጣል፤2/ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመመካከርየማስታወቂያ ሥራ የብቃት ማረጋገጫመስፈርት እና የሥነ ምግባር መመሪያያወጣል፤3/ የውጭ ማስታወቂያን ሳይጨምር የዚህን አዋጅድንጋጌ በመተላለፍ የተሰራጨን ማንኛውንምማስታወቂያ ይመረምራል፣ ያግዳል፤ የአፀፋማስታወቂያ እንዲወጣ ያዛል፤4/ የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች በመተላለፍበተሰራጨ ማስታወቂያ ጥፋት በፈጸመ ሰውላይ የወንጀል ክስ ለመመስረት የሚረዳንመረጃ አግባብ ላለው የመንግስት አካልያስተላልፋል፤5/ የውጭ ማስታወቂያዎችን በሚመለከት የዚህአዋጅ ድንጋጌዎች መከበራቸውን በማረጋገጥረገድ ለሚመለከታቸው የክልል አካላትየቴክኒክ ድጋፍ ይሰጣል፤6/ የማስታወቂያ ሙያ የሚያድግበትን ስልትናዘርፉ ራሱን በራሱ የሚቆጣጠርበትን ሁኔታይቀይሳል፤ አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል።30. Responsibilities of Advertiser, AdvertisingAgent and Advertisement DisseminatorUnless proved to the contrary, anyadvertisement disseminated in breach of theprovisions of this Proclamation shall bepresumed to have been conducted with theconsent of the advertiser, advertising agent andadvertisement disseminator, and they shall bejointly and severally liable according to theirdegree of responsibility.PART EIGHTMISCELLANEOUS PROVISIONS31. Powers and Duties of the AuthorityThe Authority shall have the powers and dutiesto:1/ ensure that advertisement is conducted insuch a manner that contributes to theeconomic, social and political developmentof the country;2/ in consultation with the appropriate bodies,issue competency requirement and code ofconduct for advertising activity;3/ examine and suspend any advertisement,other than outdoor advertisement,disseminated in violation of the provisionsof this Proclamation, and order thedissemination of a counter advertisement;4/ transmit to the appropriate government bodyany information relevant for the prosecutionof any offender who disseminated anadvertisement in violation of the provisionsof this Proclamation;5/ provide technical support to theappropriate regional bodies regarding theenforcement of this Proclamation withrespect to outdoor advertisements;6/ design strategies and provide support fordeveloping the advertising profession andfor making the sector self regulated.


gA 6?ሺ5)#1 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 6541V2V3የሸማቾች ማኅበር6?ሺ5)#1አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የተቋቋመማንኛውም የሸማቾች ማኅበር፡-1/ ይህን አዋጅ በማስፈጸም ረገድ ከባለሥልጣኑናከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ጋርይተባበራል፤2/ የዚህን አዋጅ ድንጋጌ በመተላለፍ በተሰራጨማስታወቂያ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸውንአባላቱን በመወከል የፍትሐ ብሔር ክስየመመስረት መብት ይኖረዋል፡፡ለባለሥልጣኑ ስለሚቀርብ አቤቱታ1/ ከውጭ ማስታወቂያ በስተቀር የዚህን አዋጅድንጋጌዎች በመተላለፍ በተሰራጨማንኛውም ማስታወቂያ መብቱ የተጣሰ ሰውየማስታወቂያው ስርጭት እንዲታገድለትወይም የአፀፋ ማስታወቂያ እንዲወጣለትማስታወቂያው ከተሰራጨበት ቀን ጀምሮባለው የስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ለባለሥልጣኑአቤቱታ ማቅረብ ይችላል።2/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌሥልጣን ላለው የዳኝነት አካል ክስማቅረብን የሚከለክል አይሆንም፡፡32. Consumers AssociationAny consumers association established underthe relevant law shall:1/ cooperate with the Authority and theappropriate government bodies in theenforcement of this Proclamation;2/ have the right to institute a civil suit onbehalf of its members who have sustaineddamages as a result of an advertisementdisseminated in violation of the provisions ofthis Proclamation.33. Submission of Complaints to the Authority1/ Any person whose rights are infringed by thedissemination of any advertisement, otherthan outdoor advertisement, in violation ofthe provisions of this Proclamation maysubmit complaints, within six months fromthe date of the dissemination of theadvertisement, to the Authority to obtain anorder of suspension of disseminating theadvertisement or the dissemination of acounter advertisement.2/ The provision of sub-article (1) of thisArticle may not be construed to precludethe institution of a suit with the competentjudicial body.V4ቅጣት1/ በሌላ ሕግ የበለጠ የሚያስቀጣ ካልሆነበስተቀር፡-ሀ) የዚህን አዋጅ አንቀጽ 5(1) እና (2)በመተላለፍ ጥፋት የፈጸመ ማንኛውምሰው በንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅቁጥር 6)'6/2ሺ2 አንቀጽ %(1) መሠረትይቀጣል፤ለ) የዚህን አዋጅ አንቀጽ 5(3)፣ አንቀጽ5(5)፣ አንቀጽ 6(2)፣ አንቀጽ 6(3)፣አንቀጽ 6(4)፣ አንቀጽ 0፣ አንቀጽ 01፣አንቀጽ 02(2)፣ አንቀጽ 03፣ አንቀጽ05(1)፣ አንቀጽ 05(2)፣ አንቀጽ 05(3)፣አንቀጽ 06፣ አንቀጽ 07፣ አንቀጽ 08፣አንቀጽ 09፣ አንቀጽ !፣ አንቀጽ !1፣አንቀጽ !2፣ አንቀጽ !3፣ አንቀጽ !4፣አንቀጽ !6(3)፣ አንቀጽ !7፣ አንቀጽ !8ወይም አንቀጽ !9 በመተላለፍ ጥፋትየፈጸመ ማንኛውም ሰው ከብር 0ሺበማያንስና ከብር 1)ሺ በማይበልጥየገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፤34. Penalty1/ Unless punishable with more severepenalty under other law, any person foundguilty of violating:a) Article 5(1) and (2) of thisProclamation shall be punishable inaccordance with Article 60(1) of theCommercial Registration andBusiness Licensing Proclamation No.686/2010;b) Article 5(3), Article 5(5), Article6(2), Article 6(3), Article 6(4),Article 10, Article 11, Article 12(2),Article 13, Article 15(1), Article15(2), Article 15(3), Article 16,Article 17, Article 18, Article 19,Article 20, Article 21, Article 22,Article 23, Article 24, Article 26(3),Article 27, Article 28 or Article 29 ofthis Proclamation shall be punishablewith a fine not less than Birr 10,000and not exceeding Birr 100,000;


gA 6?ሺ5)#2 ፌÁ‰L ነUT Uz¤È qÜ_R $9 ነሐሴ !1 qN 2ሺ4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 59 27 th August 2012 ……...page 6542ሐ) የዚህን አዋጅ አንቀጽ 6(1)፣ አንቀጽ 7፣አንቀጽ 8፣ አንቀጽ 9፣ አንቀጽ 02(1)፣አንቀጽ 04፣ አንቀጽ 05(4)፣ አንቀጽ05(5)፣ አንቀጽ !6(1)፣ አንቀጽ !6(2)ወይም አንቀጽ !6(4) በመተላለፍ ጥፋትየፈጸመ ማንኛውም ሰው ከብር !ሺበማያንስና ከብር 1)$ሺ በማይበልጥየገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፤መ) የዚህን አዋጅ አንቀጽ !5(1)በመተላለፍ ጥፋት የፈጸመ ማንኛውምሰው ከብር "ሺ በማያንስና ከብር2)$ሺ በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮይቀጣል፡፡2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)ከተመለከተው የገንዘብ መቀጮ በተጨማሪጥፋተኛ የሆነው ሰው ከሕገ ወጥ ማስታወቂያሥራው ያገኘው ገቢ ይወረሳል፡፡"5. ተፈፃሚነት ስለማይኖረው ሕግየዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች የሚቃረን ማንኛውምሕግ ወይም የአሰራር ልማድ በዚህ አዋጅበተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡"6. ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን1/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን አዋጅለማስፈጸም የሚያስፈልጉ ደንቦችን ሊያወጣይችላል።2/ ባለሥልጣኑ ይህን አዋጅና በዚህ አንቀጽንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የወጡ ደንቦችንለማስፈጸም የሚያስፈልጉ መመሪያዎችንሊያወጣ ይችላል።3/ ክልሎች የውጭ ማስታወቂያን በሚመለከትይህን አዋጅ ለማስፈጸም የሚያስፈልጉደንቦችንና መመሪያዎችን ሊያወጡ ይችላሉ፡፡"7. አዋጁ የሚጸናበት ጊዜይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡አዲስ አበባ ነሐሴ !1 ቀን 2ሺ4 ዓ.ምc) Article 6(1), Article 7, Article 8,Article 9, Article 12(1), Article 14,Article 15(4) , Article 15(5), Article26(1), Article 26(2) or Article 26(4)of this Proclamation shall bepunishable with a fine not less thanBirr 20,000 and not exceeding Birr150,000;d) Article 25(1) of this Proclamationshall be punishable with a fine notless than Birr 30,000 and notexceeding Birr 250,000.2/ In addition to the fine specified under subarticle(1) of this Article, the incomeobtained by the convicted person from theillegal advertisement activity shall beconfiscated.35. Inapplicable LawNo law or customary practice shall, in so far asit is inconsistent with the provisions of thisProclamation, be applicable with respect tomatters provided for by this Proclamation.36. Power to Issue Regulation and Directive1/ The Council of Ministers may issueregulations necessary for theimplementation of this Proclamation.2/ The Authority may issue directivesnecessary for the implementation of thisProclamation and regulations issued undersub-article (1) of this Article.3/ Regions may issue regulations and directivesnecessary for the implementation of thisProclamation with respect to outdooradvertisements.37. Effective dateThis Proclamation shall enter into force on thedate of publication in the Federal NegaritGazeta.Done at Addis Ababa, this 27 th day of August, 2012.GR¥ wLdgþ×RgþSyxþT×eà ØÁ‰§êE ÄþäK‰sþÃêEpBlþK PÊzþÄNTGIRMA WOLDEGIORGISPRESIDENT OF THE FEDERALDEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

Hooray! Your file is uploaded and ready to be published.

Saved successfully!

Ooh no, something went wrong!