24.08.2013 Views

Harassment tool – Ethiopian anti Terrorism Law - Ethiomedia

Harassment tool – Ethiopian anti Terrorism Law - Ethiomedia

Harassment tool – Ethiopian anti Terrorism Law - Ethiomedia

SHOW MORE
SHOW LESS

You also want an ePaper? Increase the reach of your titles

YUMPU automatically turns print PDFs into web optimized ePapers that Google loves.

ጥሊ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 TILA February 2012 First Year 1st Edition<br />

ኦብነግስ ምን<br />

አስቧሌ?<br />

ዛምቢያ—የአፍሪካ ዋንጫ ንጉስ<br />

ሌዩ ቃሇ-ምሌሌስ ከኦነግ ዋና ፀሃፊ አቶ<br />

አሚን ጁንዱ ጋር<br />

መቼ ይሆን<br />

እኛስ ......?<br />

<strong>Harassment</strong> <strong>tool</strong><br />

<strong>–</strong> <strong>Ethiopian</strong> <strong>anti</strong><br />

<strong>Terrorism</strong> <strong>Law</strong>


ማስታወቂያ<br />

በጀርመን አገር በሚታተሙት መፅሄቶች የህትመት ጊዜ ርዝመት ምክንያት ሃሳቦትን/ፅሁፎትን<br />

በአፋጣኝ ሇንባብ ሇማብቃት ተቸግረዋሌ?የስብሰባና የሰሊማዊ ሰሌፍ ፎቶዎቾስ በኢንተርኔት<br />

እንዱሇቀቅልት ይፈሌጋለ? እንግዱያውስ በአገሪቱ ጠበቆች አዴናቆትና እውቅና የተቸረው ጥሊ መፅሄት<br />

ፈጣንና ፍሊጎቶን አርኪ አገሌግልት ሇመስጠት ተዘጋጅቷሌ።<br />

እኛን ሇማግኘት ሶስተኛ ወገን አያስፈሌጎትም!በቀጥታ ይዯውለሌን መረጃዎትን ተቀብሇን ፍሊጎቶን<br />

እናሟሊሇን።<br />

በአሜሪካና በአውሮፓ ከሚገኙ አገር በቀሌ መገናኛ ብዙሃን ጋር ባሇን ግንኙነት መሰረት በጥሊ<br />

መፅሄትና ዌብ ሳይት መረጃዎትን አስተሊሇፉ ማሇት ምን አሇፋዎት አሊማዎት ተሳካ ማሇት ነው።<br />

እንግዱያውስ በፈሇጉት ቀንና ሰዓት በተሇመደት አዴራሻዎቻችን ያገኙናሌ፡፡<br />

Mesfin Abraha<br />

Wehneberger Straße 63<br />

36251 Bad Hesfeld<br />

Tel. 0152 2219 5567<br />

0176 5938 4456<br />

E-Mail. tilamagazine@yahoo.de<br />

Web-Site. tilamagazine.yolasite.com<br />

ጥሊ መፅሄት የእናንተው መጽሄት ናት!


ዋና ስራ አስኪያጅ<br />

መስፍን አብርሃ<br />

ጥሊ<br />

General Manager<br />

Mesfin Abraha<br />

ዋና አዘጋጆች Editor In Chiefs<br />

እየሩሳላም ሱሞሮ Eyerusalem Sumoro<br />

ብሩክ ገ/መስቀሌ Biruk G/Meskel<br />

ዲዊት ፋንታ Dawit Fanta<br />

ፅሁፍ አስተባባሪዎች Coordinators<br />

ብሩክ ሃይለ Biruk Hailu<br />

ዮሴፍ ክፍላ Yosef Kifle<br />

ኤዯን ዲዊት Eden Dawit<br />

የኮምፒዩተር ፅሁፍ ቅንብር Computer Graphics<br />

ቴዎዴሮስ ከበዯ Tewodros Kebede<br />

ዮሃንስ ሳምሶን Yohannes Samson<br />

ላይአውትና ዱዛይን Layout & design<br />

እየሩሳላም ሱሞሮ Eyerusalem Sumoro<br />

የካርቱን ስዕሌ Cartoonist<br />

ብሩክ ገ/መስቀሌ Biruk G/Meskel<br />

የጥሊ መፅሄት አዴራሻ /Tila Magazine Address<br />

Mesfin Abraha<br />

Wehneberger Str.63<br />

36251 Bad Hersfeld<br />

E-Mail:- tilamagazine@yahoo.de<br />

Web- Site:- tilamagazine.yolasite.com<br />

http://www.facebook.com/pages/Tila-Magazine/331232533579176<br />

Tel.No.:- 0152 22195567<br />

0176 59384456<br />

0176 68830082


ማውጫ<br />

ውሳኔያችን ወያኔን ከመቼውም ጊዜ በሊይ ስጋት ውስጥ ጥልታሌ! 7<br />

ዯም መፋሰሱ ይብቃ! 11<br />

አንዴ ኢትዮዽያን እንታዯጋት 11<br />

ትግሊችን ከሌብ ይሁን 11<br />

ከዘሊሇም ባርነት የአንዴ ቀን ነጻነት 11<br />

የኢትዮዽያ መከሊከያ ሲፈተሽ 11<br />

ሆ ብሇን እንነሳ 12<br />

የታሪክ አሻራ ሲጠፋ በዘረኞች 12<br />

ወያኔዎች የተንኮሌ ጉዴጓዴ አትቆፍሩ የሚገባበት አይታወቅምና 13<br />

አምባገነኑ የወያኔ መንግስት 13<br />

ኢህአዳግ እና አዯገኛ ስትራቴጂው 13<br />

ሁለም ይንቃ 14<br />

የማሕበራዊ ዴሕረ ገጾች ፖሇቲካዊ ፋይዲ 14<br />

መታገሌ አሇብን 14<br />

ግዜው ቅርብ ነው 15<br />

ህዝባችንን ሌንዯርስሇት ይገባሌ 15<br />

ወያኔ እጁን ከሃይማኖት ተቋማት ሊይ ያንሳ! 15<br />

ትግለን እንቀጥሌ 15<br />

ሃሳብን የመግሇጽ መብት በፎቶ 16<br />

የገና ስጦታ 17<br />

ወያኔ ያተረፈሌን 17<br />

ዳሞክራሲን የማያቅ መንግስት በሃይሌ ይወዴቃሌ! 17<br />

ማሞ ላሊ ፎቶው ላሊ 18<br />

ምን ማዴረግ ይገባናሌ? 18<br />

ኢትዮጵያ መጨረሻዋ ምን ይሆን? 18<br />

ውዴቀት ሇወያኔ 18<br />

ፍርሃትን ማሸነፍ፤ ወያኔን ማስወገዴ 18<br />

የፖሇቲካ ምህዲር በኢትዮጵያ 19<br />

የሕዝባችን እጣ ፋንታ 19<br />

ፍትህ ያጣ ሕዝብ 19<br />

ወያኔ በሴቶች ሊይ የሚያዯርሰው በዯሌ ይበቃሌ 20<br />

በህብረት እንነሳ 20<br />

ነጻነትና ነጻ መውጣት ሇኦሮሞ ሕዝብ 20<br />

ባገሩ የላሇ የትም የሇም 20<br />

የወያኔ የግፍ አገዛዝ ይብቃ 21<br />

በአንፃራዊነት 21<br />

ሇስዯት የዲረገን የወያኔን መንግስት በአንዴነት እናስወግዯው 21<br />

ነጻ ምርጫ ናፈቀኝ 21<br />

ገጽ


ማውጫ<br />

የወያኔ አገዛዝ ይብቃን 22<br />

በኦሮሞ ሕዝብ ሊይ በዯሌ የሚያዯርሰው የመሇስ አገዛዝ ይብቃን! 22<br />

ዘረኝነትን ማዕከሌ ያዯረገው የወያኔ አገዛዝ 22<br />

በፍጥነት መወገዴ ያሇበት የወያኔ አገዛዝ 23<br />

አሁንስ ይበቃሌ 23<br />

በጋራ ከሠራን በወያኔ ሊይ ተጽእኖ ማምጣት እንችሊሇን 23<br />

አሳፋሪው የወያኔ ዴርጊት 23<br />

ጉዞአቸው ወዳት ይሆን? 24<br />

ይህ ነው ዳሞክራሲ? 24<br />

ዳሞክራሲያውያን ነን ይሊለ ናቸውን? 24<br />

ግፍና ጭቆና ይብቃ 24<br />

የወያኔ እውነተኛ ባሕሪ ሲገሇጽ 25<br />

አንዴነታችን… 25<br />

የካርቶን ስእሌ 26<br />

CATCH-22 27<br />

Oromiya is calling! 28<br />

A war Lover Regime! 28<br />

<strong>Harassment</strong> <strong>tool</strong>-`` <strong>Ethiopian</strong> Anti-terrorism law`` 29<br />

Stop killing of the Oromo people! 29<br />

Nothing Pass People´s voice 30<br />

The Answer is clear 30<br />

The reason we need to do is as follows 31<br />

What Will Be the Evidence of Democracy for people of Ethiopia? 32<br />

Dictator means EPRDF! 32<br />

Humanity Crisis 32<br />

We need freedom! 33<br />

Undercover torturing of people 34<br />

All round <strong>Harassment</strong> 34<br />

So eine Regierung 35<br />

The End is approaching 35<br />

The 2011 Rankings (Ethiopia 108th out of 110 countries) 36<br />

ጠሊፊው” ሀሳብ ወሇዴ ጨዋታ አቤ ቶኪቻው 37<br />

ወያኔን ሇመጣሌ 39<br />

ወይ አገሬ 39<br />

በቃን 39<br />

አይሇይም ወይ ዛሬስ? 39<br />

የቀበረሽ በሊ 39<br />

የመዲብ ጥይቶቹ ንግስናውን ከፈርኦኖቹ ተረከቡ! 40<br />

ገጽ


Editorial<br />

Now or Never!<br />

In this time are we loving<br />

or do we sit here wondering<br />

Why this world isn't turning round<br />

It's now or never<br />

……………………………<br />

In this way are we learning<br />

or do we sit here yearning<br />

…………<br />

Where's the truth for us to use<br />

'Cause all we seem to do is lose<br />

who we are and how we've tried<br />

are we all the same inside<br />

it‟s now or never to decide…..(Singer Justin Bieber-Album-My world)<br />

On bases of the emerging OLF New Year`s decision. We are deciding to use as an introduction<br />

some but very important part of Bieber`s song lyrics for our this month`s editorial.<br />

In its historic meeting held in Minneapolis, Minnesota [on Dec 30 and 31], the Oromo<br />

Liberation Front (OLF) National Council, led by General Kemal Gelchu, made a significant<br />

decision that adds the much needed energy to the struggle of the <strong>Ethiopian</strong> people<br />

against Meles Zenawi‟s regime. In its two day meeting, the OLF National Council examined<br />

and amended the long standing political program of the OLF and made a call to all<br />

forces of Ethiopia to work together and realize the common goals of the <strong>Ethiopian</strong> people.<br />

Tila magazine strongly believes that sharing a common vision and working together towards<br />

a common goal is not just an option but the only option to correct past mistakes and<br />

create a country where peace and justice prevails. The historic& heroic decision of the<br />

OLF and its willingness to join other democratic forces of Ethiopia is a significant progress<br />

in <strong>Ethiopian</strong> struggle. However, as important as the recent assessment and resolution<br />

of the OLF is; it‟s just the start of a much longer journey that must expand to include many<br />

other political forces of Ethiopia too. Unity is now between a tipping point and a point of<br />

no return.<br />

Based on this remarkable moment, we would like to urge the Ogaden National Liberation<br />

Front (ONLF) to take the same action to end the call of secession from our motherland<br />

because of the mal-administration of our past dictatorial regimes.<br />

Now or Never: Saving Ethiopia from political Collapse. Our basic argument is that the<br />

country is saddled by crippling government <strong>anti</strong>-democratic ruling and we don‟t have<br />

much time to fix our extreme political differences. As ex-American President Ronald<br />

Reagan memorably asked, “If not now, when?” So, we expect from ONLF surprising news<br />

in the near future to fulfill the loophole of <strong>Ethiopian</strong> politics. Tila magazine brings you as<br />

usual new faces & ideas, opportunities and a special guest of honor. Have a nice reading!!!<br />

``Tila Magazine is yours Magazine!!!Tila is a magazine not only you read it, but also<br />

you will write on it!``


ር°ሰ አንቀጽ<br />

ዛሬ ወይም መቼም!<br />

በዚህ ጊዜ እያፈቀርን ነው<br />

ወይስ ቁጭ ብሇን እያዯነቅን ነው<br />

ይህ ዓሇም ዞር ብል የማያየው ሇምነው?<br />

አሁን ወይም መቼም ነው።<br />

……………….<br />

በዚህ መንገዴ እየተማርን ነው<br />

ወይስ ቁጭ ብሇን እየቆዘምን ነው<br />

…………<br />

እውነቱ ወዳት ነው ምንጠቀምበት<br />

የእስካሁኑ ሁኔታችን አስመስልብናሌ ውዴቀት<br />

ግን ሁሊችንም ነን በአንዴ ቤት?<br />

አሁን ወይም መቼም ነው አንዴነት። መሳይ ትርጉም ነው ያሇው የጀስቲን ቢበር ዘፈን።<br />

በተራማጁ የኦነግ ክንፍ የፈረንጆቹ አዱስ ዓመት ውሳኔ መሰረት የዚህን ወር የመፅሄታችንን ርዕሰ-አንቀፅ ጀስቲን<br />

ቢበር “ዛሬ ወይም መቼም” ብል ካቀነቀነው ዜማው ያገኘነውን ጥቂት ግን በጣም ጠቃሚ መሌዕክት በመነሻነት<br />

ሌንጠቀምበት ወሰንን።<br />

በጀነራሌ ከማሌ ገሌቹ የሚመራው የኦሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር ሚኔሶታ አሜሪካ ዱሴምበር 30 እና 31 2011<br />

ባካሄዯው ታሪካዊ ብሄራዊ ኮንግረስ የዯረሰበት ውሳኔ በመሇስ ዜናዊ አገዛዝ ሊይ በተቃውሞ የሚካሄዯውን ህዝባዊ<br />

ትግሌ ሇማቀጣጠሌና ሃይሌ እንዱያገኝ ሇማገዝ ጠቃሚ ሚናን ይጫወታሌ።ኦነግ ሇሁሇት ቀናት ባካሄዯው ህዝባዊ<br />

ስብሰባ ሇረጅም ጊዚያት ይዞት የነበረውን የፓርቲውን ፖሇቲካዊ ፕሮግራም በማሻሻሌ በተሇያየ ጎራ የተሰሇፉት<br />

ኢትዮጵያውያን ሃይልች በጋራ ተሰባስበው ሇኢትዮጵያ ህዝቦች የጋራ ፍሊጎት በአንዴነት እንዱሰሇፉም ጥሪውን<br />

አቅርቧሌ።<br />

እንዯ ጥሊ መፅሄት እምነት በተበታተነ ሁኔታ የሚንቀሳቀሱት ሃይልች ሇአንዴ ዓሊማ በጋራ ተሰባስበው<br />

መዝመታቸው የምርጫ ጉዲይ ሳይሆን ብቸኛው አማራጭ ነው።ስሇሆነም ካሇፉት ገዢዎች ስህተት በመማር<br />

ሰሊማዊትና ዳሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን ሇመገንባት ዳሞክራሲያዊ አንዴነት ወሳኝ ነው።ታሪካዊውና በጀግንነት<br />

የተዯረሰበት የኦነግ ውሳኔ በኢትዮጵያ ዳሞክራሲያዊ ስርዓትን ሇመገንባት ከፍተኛ እመርታን ያመጣሌ።የአሁኑ<br />

የኦነግ እንቅስቃሴ ወሳኙን ጉዞ ሇመጀመር ምቹ ሁኔታን የፈጠረ ከመሆኑም ባሻገር ላልች ሃይልችም በኢትዮጵያ<br />

ማዕቀፍ ውስጥ እንዱሰባሰቡ በር ይከፍታሌ። ዳሞክራሲያዊ አንዴነት የህይወት ክር መሆን ዯረጃ ሊይ በመዴረሱ<br />

ወዯማይቀሇበስበት ሁኔታ መሻገር አሇበት።<br />

በዚህ ታሪካዊ አጋጣሚ መነሻነት የኦጋዳን ብሄራዊ ነፃ አውጪ ግንባር*ኦብነግ*ም እንዯ ኦነግ ተመሳሳይ አቋም<br />

በመውሰዴ የሶማላ ክሌሌን ከኢትዮጵያ የመገንጠሌ ፕሮግራሙን በማስተካከሌ ብልም ካሇፉት ገዢዎቻችን ስህተት<br />

በመማር ወዯ አዱሲቷ ኢትዮጵያ ግንባታ እንዱሰባሰብ ጥሪያችንን እናስተሊሌፋሇን።<br />

አሁን መይም መቼም!ነው ኢትዮጵያ ከገባችበት ፖሇቲካዊ ቀውስ የማዲኛው ጊዜ። የእኛ መሰረታዊ መከራከሪያ<br />

ኢትዮጵያ እየተነዲች ያሇችው ፀረ-ዳሞክራሲያዊ በሆነ ፈረስ *መንግስት* በመሆኑ በተሇይ በተቃዋሚው ጎራ ያሇው<br />

ሓይሌ ፅንፈኛ የሆነውን የፖሇቲካ ሌዩነት ሇመጠጋገን እንኳን በቂ ጊዜ ስሇላሇው ረጋ ብልና ግራ ቀኙን አይቶ<br />

በፍጥነት ወዯ አንዴነቱ ባቡር ሉሳፈር ይገባዋሌ እንሊሇን።<br />

ያሇንበት ወቅት የቀዴሞው የአሜሪካ ፕሬዚዲንት ሮናሌዴ ሬገን በአንዴ ወቅት የጠየቁትን ጥያቄ እንዴንጠይቅ<br />

ያስገዴዯናሌ።ሰውየው “አሁን ካሌሆነ ታዱያ መቼ ነው?” ነበር ያለት።ስሇዚህ በቅርቡ ከኦብነግ በአገሪቱ ፖሇቲካ<br />

ያሇውን ክፍተት እንዯሚሞሊ የሚገመተውን አስዯናቂ(ሰበር) ዜና እንዯምንሰማ እናምናሇን።ጥሊ መፅሄት<br />

እንዯተሇመዯው አዲዱስ ፊቶችንና ሃሳቦችን፤ዕዴልችንና ሌዩ የክብር እንግድችን ይዛ ባሊችሁበት ዯርሳሇች።ቤት<br />

ሇእምቦሳ በሎት።መሌካም ንባብ!!!<br />

‘’ጥሊ መጽሄት የእናንተው መፅሄት ናት!!! ጥሊ የሚያነቧት ብቻ ሳትሆን የሚፅፉባትም መጽሄት ናት!’’


About Tila<br />

Dear Readers<br />

Realizing the fact that the digital age has empowered and made ordinary people across the<br />

world irrepressible beyond their imagination, WE aims to serve as a credible platform that<br />

will spread uncensored interviews, news, commentaries and analyses that are unlikely to see<br />

daylight in Ethiopia.<br />

Fortunately, here is where you find TILA, the un-disputably best source of information serving<br />

the <strong>Ethiopian</strong> Diaspora community in Europe & America with a proven record of excellence<br />

in journalism.<br />

TILA is a political magazine, published and distributed by patriotic <strong>Ethiopian</strong>s around Hessen<br />

region in Germany, which appears in Amharic, English and Germany Languages every 3<br />

months. It is a magazine of quality, responsibility and standard. Entertainment and sport are<br />

among our coverage issues next to <strong>Ethiopian</strong> politics.<br />

As a reader, you are to get useful political and current news in TILA than any other publication<br />

can offer you. More comprehensive analysis and interpretations than any other media<br />

can present to you. In fact, these are some of the qualities of TILA that has made it the largest<br />

circulating magazine in its category. TILA magazine has also partnered with ethiomedia.com,<br />

ethiogermany.de and afroaddis.wordpress.com among others, to deliver reliable and<br />

high quality content to our visitors.<br />

Don‟t take the chance of missing this spectacular political magazine. Subscribe to it today!<br />

We promise, you won‟t regret your decision. Reach us on tilamagazine@yahoo.de & ti-<br />

lamagazine.yolasite.com<br />

Tila Magazine is yours Magazine!<br />

ከአዘጋጆች<br />

ውዴ አንባብያን<br />

ጥሊ መፅሄት በየሶስት ወሩ የሚታተም የፖሇቲካ መፅሄት ነው።መፅሄቱ የኢትዮጵያን ፖሇቲካዊ እንቅስቃሴ መሰረት<br />

አዴርጎ በጀርመን አገር የሚታተም ቢሆንም መረጃ መረቦችን በመጠቀም መሊውን ዓሇም የማዲረስ ዓሊማን አንግቦ<br />

እየተንቀሳቀሰ ነው።<br />

የአገራችንን ወቅታዊ ሁኔታና ጠቃሚ መረጃዎችን በማካተት ዝናን ያተረፈው የጥምረት መፅሄት አዘጋጆች<br />

ያቋቋሙት ጥሊ መፅሄት የስሙ ስያሜ እንዯሚያመሇክተው የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ሃይልች በተበታተነ ሁኔታ<br />

የሚያካሂደትን የትግሌ ሂዯት በማስቀረት በአንዴ ጥሊ ስር እንዱሰባሰቡ ሇማሳሰብና አቅጣጫ ሇመጠቆም ነው።<br />

የፖሇቲካ ሃይልች በተበታተነ ትግሊቸው ጋት እንኳን መራመዴ እንዯማይችለ በመገንዘብ የጋራ ትግሌ<br />

እንዱያካሂደ ሇማበረታታትም ጭምር ነው እ.ኤ.አ ከጥር 2012 ጀምሮ በዚህ ስም መፅሄቱ እንዱጠራ<br />

የወሰንነው።በመፅሄቱ አዝናኝና አስተማሪ ዝግጅቶች የሚካተቱበት ሲሆን ስፖርትም ትኩረት ያገኛሌ።<br />

ጥሊ መፅሄት ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ሃሳቡን ያሇምንም ገዯብ በነፃነት የሚያቀርብበት ክፍት መዴረክ በመሆኑ<br />

በመፅሄቱ የሚወጡት ፅሁፎች በሙለ የፀሃፊዎቹን እንጂ የጥሊ መፅሄት ዝግጅት ክፍሌን የማይመሇከቱ መሆናቸውንም<br />

መግሇፅ እንወዲሇን።<br />

ጥሊ መፅሄት የእናንተው መፅሄት ነው!


አቶ አሚን ጁንዱ በትግሌ ስማቸው *በሪ<br />

ቦሩ*የኦነግ ከፍተኛ አመራርና ዋና ፀሃፊም<br />

ናቸው።ኦነግ ባሇንበት የፈረንጆቹ አዱስ<br />

ዓመት ሇዯረሰበት ውሳኔ ከፍተኛ ሚና<br />

እንዯነበራቸው ከሚነገርሊቸው ከእኚሁ<br />

ሰው ጋር ከሚኖሩበት ከካናዲ በስሌክ<br />

ቃሇምሌሌስ አዴርገናሌ። ቃሇምሌሌሱን<br />

ባሌዯረባችን ጋዜጠኛ መስፍን አብርሃ<br />

እንዯሚከተሇው አሰናዴቶታሌ። መሌካም<br />

ንባብ።<br />

ጥሊ፡- ኦነግ በቅርቡ በአሜሪካ ሜኒሶታ ሊይ<br />

ባካሄዯው ህዝባዊ ስብሰባ ኦሮሚያን<br />

ከኢትዮጵያ የመገንጠሌ ጥያቄውን እንዲነሳ<br />

አውጇሌ።እዚህ ውሳኔ ሊይ ሇመዴረስ<br />

እንዳት ቻሊችሁ?አሁን ምን አዱስ ነገር<br />

ተገኘ?<br />

ውሳኔያችን ወያኔን ከመቼውም ጊዜ<br />

በሊይ ስጋት ውስጥ ጥልታሌ!<br />

አቶ አሚን ጁንዱ የኦነግ ዋና ፀሃፊ<br />

አቶ አሚን፡- ዴርጅታችን እዚህ ታሪካዊ<br />

ውሳኔ ሊይ ሇመዴረስ የቻሇው የኢትዮጵያን<br />

የኦሮሞ ህዝብን ተጋዴልና የዓሇም ፖሇቲካን<br />

በመገምገም እንዱሁም በአገር ቤት ያሇው<br />

የኢ-ዳሞክራሲያዊ ስርኣት ዕዴሜ<br />

ማራዘሚያዎችን ሇማሳጠር ያሇውን ሁኔታ<br />

በማጤን ነው።ምንም እንኳን በወያኔ በኩሌ<br />

አዱስ ነገር ባይኖርም ኦነግ አዱስ አቋም<br />

መያዝ መቻለ ነው አዱሱ ነገር።<br />

ጥሊ፡- ኦነግ ከ40 ዓመት በሊይ በፕሮግራሙ<br />

ውስጥ መገንጠሌን እንዯ ዋነኛ አጀንዲ ይዞ<br />

ሲንቀሳቀስ ቆይቷሌ።አሁን የዯረሳችሁበት<br />

ውሳኔ አሌዘገየም ይሊለ?<br />

አቶ አሚን፡- ውሳኔው አሌዘገየም ምንም<br />

የዘገየበት ሁኔታ የሇም።ሁለም ክስተቶች<br />

የየራሳቸው ዕዴሜና ያስመዘገቧቸው ዴልች<br />

አለ።ስሇዚህ ይህ ውሳኔ የመወሰኛው ጊዜ<br />

ዯግሞ አሁን ነው።ወቅቱ አሁን በመሆኑም<br />

ዘግይቷሌ ማሇት አሌችሌም።የኦሮሞ ህዝብ<br />

የዯረሰበትን ጭቆናና የትግሌ ሂዯት መሇስ<br />

ብ ሇ ን ስ ና ይ ዘ ግ ይ ቷ ሌ ማ ሇ ት<br />

አንችሌም።እስካሁን ይዘነው የቆየነው አቋም<br />

የሚያዋጣንና ስኬታማ የሚያዯርገን<br />

በኢትዮጵያ ህዝባዊ ትግሌ ታሊቅ እርምጃ!<br />

ሇረጅም ዓመታት የዘሇቀው የኦነግን የመገንጠሌ መርሕ በመጣሌ፤ ጥያቄውን በኢትዮጵያ ማእቀፍ ውስጥ<br />

ሇማስተናገዴ ብቅ ያሇው የኦነግ ክፍሇ-ሃይሌ ከተጻራሪው ወገን ጋር በአስቸጋሪ ውስጠ-ትግሌ ሊይ<br />

እንዯነበረ ማገናዘቡ አይከብዴም።<br />

ውስጠ-ትግለ የጫረው የአቁዋም ሌዩነትና አንዯምታው በኢትዮጵያ የፖሇቲካ መዴረክ ሊይ ትሌቅ ቦታ<br />

የተሰጠው አነጋጋሪ ጉዲይ ሆኗሌ። የጋራ ችግሮቻችን በጋራ ተሳትፎ ሇማስወገዴና ተባብረን በጋራ ሇማዯግ<br />

ሲሌ ተራማጁ የኦነግ ክፍሇ-ሃይሌ የተራመዯው እርምጃ ትሌቅ ነው። ሇኢትዮጵያ ህዝቦች እኩሌነታዊ<br />

አንዴነትና ሇሃገራዊ ለዓሊዊነት የቆመ ዜጋ ሁለ ይህንን አዱስ እዴገት በጸጋ ተቀብል ማስተናገዴና<br />

እንዲይቀሇበስም በሳሌ አስተዋፅኦ ማዴረግ ይጠበቅበታሌ።<br />

ድክተር አረጋዊ በርሄ<br />

የትግራይ ዳሞክራሲያዊ ትብብር ሉቀመንበርና<br />

የኢትዮጵያ ዳሞክራሲያዊ ሃይልች ህብረት አመራር አባሌ<br />

እንዲሌሆነ በመረዲት ነው አዱሱ ውሳኔያችን<br />

ሊይ የዯረስነው።<br />

ጥሊ፡- አሁን የዯረሳችሁበት ውሳኔ ቀዯም<br />

ብል የተወሰዯ የአቋም ሇውጥ ቢሆን ኖሮ<br />

ምን ውጤት ይኖረው ነበር?<br />

አቶ አሚን፡- ህዝቦች ጥቅምና ጉዲቱን<br />

በግሌፅ ሳይመሇከቱት፤የህዝባችን የፖሇቲካና<br />

የኢኮኖሚ እዴገት ሳይረጋገጥ ወይም<br />

ግንዛቤው ሳያዴግ ውሳኔው ተወስኖ ቢሆን<br />

ኖሮ ከሩዋንዲም የበሇጠ ችግር ያጋጥመን<br />

ነበር።አሁን ግን የህዝቡ ፖሇቲካዊ ግንዛቤ<br />

በከፍተኛ ዯረጃ በማዯጉ የመገንጠሌ ሁኔታን<br />

ይፈራሌ።ተግባራዊም ያዯርገዋሌ ብዬ<br />

አሌገምትም።<br />

ጥሊ፡- የኦሮሞ ህዝብ እንዯማንኛውም<br />

ኢትዮጵያዊ ሆኖ ኢህአዳግን መታገሌ ሇምን<br />

አስፈሇገው?ኦነግ በራሱ ብቻውን ቢታገሌ<br />

ምን ይቀርበታሌ?<br />

አቶ አሚን፡- ኦነግ የሚታገሇው በዛች አገር<br />

ያሇውን ግፍ ሇማስወገዴ ነው።እንዱሁም<br />

የኦሮሞ ህዝብ የራሱን ዕዴሌ በራሱ<br />

እንዱወስን ነው።በዚህም ያስመዘገባቸው<br />

አንፀባራቂ ዴልች አለ።የኦሮሞ ህዝብ<br />

ከብዛቱ ካቀማመጡ ከሁለም ህዝቦች ጋር<br />

የተዋሃዯ የተጎራበተ መሆኑን ከተገነዘብን<br />

በሁዋሊ ነው ነገ ከላሊው ኢትዮጵያዊ ጋር<br />

የእኛ ችግር የእነሱ ችግር የኛ መፍትሄ<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 7


የእነሱም መፍትሄ ነው በሚሌ ወያኔ<br />

ሁሊችንንም እኩሌ በጋራ ስሊሳዯዯን የጋራ<br />

ትግሌ አስፈሌጎን ነው እንጂ ወያኔን ኦነግ<br />

ብቻውን ታግል አያሸንፈውም ከሚሌ<br />

አይዯሇም።<br />

ጥሊ፡- የኦሮሞ ህዝብ ከላልች የኢትዮጵያ<br />

ብሄር ብሄረሰቦች ጋር መታገለ<br />

እንዯሚጠቅመው በመግሇፅ ብዙ የሇፉ<br />

ምሁራን ነበሩ።እነዚህን ምሁራን ምን<br />

ይሎቸዋሌ?<br />

አቶ አሚን፡- ከማመስገን ላሊ የምንሇው<br />

ምን አሇ ብሇህ ነው?ይህ አመሇካከት እንዯ<br />

ደብ እዲ የመጣ ሳይሆን ሇረጅም ጊዜ<br />

የተወያየንበትና ያበሰሌነው ጉዲይ<br />

ነው።አዱሱ አመሇካከት የማይወዴቅ<br />

መሆኑን የሚያመሊክተው ሇረጅም ጊዜ<br />

ተወስድ ውይይት የተዯረገበትና አዋጭነቱ<br />

የተረጋገጠ መሆኑም ነው።<br />

ጥሊ፡- በአዱሱ አቋማችሁ ሊይ እስካሁን<br />

ያሇው የህዝብና የምሁሩ ግብረ-መሌስ /<br />

feed back/ምን ይመስሊሌ?<br />

አቶ አሚን፡- ምሁሩ እንዯሚታወቀው<br />

የኢትዮጵያን ሁኔታ ከስሜታዊነት ውጭ<br />

ረጋ ብል የሚያይ በመሆኑና የመሇስ ስርዓት<br />

ህዝቦችን ከፋፍል ብሄሮችን ከብሄሮች<br />

በማጋጨት እዴሜውን ሇማራዘም<br />

እንዯሚፈሌግ ስሇሚያጤነው ይህ ውሳኔ<br />

የእሱ ከፍተኛ ዴሌ አዴርጎ እንዯሚወስዯው<br />

ተረጋግጧሌ።ህዝቡም ከምሁሩ ባሌተናነሰ<br />

ሁኔታ ከፍተኛ ዴጋፉን እያሳየ ነው።<br />

ጥሊ፡- በቅርቡ በእንግሉዘኛ ባወጣችሁት<br />

መግሇጫ መሰረት ``in forming the<br />

new federal democratic republic<br />

of Ethiopia, the OLF will respect<br />

and honor all decisions the<br />

<strong>Ethiopian</strong> people‟s will make<br />

using their right of selfdetermination.``ይሊሌ።<br />

ይህን ሃሳብ<br />

በማየት አሁንም ኦነግ የመገንጠሌ<br />

አሊማውን አሌተወም ሇሚለ ወገኖች ምን<br />

ምሊሽ አሊችሁ?<br />

አቶ አሚን፡- በዳሞክራሲያዊ ስርዓት<br />

ውስጥ የመገንጠሌ ጥያቄና የራስን ዕዴሌ<br />

በራስ የመወሰን መብት የተሇያዩ ጉዲዮች<br />

ናቸው።በዳሞክራሲያዊ ስርዓት የምናምን<br />

ከሆነ ይህንን ጥያቄ ከህገ መንግስታችን<br />

ውስጥ ማውጣት ህገ መንግስትን ማጥፋት<br />

መሆኑን ሇመግሇፅ እንጂ አሌሸሹም ዞር አለ<br />

የ ሚ ሇ ው ን መ ን ገ ዴ ሇ መ ከ ተ ሌ<br />

አይዯሇም።ሁለንም ሂዯት አጢነን ከፊታችን<br />

የተጋረጠብንን ሁኔታ አጥንተን እንዱሁም<br />

ዳሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን ሇመገንባት<br />

ያሇንን ራዕይ በማገናዘብ ነው ይህን አይነኬ<br />

መብት በመግሇጫችን ያካተትነው።ሇዚህም<br />

ስጋት ሉኖር አይገባም።<br />

ጥሊ፡- ይህንኑ አዱስ አቋማችሁን<br />

ተንተርሰው አንዲንድች የኦነግ የፕሮግራም<br />

ሇውጥ የታክቲክ እንጂ የስትራትጂ<br />

ባሇመሆኑ በአሁኑ አቋሙ ከወያኔ ኢህአዳግ<br />

ጋር ሆኖ ሇምን ዓሊማውን አያሳካም የሚለ<br />

ወገኖችም አለ።ምሊሾ ምንዴን ነው?<br />

አቶ አሚን፡- አንዯኛ በየዋህነት የተነሳ ጥያቄ<br />

ከ ሆ ነ ግሌፅ አ ዯ ር ጋ ሇ ሁ ። አ ሁ ን<br />

የተራመዴነውን እርምጃ ምን ያህሌ ከባዴ<br />

ወቅታዊና ትክክሇኛ ውሳኔ!<br />

ኦነግ በቅርቡ የዯረሰበት የፕሮግራም ማስተካከያ ውሳኔ የኢትዮጵያ ህዝቦች በሰሊም በመተሳሰብ<br />

በእኩሌነትና በዳሞክራሲያዊ ማዕቀፍ ተባብረው በጋራ ሇመኖር ያሊቸው ምኞት አስተማማኝ መሰረት<br />

እንዱኖረው የበኩለን ሚና ይጫወታሌ።<br />

የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ሃይልች በብሄራዊ ዳሞክራሲያዊ አንዴነት ጥሊ ስር መሰባሰባቸው የአምባገነኑን<br />

የመሇስ ዜናዊ ስርዓት ዕዴሜ ሇማሳጠር ከፍተኛ አስተዋፅኦ ስሇሚኖረው በጀነራሌ ከማሌ ገሌቹ የሚመራው<br />

ኦነግ ሇዯረሰበት ውሳኔ ያሇንን አዴናቆት እንገሌፃሇን።<br />

ኦነግ የወሰዯው አቋም ራሳቸውን ሊሊስተካክለ ሃይልችም አቅጣጫ ጠቋሚ በመሆኑ ከሌባችን<br />

የምንዯግፈው መሆኑን እናስታውቃሇን።የኤርትራ መንግስት የኢትዮጵያውያንን አንዴነት በመርህ ዯረጃ<br />

የማይቀበሌ ስርዓት በመሆኑ የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ከኤርትራ ጠቅሌል በመውጣት በአገር<br />

ውስጥ ማዴረግ የጀመረውን ትግሌ ሇማጠናከር ኦነግም ሆነ ላልች ሃይልች ትግሊቸውን ባገር ውስጥ<br />

እንዱያዯርጉት ጥሪያችንን እናስተሊሌፋሇን።ኢትዮጵያውያን ሇራሳቸው ችግር መፍትሄ የሚያገኙት<br />

በራሳቸው የጋራ ትግሌ መሆኑንም እንገነዘባሇን።“ከእባብ እንቁሊሌ የድሮ ጫጩት አይፈሇፈሌም!”ሁለም<br />

ሇእናት አገር ዘብ ይቁም!<br />

ሌዑሌ ቀስቅስ<br />

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ዘብ ተወካይና<br />

የዓሇምአቀፍ ሉቀመንበር<br />

Leul Keskes<br />

EPPFG representative & International relations chairman<br />

እንዯሆነ መገመት ያሌቻለ ሰዎች ጥያቄውን<br />

እንዲነሱት መገመት ይቻሊሌ።ዛሬ እኛ<br />

በጀግንነት ትክክሇኛው አመሇካከት ይሄ ነው<br />

ብሇን ስንራመዴ ተቃዋሚ መሆን ያሇበት<br />

ወያኔ እንጂ ከእኛው ጎራ መነሳቱ<br />

አግራሞትን ይጭራሌ።<br />

ወያኔ ህዝባችንን በዳሞክራሲና<br />

በፌዳራሌ መንግስት ስም እየገዛ ያሇ<br />

መንግስት ነው።ወያኔ የሚከተሇው<br />

ፌዳራሉዝም ትክክሇኛ አይዯሇም።ህዝቦችን<br />

ከፋፍል ሇመግዛትና ፍትሃዊ ያሌሆነ<br />

የ ኢ ኮ ኖ ሚ ክፍፍሌ ሇ ማ ዴ ረ ግ<br />

የሚጠቀምበት መሳሪያ ነው። ሇዚህ ነው<br />

ወያኔን የምንቃወመው። የፌዳራሉዝምን<br />

ስም በመጥራታችን ከወያኔ ጋር ያገናኘናሌ<br />

ብሇን አናምንም።<br />

ጥሊ፡- በአቶ ዲውዴ ኢብሳ<br />

የሚመራው ኦነግ የኦሮሞ ህዝብ በአቢሲኒያ<br />

ቅኝ ግዛት ስር ነው የሚሌ አቋም እንዯያዘ<br />

መቀጠለ ምንን ያመሇክታሌ ይሊለ?<br />

አቶ አሚን፡- ይህን በተመሇከተ<br />

እራሳቸው ቢጠየቁ ጥሩ ነው።እነሱ የያዙት<br />

መንገዴ ዴሌ አያመጣም ብሇን ትተነው<br />

ሇ ቀ ነ ዋ ሌ ። ይ ሄ የ እ ኛ አ መ ሇ ካ ከ ት<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 8


አይዯሇም።ኦነግ ውስጥ ሇውጥ እንዲይመጣ<br />

ቀፍዴድ የያዘን ችግር ነው ብሇንም<br />

እናምናሇን።የቅኝ ግዛትና የመሳሰለት<br />

ጥያቄዎች ሇህዝባችን ትግሌ ወሳኝነት<br />

የሊቸውም።የግፉን ዘመን እየቆጠርን አሁን<br />

ያሇው ሰቆቃ የሚያጥርበትን ሁኔታ<br />

ካ ሊ መ ቻ ቸ ን በ ት ረ ካ መ ኖ ር<br />

አንችሌም።እስካሁን የተገኙትን ዴልች<br />

አቅበን ከላሊው ህዝብ ጋር ተዯጋግፈን ወዯ<br />

ቀጣዩ ትግሌ መሄዴ ነው ያሇብን።<br />

ጥሊ፡- ሇኢትዮጵያ ዛሬ መረጃ<br />

መረብ በሰጡት አስተያየት ኦነግ የጠራ<br />

አመሇካከትና ራዕይ አሌነበረውም አሁን ግን<br />

ሁለ ነገር ግሌፅ ሆኗሌ ብሇዋሌ። ሇምን ነበር<br />

የጠራ አመሇካከትና ራዕይ ሳይኖራችሁ<br />

ከ40 ዓመት በሊይ የቆያችሁት?<br />

አቶ አሚን፡- የአመሇካከት<br />

ችግሩ መነሻ ሁሇት አመሇካከቶች በአንዴ<br />

ሊይ ሆነው መሄዲቸው ነበር።የህዝቦችን<br />

ዕዴሌ በራስ የመወሰን መብት ሇማስከበር<br />

በሚሇው አመሊካከት ስር ከላልች<br />

ኢትዮጵያውያን ጋር አብሮ መኖርና<br />

ኦሮሚያን ከኢትዮጵያ መገንጠሌ የሚለት<br />

አስተሳሰቦች አብረው መሄዲቸው ነበር<br />

ሇአመሇካከት ጥራት ችግር ኦነግን<br />

የዲረገው።እነዚህ የተቀሊቀለ አመሇካከቶች<br />

ናቸው ትግለን አጓተውት የቆዩት።አሁን ግን<br />

እኛ ያዯረግነው ነገር ቢኖር ሁሇት የነበረውን<br />

አመሇካከት በምናምነውና ከላልች<br />

ኢትዮጵያውያን ጋር በአንዱት ኢትዮጵያ<br />

ውስጥ አብረን እንኖራሇን የሚሇውን ግሌፅ<br />

አቋም መውሰዲችን ነው።<br />

ጥሊ፡- የፕሮግራም ሇውጥ<br />

ሇማዴረግ መብቱም ሆነ ሞራለ ያሇው<br />

ህጋዊ አግባብነቱን ያሟሊ ጠቅሊሊ ጉባኤ/<br />

Gumii Sabaa/ ማዕከሊዊ ኮሚቴው/ብቻ<br />

ነው በማሇት የእነ ዲውዴ ኢብሳ ቡዴን<br />

ሇሚያነሳው ክስ መከሊከያዎ ምንዴን ነው?<br />

አቶ አሚን፡- የእኛ ትኩረት<br />

ወያኔ ነው!እንዯ ጥያቄ ከተነሳ ግን<br />

ከእነዲውዴ ኢብሳ ጋር ከተሇያየን አራት<br />

ዓመታችን ነው።የራሳችን ማዕከሊዊ<br />

ኮ ሚ ቴ ፤ ወ ታ ዯ ራ ዊ ሃ ይ ሌ ፤ ካ ዴ ሬ ና<br />

አዯረጃጀት መስርተን እየተንቀሳቀስን<br />

ነው።ስሇራሳቸው ብቻ መናገር<br />

አሇባቸው።ነገር ግን ውሳኔው ሊይ<br />

ከመዴረሳችን በፊት ማህበራዊ<br />

መገናኛ ዘዳዎችን/Social Medias/<br />

በመጠቀም ጭምር ብሄራዊ<br />

ኮንግረንስ ተዯርጎ ነበር፤የኦሮሚያ<br />

ምሁራንም ሃሳብ ተካቶ ከቀረበና<br />

ሁሇት ቀን የፈጀ ውይይት ከተካሄዯ<br />

በሁዋሊ ኮንግረንሱ በጉዲዩ ሊይ<br />

እንዱወስን ሇማዕከሊዊ ኮሚቴው/<br />

G u m ii Sa b b a / ሙለ ስ ሌ ጣ ን<br />

ሰጠው።በሁዋሊም ሜኒሶታ ሊይ ባዯረግነው<br />

ህዝባዊ ስብሰባ ውሳኔአችንን ይፋ<br />

አዯረግነው።እንዯው ከተነሳ አይቀር<br />

ተገቢው መሌስ መሰጠት ስሊሇበት ነው<br />

እንጂ ከተጠቀሱት ሰዎች ጋር አንዴ አይነት<br />

ባንዱራና አርማን ከመጠቀም ባሻገር<br />

የሚያገናኘን ነገር የሇም።<br />

ጥሊ፡- ሇውጥ አራማጅ ነኝ<br />

የሚሇውን የእናንተን ወገን የአቢሲኒያዊ<br />

ዴርጅት ወይም የአማራ ተሇጣፊ አዴርጎም<br />

የእነ ዲውዴ ኢብሳ ቡዴን ይተቻሌ።ምንዴን<br />

ነው ምሊሻችሁ?<br />

አቶ አሚን፡- የኢትዮጵያ ህዝብ<br />

ሊሌባላና ሇፕሮፓጋንዲ የሚያጠፋው ጊዜ<br />

የሇም። ፕሮፓጋንዲ በቀሊለ የሚሰራጭበት<br />

ዘመን አሌፏሌ። ዴርጅታችን እስካሁን ዴረስ<br />

ከግንቦት ሰባትም ይሁን ከማንም ጋር<br />

የተፈራረመው ውሌ የሇም።የእነሱ<br />

አመሇካከት ያመጣው ሇውጥ ስሇላሇ ስም<br />

ማጥፋቱን በመሳሪያነት እየተጠቀሙበት<br />

ያለ ይመስሇኛሌ። የኢትዮጵያ ህዝብ<br />

አሁንም ሇተሌካሻ ምክንያት ቦታ የሚሰጥ<br />

አይመስሇኝም።የእነ ዲውዴ ቡዴን<br />

ካዴሬዎች ጉዲዩን ቢያጣጥለትም ምሁሩና<br />

ህዝቡ ቆየ እንጂ ውሳኔያችን ጥሩ መሆኑን<br />

እየገሇፁ ናቸው።<br />

የጋራ ትግሌ፤ የጋራ አገር!<br />

በጀነራሌ ከማሌ ገሌቹ የሚመራው ኦነግ በኢትዮጵያ አንዴነት ጥሊ ስር ከላልች የኢትዮጵያ ዳሞክራሲያዊ<br />

ሃይልች ጋር ተባብሮ ሇመታገሌ መወሰኑን ገሃዴ አዴርጓሌ።በዚህ ውሳኔ ሳቢያም በኢትዮጵያ የሰፈነውን<br />

ዘረኛ አምባገነን ስርዓት አስወግዯን በምትኩ የግሌና የወሌ መብቶች የተከበሩባት ፍትህና እኩሌነት<br />

የሰፈነባት ዳሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን ሇመፍጠር በምናዯርገው ትግሌ ውስጥ ኦነግ አዎንታዊ የሆነ ወሳኝ<br />

ሚና እንዱኖረው የሚያዯርግ አዱስ ሁኔታ ተፈጥሯሌ።<br />

ግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የእኩሌነት ንቅናቄ ኦነግ በወሰዯው አቋም የተሰማውን ዯስታ ይገሌፃሌ።በጋራ<br />

ትግሌ የጋራ ጠሊታችንን አስወግዯን የጋራ አገራችንን ተባብረን እንገነባሇን! የሚሌ ብሩህ ተስፋም<br />

ፈንጥቆሌናሌ።<br />

ግንቦት 7 ይህን ሇሁሊችንም እጅግ አስፈሊጊና ፋና ወጊ የሆነውን ውሳኔ የመስጠት አርቆ አሳቢነትና ዴፍረት<br />

ሊገኙት የኦነግ የአመራር አካሊት ያሇውን አዴናቆት ይገሌፃሌ።<br />

ግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የእኩሌነት ንቅናቄ!<br />

ጥ ሊ ፡ - ከ ላ ል ች<br />

ኢትዮጵያውያን የፖሇቲካ ዴርጅቶች ጋር<br />

በጋራ ሇመስራት እንዯምትፈሌጉ ሁለ ከእነ<br />

ዲውዴ ኢብሳ ጋርም መረዲዲት ሇመፍጠር<br />

ሞክራችሁዋሌ?ወይስ የታቀዯ ነገር አሇ?<br />

አቶ አሚን፡- በትክክሌም<br />

አሇ።እኛ እንኳንስ አብረናቸው ቆይተን<br />

ከተሇያየናቸው የትግሌ ጓድች ይቅርና<br />

በአመሇካከታቸው ከተሇየናቸው የኢትዮጵያ<br />

ሃይልችም ጋር ቢሆን አብረን ሇመስራት<br />

ጥሪ አቅርበናሌ።የኦሮሞ ችግር ከኢትዮጵያ<br />

ችግር ጋር አብሮ ይፈታሌ።ስሇዚህ<br />

በባህሊችንም መሰረት ከእነ ዲውዴ ቡዴን<br />

ጋር እርቅም ሇመፍጠር ጥረት አዴርገናሌ<br />

አሌተሳካም።ሁለንም ነገር ፍርደን ሇኦሮሞ<br />

ህዝብ ትተናሌ።<br />

ጥሊ፡- በመጨረሻም ይህን<br />

ቃሇመጠይቅ ሇማዴረግ ስዘጋጅ የኢትዮጵያ<br />

መንግስት ዯጋፊ ከሆነው አይጋ ፎረም ሊይ<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 9


አዱሱ ኦነግ እየተሽከረከረ ያሇው በሻዕቢያና<br />

በግንቦት ሰባት ነው የሚሌ ትችት<br />

ተሰንዝሮባችሁዋሌ።ይሄ ዯግሞ የመንግስት<br />

አቋም እንዯሆነ ይገመታሌ።መሌሶ ምን<br />

ይሆናሌ?<br />

አቶ አሚን፡- ወያኔ ኢህአዳግን<br />

ከሁለም በሊይ አሁን ያሇበትን የተዯሊዯሇ<br />

የኢትዮጵያ መሪነቱን የሚያናጋው አሁን<br />

የዯረስንበት ውሳኔ ነው።ወያኔ ተመቻችቶ<br />

ተዯራጅቶ ቁጭ ብሎሌ።ወያኔን ሇመጣሌ<br />

ያሌተሞከረው መንገዴ ቢኖር አሁን<br />

የዯረስንበት ውሳኔ ነው።በተሇይ አማራና<br />

ኦሮሞን ሆዴና ጀርባ አዴርጎ የዘሊሇም<br />

ጠሊቶች አዴርጎ አስቀምጦ ሲንቀሳቀስ<br />

ነበር።ኦነግንም ሇውጥ የማያመጣ ግትር /<br />

rigid/ አዴርጎ ነበር ወያኔ ተዯሊዴል<br />

የኖረው።ውሳኔያችን ወያኔን ከማንም በሊይ<br />

ያናጋሌ።ወያኔ የተሇያዩ ምክንያቶችን<br />

እየፈጠረ ከኤርትራና ከግንቦት ሰባት ጋር<br />

ሉያጣሊን እየሞከረ እንዯሆነ<br />

እናውቃሇን።ግንቦት ሰባት<br />

የትግሌ አጋራችን ነው።አሁን<br />

የዯረስንበት ውሳኔ በማንም<br />

ተ ፅ ዕ ኖ የ መ ጣ<br />

አይዯሇም።ማንም ዴርጅት<br />

ይሁን ቡዴን ሉያሽከረክረን<br />

አይችሌም።ውሳኔው በራሳችን<br />

ጀግንነት የዯረስንበት እንጂ<br />

ማ ን ን ም ሇ ማ ስ ዯ ሰ ት<br />

ያዯረግነው አይዯሇም።<br />

ጥሊ፡- እንዯ የኢትዮጵያ ህዝብ<br />

አርበኞች ግንባር /ኢሕአግ/ የመሳሰለ<br />

ዴርጅቶች ከሻዕቢያ ጋር አብሮ መስራት<br />

ከንቱ ዴካምና የአገሪቱን ለኣሊዊ ጥቅም<br />

ማስዯፈር ነው በሚሌ ትግለን በአገር ቤት<br />

እናካሂዲሇን። ኤርትራንም ሇቀን ወጥተናሌ<br />

ሲለ ይዯመጣሌ የኦነግ ከሻዕቢያ ጋር በጋራ<br />

መስራት ነገ ችግር ያመጣሌ ሇሚለ<br />

ወገኖችስ ምሊሾ ምን ይሆናሌ?<br />

አቶ አ ሚ ን ፡ - ች ግ ሩ ን<br />

ስንዯርስበት ነው የምናውቀው።እስካሁን<br />

ዴረስ የኤርትራ መንግስት ማናቸውንም<br />

ኢህአፓ የኦሮሞን ህዝብ ኢትዮጵያዊነት ተጠራጥሮ አያውቅም!<br />

ኢህአፓ /ዳሞክራሲያዊ/ በጀነራሌ ከማሌ ገሌቹ የሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር<br />

ታህሳስ 22 ቀን 2004 ዓ.ም/ጃንዋሪ 1 2012/ ያወጣውን የአቋም መግሇጫ<br />

ተመሌክቶታሌ።የአቋም መግሇጫው በኢትዮጵያ ውስጥ ሇዱሞክራሲ ሇእኩሌነትና ሇህግ<br />

የበሊይነት በሚዯረገው አገራዊ ትግሌ ሊይ በጎ አስተዋፅኦ ይኖረዋሌ ብልም ያምናሌ።<br />

ኦነግን መሰሌ ዴርጅቶች ከአሁን በፊት ሲከተለት የነበረውን የመገንጠሌ ዓሊማ ትተውና<br />

ኢትዮጵያዊነትን ተቀብሇው ጭቆናንና በዯሌን በማስወገዴ በእኩሌነት በፍትሃዊነትና በህግ<br />

የበሊይነት ሊይ የተመሰረተች ዳሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን እውን ሇማዴረግ ከሚታገለት<br />

ላልች ሃይልች ጋር ትግሊቸውን እንዱያስተባብሩ ኢህአፓ /ዳሞክራሲያዊ/ ያሇመታከት<br />

ሊቀረበው ጥሪ ይህ አሁን ኦነግ የዯረሰበትና ያወጣው መግሇጫ ብሩህ ተስፋ ሰጪና<br />

የተባበረ ትግሌም እውን ሉሆን እንዱችሌ የሚረዲ መሌካም ፈር ቀዲጅ ነው።<br />

ዴጋፍ እያዯረገሌን ነው።ሇእኛ የሚበጀንን<br />

ሇትግሊችን ስኬት አጋር የምንመርጠው እኛ<br />

ነን ሰዎች ሉመርጡሌን አይችለም።<br />

የኤርትራ መንግስት ሇትግሊችን እስካሁን<br />

ዴረስ በጎ ነው።የተሇየ አመሇካከት ካመጣ<br />

ግን ገሇሌተኛ የማንሆንበት ምክንያት<br />

የሇም።ሇአሁኑ ግን የሚያስፈራ ጉዲይ<br />

የሇም።የዴርጅታችንን ለዓሊዊነት አክብሮ<br />

የሚያግዘንን ሁለ እናከብራሇን።<br />

ጥሊ፡- እኔ ጥያቄዬን አበቃሁ።<br />

እርሶ ማስተሊሇፍ ሇሚፈሌጉት አካሌ ሁለ<br />

መሌእክቶን ማስተሊሇፍ ይችሊለ። ዕዴለን<br />

ሰጥቼዎታሇሁ።<br />

አቶ አሚን፡- በመጀመሪያ ሇጥሊ<br />

መፅሄት ዝግጅት ክፍሌ ሇጉዲዩ ትኩረት<br />

ሰጥታችሁ ሇቃሇ-ምሌሌስ ስሇጋበዛችሁን<br />

ከፍ ያሇ ምስጋናን እናቀርባሇን።ቀጥዬ ጥሪዬ<br />

የሚሆነው ሇኦሮሞ ህዝብ ነው።የኦሮሞ<br />

ህዝብ ጥያቄ የኢትዮጵያ ህዝብ ጥያቄ<br />

መሆኑን በመገንዘብ እስካሁን ዴረስ<br />

የበዯለንን ይቅር ብሇን፤የተጣለንን<br />

ታርቀን፤የናቁንን አክብረን በዛች አገር በጋራ<br />

እንዴንኖር ጥሪዬን አቀርባሇሁ።አሁን<br />

የምንከተሇው መንገዴ የኦሮሞ ህዝብን<br />

ሰቆቃ ሇማስቆምና የወያኔን ዕዴሜ<br />

ሇማሳጠር ያስችሊሌ።ወያኔን ተዯጋግፈን<br />

ከስሌጣኑ ሇማስወገዴ እንዯ ቀዴሞው ሁለ<br />

ከኦሮሞ ህዝብ ብዙ ይጠበቃሌ።<br />

ሇላልች ብሄሮችና ብሄረሰቦች<br />

የማስተሊሌፈው መሌዕክት ዯግሞ አሁን<br />

ጥያቄያችን ከኦሮሞ ህዝብ ወዯ ኢትዮጵያ<br />

ህዝብ ተሸጋግሯሌ። መሊው ህዝብ እኩሌ<br />

እየተቸገረና እየተበዘበዘ በመሆኑ<br />

መፍትሄውም መሊው ህዝብ በጋራ<br />

ተንቀሳቅሶ ትግለን በአንዴነት ሲያካሂዴ<br />

ይገኛሌ።አዱሲቷን ኢትዮጵያ ሇመገንባት<br />

በጋራ እንዴንሰራም የአብሮነት ጥሪዬ<br />

ይዴረሳችሁ።በተሇይ የኢትዮጵያ መከሊከያ<br />

ሰራዊትና የፖሉስ ሃይልች አባሊትና<br />

ኮማንዯሮች ታማኝነታችሁ ሇመሊው<br />

የኢትዮጵያ ህዝብ እንጂ የፖሇቲካ ቅጥረኛ<br />

እንዲትሆኑ ጥሪዬን አቀርባሇሁ ።<br />

አመሰግናሇሁ።<br />

ጥሊ፡- ከ40 ዓመታት በሊይ ኦሮሚያ<br />

ከኢትዮጵያ መገንጠሌ አሇባት ሲሌ የነበረው<br />

ኦነግ አቋሙን አስተካክል ከመሊው<br />

ኢትዮጵያውያን ጋር በጋራ ሇመታገሌ<br />

የዯረሰበት ውሳኔ የፈረንጆቹ አዱስ ዓመት<br />

ታሊቅ ስጦታ እንዯሚሆን የመፅሄታችን<br />

ዝግጅት ክፍሌ እምነት ነው። መሌካም<br />

ዘመን ይሁንሌን። እናመሰግናሇን።<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 10


ዯም መፋሰሱ<br />

ይብቃ!<br />

Messeret Kebede/Hanna<br />

Nigusse -Arnsberg<br />

ኢትዮጵያ አገራችንን ወያኔ<br />

ማስተዲዯር ከጀመረ ጀምሮ በሰበብ አስባቡ<br />

በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎቻችን በተሇያዩ<br />

ምክንያቶች ተሰዯዋሌ፤ የዯረሱበት<br />

ጠፍቷሌ፤ ሇእስርና ሇሞት ተዲርገዋሌ።<br />

በሺዎች የሚቆጠሩም በተሇይ<br />

በኢትዮ-ኤርትራና በሶማሉያ ጦርነት<br />

ተፈጅተዋሌ። ይህ ሁለ አሌበቃ ያሇው<br />

የወያኔ መንግስት ይባስ ብል አሁንም<br />

ተመሌሶ ጦራችንን ወዯ ሶማሉያ በመሊክ<br />

ያሌተፈሇገ ኪሳራ እያዯረሰብን ነው።<br />

የአገር ዴንበርን ማስጠበቅ ተገቢ<br />

ቢሆንም በሰበብ አስባቡ ከጎረቤት አገሮች<br />

ጋር በመናከስ የአገሪቱን ዝናና መሌካም ስም<br />

በማጥፋት ሊይ የሚገኘው አምባገነኑ የወያኔ<br />

መንግስት ከዚህ ተግባሩ ሉቆጠብ ይገባሌ።<br />

አገሪቱን ያሇወንዴ ሇማስቀረት<br />

የታሰበ በሚመስሌ መሌኩ ሌጆቻችንንና<br />

ው ን ዴ ሞ ቻ ች ን ን በ ተ ሇ ያ ዩ የ ጦ ር<br />

አውዴማዎች ሇእሌቂት እየዲረገ ያሇውን<br />

ስርዓት በማስወገዴ ሰሊማዊ መንግስት<br />

በአገሪቱ ሇመገንባት ሁሊችንም የበኩሊችንን<br />

ማዴረግ እንዯሚገባን ጥሪዬን አቀርባሇሁ።<br />

አገራችንን እግዚያብሄር ይባርካት!<br />

አንዴ ኢትዮዽያን<br />

እንታዯጋት<br />

Ruth Abebe/Nürnberg<br />

የሕዝብን አንዴነትና ዯህንነት<br />

ሇማስጠበቅ ሇመሊው የኢትዮዽያ ሕዝብ<br />

ዴጋፍ በመመርጥ ተጠናክረው ጨቋኝ<br />

የወያኔ መንግስት እኛ ከአክሱም ስረወ<br />

መንግስት የስሌጣን ዘመናችን ይፍቀዴሌናሌ<br />

በማሇት እስከአሁን ዴረስ ጠብቀን<br />

የምንኖር የፖሇቲካ ዴርጅት ነን በማሇት<br />

በመንግስታህዊ አገዛዛችን /አስተዲዯራቸው/<br />

የሕዝብን ሰሊም በማወክ ህዝብን በጦርነት<br />

ሇእርሃብ ሇኢኮኖሚ መዋዥቅ እንዱሁም<br />

የሃገር ህሌውናን ሇማስዯፈር የቆሙ<br />

ናቸው፡፡<br />

በአጠቃሊይ በአንደ በኩሌ እርስ<br />

በእርስ አሇመስማማትን /የስሌጣን ሽኩቻ<br />

በመፍጠር በላሊ በኩሌ ህዝብን ሇጦርነት<br />

መዲረግ በላሊ በኩሌ ዯግሞ የውስጥ<br />

ግንኙነታቸው ሃገርን በአሌባላ ጏዲና ሊይ<br />

በመጣሌ የስሌጣን ሽፍጠኝነት አካሄዲቸው<br />

ላሊው ግዴፈት ነው፡፡ አንዴ የሆነውን<br />

ሕዝብና አንዴ ኢትዮዽያን እያወኳት<br />

ይገኛለ፡፡ ይህ ጉዲይ መቀጠሌ ስሇላሇበት<br />

መፍትሄው በመሊው የኢትዮዽያ ሰፊው<br />

ሕዝብ እጅ መሆኑን በመጠቆም በጋራ<br />

ትግሌ የጋራ ሇውጥ በአገራችን ሇማምጣት<br />

የበኩሊችንን እንዴንወጣ ጥሪዬን<br />

አቅርባሇሁ፡፡<br />

ትግሊችን ከሌብ<br />

ይሁን<br />

ከቢሉሉኝ በነበር/ Bayreuth<br />

እንዯው የኢትዮዽያ ሕዝብ<br />

ስቃይና እንግሌት የሚያበቃው ሕዝባችን<br />

ከወያኔ ቅጣት ነጻ የሚወጣው በምርጫ<br />

ነው ተብል ይታመናሌ? ማነው እና ነው<br />

አስመራጩ ማነው ምርጫ ቦርደ?<br />

የተቃዋሚ ዴርጅት ተወካይ ታዛቢዎችን<br />

ሳይቀር በገንዘብ ሇመዯራዯር ካሌሆነም<br />

በዛቻ ወይ ማስፈራሪያ የውሸት ውጤት<br />

ሊይ የሚያስፈርመው ምርጫ ቦርደ<br />

አይዯሇም እንዳ? ስንት እና ስንት<br />

ኢትዮዽያዊ ነው በህዝብ ዴምጽ<br />

አሌቆምርም በማሇቱ ቤተሰቡንና ሀገሩን<br />

ትቶ የተሰዯዯው? ታዱያስ ወገኔ በወያኔ<br />

አስመራጭነት በወያኔ ታዛቢነት በሚካሄዴ<br />

ምርጫ ሃገራችን ከወያኔ ቀንበር ነጻ<br />

ትወጣሇች ብል ማሰብ ይቻሊሌን ወገን<br />

ከታገሌን ከሌባችን እንታገሌ፡፡<br />

ከዘሊሇም ባርነት<br />

የአንዴ ቀን ነጻነት<br />

Tigist Alebachew Kassa/Bayreuth<br />

ውዴ አንባቢያን እንኳን ሇ2012<br />

አዯረሣችሁ፡፡ የዛሬው ጽሁፌ<br />

የሚያተኩረው ሀገራችንን ሊሇፉት 20<br />

አመታት በአምባገነንነትና በዘረኝነት<br />

እያስተዲዯራት ሇሚገኘው ሰው በሊ<br />

መንግስት ካዴሬዎች መሌእክት ማስተሊሇፍ<br />

ሊይ ይሆናሌ።<br />

እናንተ የወያኔ ካዴሬዎች<br />

በተሇያዩ ጥቅማጥቅሞት በገንዘብ እና<br />

ሇግዜያዊ ስሌጣን ብሊችሁ ወገናችሁን<br />

አታሠቃዩ፣ አትግዯለ ይህ አምባገነን<br />

መንግስት ዘሊሇም ስሌጣን ሊይ አይኖርም<br />

በተጠናከረ የሕዝብ ትግሌ እነ ጋዲፊ፣<br />

ሙባረክ እና ላልችም ሲዋረደ አይተናሌና<br />

እኛም የኢትዮዽያ ሌጆች መሇስ ዜናዊና<br />

ግብራበሮቹን የምናስወግዴበት ግዜ ሩቅ<br />

አይሆንም፡፡<br />

እናንተ የወያኔ ካዴሬዎች ግዜው<br />

ሣያሌፍባችሁ የበዯሊችሁትን ህዝብ ይቅርታ<br />

ጠይቃችሁ፣ የሕዝቡን የሇውጥ<br />

እንቅስቃሴና ትግሌ ተቀሊቀለ ከዘሊሇም<br />

ባርነት የአንዴ ቀን ነጻነት ከፍተኛ የሕሉና<br />

ሠሊም ይሰጣሌ፡፡የተባበረ የሕዝብ ትግሌ<br />

ዘወትር አሸናፊ ነው፡፡ኢትዮዽያ ሇዘሊሇም<br />

ትኑር፡፡<br />

የኢትዮዽያ መከሊከያ<br />

ሲፈተሽ<br />

Tariku Abate/Germany<br />

ሇአንዴ ሃገር የዳሞክራሲ እዴገት<br />

መዲበር ከሚያስፈሌጉ መስፈርቶች መካከሌ<br />

ከፖሇቲካ ወገንተኝነት የፀደ ተቋማት አንደ<br />

ነው፡፡ ነገር ግን በኢትዮዽያ እየታየ ያሇው<br />

ነባራዊ ሁኔታ ከዚህ በተቃራኒ ሆኖ<br />

እናገኘዋሇን፡፡ ሇዚህም ማሣያ የሚሆነንና<br />

ሰሞኑን በብሄር ተዋጽኦ በሚሌ እየታመሰ<br />

የሚገኘውን የመከሊከያ ሚንስቴር መስሪያ<br />

ቤት ማየት በቂ ነው፡፡<br />

በጄነራሌ ሣሞራ የኑስ<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 11


የሚመራውና የኢትዮዽያ መከሊከያ<br />

ሚንስቴር በመባሌ የሚታወቀው መስሪያ<br />

ቤት ገና ከጅምሩ የወያኔ ኢሕአዳግ መንታ<br />

ወንዴም በመሆን ወታዯራዊ ክንፍ ሆኖ<br />

ወዯሥሌጣን የወጣ አካሌ ሲሆን በተሇያየ<br />

ጊዜ ወያኔ የፖሇቲካ ኪሣራ ውስጥ ሲገባ<br />

በጠመንጃ አፈሙዝ እየተወረወረ<br />

ከውዴቀት የሚታዯገው የቁርጥ ቀን ሌጅ<br />

መሆኑን አስመስክሯሌ፡፡<br />

በምርጫ 97 በመቶዎቹ<br />

ሇሚቆጠሩ ዜጏች ሞት ተጠያቂ የሆነው<br />

ይህ ሃይሌ አሁን ዯግሞ በምስራቁ<br />

የሃገራችን ክፍሌ ወያኔ እየዯረሰበት ሊሇው<br />

ፖሇቲካዊ ኪሣራ አጸፋ ሇመስጠት ይህው<br />

የወያኔ መሣሪያ የታጠቀ ሃይሌ ግዴያና<br />

ስቃይ በዜጏቻችን ሊይ እያዯረሰ ይገኛሌ፡፡<br />

ከእያንዲንደ ኢትዮጵያዊ በተሠበሠበ ታክስ<br />

የሚንቀሳቀሰው ይህው ቡዴን የሃገሪቱን<br />

ዲር ዴንበር ከማስጠበቅና የዜጏችን<br />

ሰሊማዊ ኑሮ ከማስጠበቅ ይሌቅ የአንዴ<br />

አነስተኛ ቡዴን ስብስብን ጥቅም<br />

የሚያስከብር አምባገነን ሃይሌ በመሆን<br />

ሊሇፈት 20 አመታት በአዱስ አበባ፣<br />

በኦጋዳን፣ በጋንቤሊ፣ በጏንዯር፤ በአሶሳና<br />

በኦሮሚያ የተሇያዩ ክፍልች የአፈናና<br />

የግዴያ ወንጀሌ ሲፈጸም ቆይቷሌ፡፡ ይህ<br />

ተቋም ሊሇፉት 210 አመታት በአንዴ ብሄር<br />

የበሊይነት የተያዘ ከመሆኑም ባሻገር በነዚህ<br />

አመታት ውስጥ አንዴም ጊዜ ኦዱት<br />

ተዯርጏ የማያውቅና ሇሙስና የተጋሇጠ<br />

የጥቂት ቡዴኖች ስብስብ ነው፡፡<br />

ሆ ብሇን እንነሳ<br />

ብርሃኑ ባዩ /ሽቫይንፉርት<br />

ኢትዮጵያዊ ሇዘመናት አጥንቱን<br />

ከስክሶ ዯሙን አፍስሶ ህይወቱን ሰውቶ<br />

የገበረሊቸው ዋና ዋና መሰረታዊ ጥያቄዎች<br />

እስካሁን ዴረስ ምሊሽ አሊገኙም የሃገር<br />

አንዴነት ዱሞክራሲያዊ ስርአት የመገንባት<br />

ፍትህና አስተማማኝ ሰሊም ሇማምጣትና<br />

የሕዝባችን እኩሌነትና መብት መከበሩ<br />

ቀርቶ ሃገር በዘርና በጏሳ ተገነጣጥሊ ሇእርስ<br />

በርስ እሌቂትና እንዱሁም ሇሃይማኖት<br />

ግጭት ተዲርጋ ትገኛሇች፡፡<br />

አሁንም የምንወዲትን አገራችንን<br />

እየተውን በስዯት አገር ተሰዯን ስንገኝ<br />

አብዛኞቻችን ሇስዯት የተዲረግነው<br />

በመሌካም አስተዲዯር ጉዴሇትና አንባገነኑ<br />

የወያኔ አስተዲዯር ባዯረሰብን ግፍና ጭቆና<br />

መሆኑ ግሌጽ ነው፡፡ ምኞታችን ኢትዮጵያን<br />

በፍቅርና በአንዴነት የታነፀች አገር ማየት<br />

ነው፡፡ የሁሊችንም አሊማና ግብ በዘር<br />

በሃይማኖት በመዯብ ያሌተከፋፈሇች የህግ<br />

የበሊይነት የሰፈነባት የሰው ሌጅ ስብእናው<br />

የሚከበርባት ኢትዮጵያን ማየት ነው፡፡<br />

ይኸው ሁሊችንም የምናስባት ኢትዮጵያ<br />

በቀሊለ በጥቂቶች ጥረት ብቻ ወይም<br />

በዝምታ በምኞት አትገኝም አንዲንድች<br />

እንዯሚያስቡት የመሇስ ዜናዊ ስጦታ<br />

አዯሇችም ይኸችን የምንነናፍቃትን<br />

ኢትዮጵያን ሇማየት አስፈሊጊ የሆነ መስዋት<br />

ሁለ መከፈሌ አሇበት ኢትዮጵያን<br />

እንዴትኖር የማይፈሌጉና የግሌ ጥቅማቸው<br />

የሚነካባቸው ጥቂት ግሇሰቦች እኛ<br />

እንዲንቀሳቀስ ተስፋ እንዴንቆርጥ<br />

እንዴንከፋፈሌ ሇማዴረግ መሯሯጣቸው<br />

አይቀሬ ስሇሆነ የምንፈሌጋትን ኢትዮጵያን<br />

ሇማየት የእነዚህን አስነዋሪ ሴራ ማክሸፍ<br />

ግዴ ይሇናሌ፡፡<br />

ስሇዚህ የአምባገነኑን ስርአት ግፍ<br />

ከጊዜ ወዯ ጊዜ እየጨመረ በመምጣቱ<br />

ውዴ የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ ሃገራችንን<br />

ከአንባገነኑ የመሇስ ዜናዊ አገዛዝ ሇማሊቀቅ<br />

ሆ ብሇን እንነሳ፡፡ኢትዮጵያ ሇዘሊሇም ትኑር<br />

የታሪክ አሻራ ሲጠፋ<br />

በዘረኞች<br />

Eden Abebe Masresha /Erlangen<br />

ከፍጥረታት ሁለ የበሊይና ሌዩ<br />

ክብርና ቦታ ያሇው የሰው ዘር መገኛ<br />

የሆነችው ውዴ እናት አገራችን ኢትዩጵያ<br />

ጥንታዊ ታሪክ ያሊት በታሪክ ሙሁራን<br />

ዘንዴ የምትወሳና በስሌጣኔ ረገዴም<br />

ከቀዴሞዎች ጋር የምትሰሇፍ ሃገር መሆኗ<br />

ሇማንም ግሌጽ ነው፡፡<br />

ታዱያ ዛሬ ዛሬ፣ ጥንታዊ ታሪክ<br />

ሣይሆን ስሇ ሀገራችን የሚዘከረው በዘር፣<br />

በጏሣ፣ በሃይማኖት የተከፋፈሇች ሃገር<br />

ሇመባሌ ምንም በገሃዴ ባይጠራም<br />

በረሃብተኝነት የተፈረጀች ሀገር ከመባሌ<br />

አሌፋ የዘረኞችና የአንባገነኖች መዱና<br />

ሆናሇች፡፡<br />

ታሪክ ከጥንት ሲዘክርና ሲወርዴ<br />

ሲወራረዴ የመጣውን የአባቶቻችን ታሪክ<br />

አንዴነቷ ተጠብቆ፣ በዘርና በጏሣ ሳይሇያይ<br />

አንዴነቷና ባንዱራችንን ጠብቀው ያቆያትን<br />

የአባቶቻችን ታሪክና አጽም ከመቃብ በሊይ<br />

ከፍ ብል ጩኸቱን እያሰማ ይገኛሌ፡፡<br />

ወያኔ የስሌጣን ግዜው<br />

ማብቂያውን በ1997 ምርጫ መጠናቀቁን<br />

ሲረዲ ህብረተሰቡን በዘር፣ በሃይማኖት፣<br />

በጏሣ ከመከፋፈለም ባሻገር ሀገሪቱን<br />

በኢኮኖሚ በማዴቀቅ ሊይ ይገኛሌ ዛሬ<br />

ፎረም ብል የራሱን የፖሇቲካ አራማጆች<br />

እንዯ አሸን በማፍሊት በየቀበላውና<br />

በየመንግስት መስሪያ ቤቶች በማጏር<br />

ሠሊማዊን ህዝብ ሲያምሠው የሚመሇከት<br />

ህሉና የላሇው እሱን በሠሊማዊ መንገዴ<br />

ሲፋሇመው በታማኝ ወታዯሮቹ ዯግሞ ከ9<br />

አመት ህጻን እስከ አረጋዊያን የጥይት ራት<br />

የሆኑበት ግዜ የቅርብ ግዜ ትዝታዎችም<br />

እንዲለ በእሳት ውስጥ እየተገፈ ቤት<br />

ይቁጠረው ማን ይናገር የነበረ ማን ያርዲ<br />

የቀበረ ነው ብሂለ፡፡<br />

ወገኖች ጥንት አባቶቻችን<br />

ሲተርቱ የቸገረው እርግዝ ያገባሌ ይለ ነበር<br />

አሁን ዯግሞ ኢትዮጵያ ውስጥ ሇመኖር<br />

የወያኔ ፎረም ሆኖ ማገሇገሌና ባርነነትን<br />

መምረጥ የግዴ ሆኗሌ፡፡ እስከ መቼ ሠው<br />

ሆነን መፈጠራችንን ረስተን እንባ ጠባቂ<br />

ሆነን እያጏበዯዴን እንኖራሇን ብንሞት<br />

አይሻሇንምን?<br />

አሁን አሁንም ሀገራችን ሰሊም<br />

ናት ግንባታውን ተያይዘነዋሌ እርደን<br />

ሇግንባታ በማሇት በዱያስፖራው እና<br />

በአውሮፖው አሇም ማጭበርበሩ<br />

ተያይዞታሌ፡፡ የግንባታው ብር ግን<br />

በአግባቡ እየዋሇ ሣይሆን የህብረተሰቡን<br />

አሳብ እና አመሇካከቱን ሇመቀየር እያዯረገ<br />

ያሇው ስሌቱ የሃገሪቱን ኢኮኖሚ<br />

ያሇመመጣጠን የኑሮ ውዴነት ያሠቃየውን<br />

ህዝብ የማታሇያ ስሌቱን ሌብ ሌንሌ<br />

ይገባሌ፡፡<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 12


ወያኔዎች የተንኮሌ<br />

ጉዴጓዴ አትቆፍሩ<br />

የሚገባበት<br />

አይታወቅምና<br />

Arsema Yonas /Erlangen<br />

የኢትዮጵያ ህዝብ የዱሞክራሲ<br />

መብት ሉከበር ነው ተብል ዱሞክራሲያዊ<br />

መፈክሮች በማየቱ ዱሞክራሲ የጠማው<br />

የኢትዮጵያ ህዝብ በእሌሌታ ታጅቦ ነበር<br />

ነገር ግን የኢስሙሊህ ዱሞክራሲ መሆኑን<br />

ከበስተጀርባው የያዘው አሊማ ኢትዮጵያን<br />

በመበታተን ህዝቦችን በጏሣ፣ በዘር፣<br />

በሃይማኖት በመከፋፈሌ እርስ በእርሱ<br />

አጋጭቶ ሇ20 አመታት የስሌጣን ዙፋኑን<br />

በመያዝ ህብረተሰቡን ከፋፍልታሌ፡፡ ሇዚህ<br />

አብይ ምስክሩ ዜጏች የዜግነት ግዳታቸው<br />

ተወጥተው ያቆዩትን የኢትዮጵያ ሠንዯቅ<br />

አሊማ ባንዯራችንን ጨርቅ ነው ብል<br />

ከጠቅሊይ ሚኒስትሩ መነገሩ እንዯውስጥ<br />

እግር እሳት እያቃጠሇን ይገኛሌ፡፡ ጀግኖች<br />

አባቶቻችን ወንዴሞቻችን እንስት<br />

እህቶቻችን ጥንት አጥንታቸውን አዴቀው<br />

ዯማቸውን አፍሰው ያቆዩትን ክብራችንን<br />

ዝግ አዴርጏ መናገር ንቀት መሆኑን ማንም<br />

ሉገነዘበው ይገባሌ፡፡<br />

ይህ ንቀታቸው ከ1997 አ.ም<br />

ጀምሮ ብሶት የወሇዯው የኢትዩጵያ የቁርጥ<br />

ቀን ሌጆች ያቀጣጠለትን ህዝባዊ አመጽ<br />

በወያኔ ጋሻ ጃግሬዎችና ልላዎች<br />

ቢያዲፍኑትም ጨርሶ ግን አይጠፋም<br />

አመዴ የሇበሰ እሳት ውስጡ እረመጥ<br />

እንዲሇው ወያኔ እራሱ ሉረዲው ይችሊሌ፡፡<br />

ዛሬ አሇም በአንዴ የፖሇቲካ ጏራ<br />

ውስጥ ተሠባስቦ ስሇ አገር ሇውጥና<br />

ኢኮኖሚ እያሰበ ባሇበት ወቅት<br />

የኢትዮጵያን ህዝብ በዘር በሃይማኖት<br />

ከፋፍል በብሄር ብሄረሰቦች ስም በመነገዴ<br />

ሃገሪቱን ወዯማትወጣው አዘቅት<br />

ሇመጨመር የተሇያዩ ቀሇማት ያሊቸው<br />

ባንዳራ በማስያዝ በ11 ክሌሌ ክፋፍል<br />

የባንዳራውን ቁጥር አብዝቶ ዜጏች እርስ<br />

በእርሳቸው ተከፋፍሇው የጦርነት እሳት<br />

እንዱጭሩ አስዯርጓሌ ሇአብነት በዯቡብ<br />

ክሌሌ የተከሰተው የሃይማኖት መከፋፈሌ<br />

በጅማ፣ በአዱስ አበባ በአየር ጤና እና፣<br />

በመርካቶ እንዯሁም በጏንዯር እየዯረሰ<br />

ያሇው የስሌጣን ጥም ማራዘሚያው አብይ<br />

ሲሆኑ በኢኮኖሚ ዯረጃ የሃገርን አንጡራ<br />

ሃብት የሆነው ወርቅ ማህዴን መሸጥ ሇም<br />

መሬትን ሇአበባ መተክያ ሰበብ በሉዝ<br />

መሸጥ የአርሶ አዯሩ ንብረት የሆነውን<br />

መሸጡ ሣያንሰው የግጦሽ መሬት አሳጥቶ<br />

ህብረተሰቡን ሇዴህነት እያዲረገው<br />

ይገኛሌ፡፡<br />

የታሪክ ተወቃሽ ሆኖ ሇትውሌዴ<br />

የማይሸር ጠባሣን መተው የህሉና እዲ<br />

ነውና እዲ ያሇባችሁ ሇመክፈሌ ሌትጥሩ<br />

ይገባችሃሌ፡፡ አሌያ ግን አይቀጡ ቅጣት<br />

ሉመጣ ይችሊሌና ሌንጠነቀቅ ይገባሌ<br />

ምክንያቱም አበው ሲተርቱ የተንኮሌ<br />

ጉዴጓዴ አትቆፍር ኋሊ የሚገባበት<br />

አይታወቅምና ይሊለ እና ታሞ ከመማቀቅ<br />

አስቀዴሞ መጠንቀቅ እሊሇሁ ወዲጆች፡፡<br />

አምባገነኑ የወያኔ<br />

መንግስት<br />

Siraye Tadele/Erlangen<br />

አምባገነኑ ዯርግ በነበረበት ጊዜ<br />

እንዱሁም የሃገር ውስጥ ጭፍጨፋ እና<br />

እንዯሁም በሶሻሉዝም የሚመራው ከዛም<br />

አሌፎ ወታዯራዊ አመራር ዱሞክራሲ<br />

ፈጽሞ የማያውቀውን አንባገነኑን ዯርግ<br />

በ1983 ግንቦት 20 የወያኔ መንግስት<br />

ሲገረስሰው የኢትዮጵያ ብሄር እና<br />

ብሄረሰቦች በዯስታ ተቀበለት በተሇይ<br />

የወንዴ ሌጅ እናቶች ዯርግ ሌጆቻቸውን<br />

በማዝመት ሲያሰቃያቸው ስሇነበር የሆነው<br />

ሆኖ እንግዱህ አምባነነኖች ታሊቋን<br />

ኢትዮጵያ ተቆጣጠሩ ጥራት እና ትግሌ ቀስ<br />

እያሇ ነው፡፡ እንዯሚባሇው ሁለ ቀስ በቀስ<br />

እዝባ ኪዲን ወዯ ማኛ እንዯገባ ተሇሊ<br />

ዘረኛው የወያኔ መንግስት ሀ ብል ጥፋቱን<br />

ጀመረ። ዘረኛ መንግስት የማንነታችንን<br />

ማንነት የሆነው ከትውሌዴ ወዯ ትውሌዴ<br />

የተሻገረውን አባቶቻችን ዯማቸውን<br />

አፍሰው አንዴ ያዯረጓትን ሀገራችንን ነጻ<br />

ያወጦሌን የብዙ የሃገሬ ሰው የባንዴራ<br />

ፍቅር ተቀብሮ እንዯቀራ ምስሌ አዯረገ<br />

እንዱ በማሇት ባዱራ ጨርቅ ነው እኛ<br />

የምንፈሌገው ሌማት ነው እያሇ በብዙሀን<br />

መገናኛ አወጀ ይህንን የሰማው የኢትዮጵያ<br />

ሌጅ ጩኸቱን አሰማ ነገር ግን የህዝብ<br />

ጩኸት ሇመንግስቱ ቀሌዴ ቢሆንም የወያኔ<br />

መንግስት እያጭበረበረ ህዝብን እያታሇሇ<br />

ዛሬ የባንዱራ ቀን ተብል ኢትዮጵያ ውስጥ<br />

መከበር ተጀምሯሌ፡፡<br />

የወያኔ መንግስት ህዝብን<br />

ሇማስተዲዯር ሳይሆን ኢትዮጵያ ሃገራችንን<br />

ሇመከፋፈሌ በዘር በሃይማኖት በቀሇማት<br />

ሃገራችን ሇመጥፋት ቆርጦ የተነሳ አንባገነን<br />

መንግስት ነው፡፡<br />

ኢህአዳግ እና አዯገኛ<br />

ስትራቴጂው<br />

Eden Dawit /Gießen<br />

በአንዴ አገር ውስጥ ሠዎች<br />

በሰሊም ሇመኖር እናም በአገራቸው ጉዲይ<br />

ሊይ በጋራ እኩሌ ሇመመካከር የሚችለት<br />

በአገራቸው ሠሊም እና መረጋጋት ሲኖር<br />

ብቻ ነው፡፡ በአሁኑ ግዜ በአገራችን<br />

በኢትዮጵያ እየተፈጸመ ያሇው አዯገኛ<br />

ሁኔታ ቀሊሌ የሚባሌ አይዯሇም ሕዝብን<br />

ከህዝብ ጋር በማጋጨት የስሌጣን<br />

ጊዜያቸውን ሉያራዝሙ በሚፈሌጉ<br />

ስግብግብ ባሇስሌጣናት ተዋድና ተሳስቦ<br />

ይኖር የነበረውን ሕዝብ እንዯ አውሬ<br />

በማባሊት ሊይ ይገኛለ፡፡ የሕዝባችን የእሇት<br />

ተእሇት ኑሮ ሠሊም በማጣት እና ዛሬ ምን<br />

ይፈጠር ይሆን እያሇ በስጋት እንዱኖር<br />

ተገዶሌ፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንዴ ጏን<br />

የኑሮ ውዴነት መሄጃና መቀመጫ<br />

ሲያሳጣው በላሊ በኩሌ የመኖር ህሌውናው<br />

ጥያቄ ውስጥ እንዯሆነ ይታየዋሌ፡፡<br />

ምክንያቱም በአገራችን ኢትዮጵያ እየተዯረገ<br />

ያሇው ወንዴም በወንዴሙ ሊይ መነሳቱ<br />

በእምነቱ ተከፋፍል የማያውቀው ህዝብ<br />

ሙስሉም ክርስቲያን በመባባሌ ጏሳ<br />

በመሇያየት መጣሊቱ መገዲዯለ በርክቶ<br />

መታየቱ የተሇመዯና ፍጻሜውም ምን ሊይ<br />

እንዯሆነ ሁከት አስጀማሪዎቹም<br />

ባ ሇ ስ ሌ ጣ ኖ ቻ ች ን የ ማ ያ ው ቁ ት<br />

አይመስሇኝም ይህ አዯገኛ መንገዴ ምን<br />

ያሕሌ ሕዝቦችን ሇከፋ እሌቂት<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 13


እንዯሚዯረግ የወያኔ ባሇስሌጣኖች እንዳት<br />

ጠፋቸው? ወገኖቼ ታዱያ ከኛ ምን<br />

ይጠበቃሌ? ሇሕዝባችን ምን እያዯረግን<br />

ነው ወሳኝ ጊዜ ነው እና እባካችሁ<br />

አንዱነታችንን አጠንክረን ይህንን አረመኔና<br />

የሠሊም ጠር የሆነውን የወያኔ መንግስት<br />

ሇማስወገዴ በአንዴ እንነሣ እግዚአብሄር<br />

ከኛ ጋር ይሁን፡፡እግዚአብሄር ኢትዮጵያን<br />

ይባርክ!<br />

ሁለም ይንቃ<br />

MEKDES BERHANU /FRANKFURT/<br />

ኢ-ዱሞክራሲያዊው ወያኔ<br />

ስሌጣኑን ሇማራዘም ከሚጠቀምባቸው<br />

ዘዳዎች ውስጥ ሃይሌ አንደ ሲሆን ላሊው<br />

-ዯግሞ ሕዝቡን በተሇያየ መንገዴ<br />

በመከፋፈሌ እርስ በርሱ እንዲይግባባ እና<br />

እንዲይተማመን በዘር መከፋፈሌና<br />

ማጋጨት ዋነኞቹ ናቸው፡፡<br />

ጸረ ሕዝቡ ወያኔ በቅርቡ እያዯረገ<br />

ያሇው ላሊኛው ህዝብን የመከፋፈያ ዘዳ<br />

ዯግሞ በተሇያዩ አገሮች የሚገኙ<br />

ኢትዮጵያውንን በጥቅም መሸንገሌ ነው፡፡<br />

ይኸውም ከኢሕአዳግ ጋር<br />

የተስማማውን ሀገር ቤት የቤት መስሪያ<br />

ቦታ በመስጠት እንዱሁም ወዯ አገር ቤት<br />

ገብተው የቅንጦት በአሊትን እንዱያከብሩ<br />

መገፋፋትን እና በሱ ሊይ ተቃውሞ<br />

የሚያሰሙትን በይስሙሊ ጥቅማ ጥቅም<br />

በመዯሇሌ በውጪ ሃገር የሚዯረግበትን<br />

ጫና ሇመቀነስ እየተራወጠ ነው፡፡<br />

የሃገራችን ምስኪን ጥሩ በሌቶና<br />

ጥሩ ሇብሶ እንዱያዴር ማዴረግ ያሌቻሇ<br />

መንግስት ከኔ ጋር ካበራቹ ይሕንን ጥቅማ<br />

ጥቅም ታገኛሊችሁ እያሇ በውጭ ሀገር ሊለ<br />

ኢትዮጵያውያን የሚዯሰኩረው ዯስ ብልን<br />

ሳይሆን በዙሪያ ጥምጥም ራሱን ሇመጥቀም<br />

እንዯሆነ ሁሊችንም ተረዴተን በአምባገነኑ<br />

ወያኔ ሊይ የምናዯርገውን ተቃውሞ<br />

ሁሊችንም በመተባበር እንቀጥሌ፡፡ዴር<br />

ቢያብር አንበሳ ያስር ነውና ብሂለ በአገር<br />

ውስጥም ይሁን በውጭ የምንገኝ<br />

ኢትዮጵያውያን የወያኔን የአገዛዝ ዕዴሜ<br />

ሇማሳጠር የሚጠበቅብንን ሃሊፊነት<br />

ሇመወጣት ቆርጠን እንዴንነሳም ጥሪዬን<br />

አቀርባሇሁ።<br />

የማሕበራዊ ዴሕረ<br />

ገጾች ፖሇቲካዊ ፋይዲ<br />

Abinet Belay/ Kronach<br />

ባሇፈው የፈረንጆች ዓመት<br />

ዓሇምን ሲያነጋግር የከረመው የምእራብ<br />

አፍሪካ እና የአረቡ አሇም ፖሇቲካ<br />

በማህበራዊ ዴህረ ገጽ በመታገዝ፣<br />

በአምባገነን መንግስታት ሊይ ያመጣው<br />

ሇውጥ ነው፡፡<br />

ይህ የፖሇቲካ እንቅስቃሴ ከቱኒስ<br />

ተነስቶ የግብጽን አምባገነን ስርአት ገርስሶ ፣<br />

ወዯ ሉቢያ ጏራ ብል የጋዲፊን የ42<br />

ዓመታት የጃጀን ስርአት ጦር አስጨብጦ፣<br />

ወዯ መካከሇኛው ምስራቅ ጏራ ብል<br />

የሳውዱ፣ ባህሬን እና የመንን መሪዎች<br />

ሌባቸውን አርድ አሁን ሙለ ጓዙን<br />

ጠቅሌል ከሶሪያ ከትሟሌ፡፡<br />

በዚህ ሇውጥ ውስጥ ትሌቁ<br />

የመረጃ መሇዋወጫ ሆኖ የከረመው<br />

የማህበራዊ ዴህረ ገጽ (Social Network)<br />

ነው፡፡ ፌስ ቡክ (Facebook) እና ትዊተር<br />

(Twiter) ዋነኞቹ የመረጃ መሇዋወጫ እና<br />

የአቢዮቱ ቀስቃሾች ሆነው ሰንብተዋሌ፡፡<br />

የነዚህ ዴህረ ገጾች አቅምም በአስዯናቂ<br />

ሁኔታ ሇሇውጡ አስተዋጽዎ አበርክተዋሌ፡፡<br />

በአሁን ሰአት በሃገራችን<br />

እየተዯረጉ ያለ መሰሌ እንቅስቃሴዎችንም<br />

እንዯ አንዴ ትሌቅ እና ዋነኛ የመረጃ ምንጭ<br />

አዴርገን እየተጠቀምን ያሇነው እነዚህን<br />

የማህበራዊ የመረጃ መረቦች ነው፡፡ ምንም<br />

እንኳን የወያኔ መንግስት ትሌሌቅ<br />

ኢትዮጵያዊ የሆኑ የፖሇቲካ ዴሕረ ገጾችን<br />

መረጃዎች ሇሕዝቡ እንዲያስተሊሌፉ<br />

ቢገዴባቸውም እኛ በውጭው አሇም<br />

በስዯት የምንኖር ኢትዮጵያዊያን በሀገር<br />

ውስጥ ካለት የተሻሇ ነጻነት እና እንኚን<br />

የመረጃ ምንጮችን የመጠቀም እዴለ<br />

ስሊሇን፣ በሃገር ውስጥ እንዲይተሊሇፍ<br />

የተገዯቡን የፖሇቲካ ዴሕረ ገጾችን ዜናዎች<br />

እና መረጃዎችን ወዯ ማሕበራዊ ዴህረ<br />

ገጾች በማስተሊሇፍ ፣ መረጃዎች<br />

ሇህብረተሰቡ በተገቢው ሁኔታ እንዱዯርሱ<br />

ጥረት ማዴረግ አሇብን፡፡<br />

እንዯ ኢትዮ ሚዱያ (Ethio Media)<br />

፣ ኢትዮጵያን ሪቪው (<strong>Ethiopian</strong><br />

Review)፣ ናዝሬት (Nathret.com) እና<br />

መሰሌ የመረጃ መረቦች የሚያወጡትን<br />

ዜናዎች በፌስቡክ እና ትዊተር እንዱሁም<br />

በግሌ ኢሜልች በማሰራጨት፣ ሃገር ውስጥ<br />

ሊሇው ሕዝብ ማቀበሌ አሇብን፡፡ ከመረጃ<br />

ባሻገር ቅስቀሳዎችን እና ፖሇቲካዊ<br />

መማማርን በማሕበራዊ ዴረገጾች ማዲበር<br />

ሇምናዯርገው ትግሌ ትሌቅ አስተዋጽዋ<br />

አሇው፡፡<br />

እነኚን ከዘመን የተጣለ ጠባብ<br />

ብሄርተኞች በሀገራችን ሊይ ተጣብቀው<br />

የሚኖሩበትን ጊዜ በትግሊችን አሳጥረን<br />

መርዛማው አመራራችውን እናረክሰዋሇን፡፡<br />

መታገሌ አሇብን<br />

Alemayhu Minwuyelet /Schweinfurt/<br />

በወያኔ /ኢሕአዳግ/ መንግስት<br />

ያሇፉት ሃያ ዓመታት ሕዝቦቿን በዘር<br />

እንዱሇያዩና እርስ በእርሳቸው እንዱጣለ<br />

የወያኔ መንግስት በዘረኝነትና በማን<br />

አሇብኝነት ወገንን በጏጥ እያሇያዩ የእርስ<br />

በእርስ ጥሊቻንና ቁርሾን በመንዛት ብልም<br />

ሕዝብን በማጋጨት የሃገርን አንዴነት<br />

ስሜት እየሸረሸሩ ያለት ጠባብ ብሄርተኛ<br />

ቡዴኞች ፈጽም የሃገሪቱን አንዴነት ስሜት<br />

ሉጠብቁ አይችለም፡፡<br />

የኢትዮጵያ ሕዝብ ይሕንን ሁኔታ<br />

ሇመሇወጥ በምትኩም ሃገራዌ አንዴነትና<br />

ለ እ ሊ ዊ ነ ቱ ን ጠ ብ ቆ በ ፍ ት ህ<br />

በዱሞክራሲያዊ በእኩሌነት ተፋቅሮና<br />

ተቻችል ሇመኖር ከዯም ጠብታ እስከ ነፍስ<br />

መስጠት መታገሌ አሇብን፡፡<br />

ስሇዚህ በውጭ ሃገር የምንኖር<br />

ኢትዮጵያን የአቅማችንን ገንዘብ በማሰባሰብ<br />

በሞራሌ እና በመሣሠለት በመረዲት<br />

ሁሊችንም በጋራ የጋራ ጠሊታችንን<br />

ኢሕአዳግ /ወያኔ/ መንግስት ጦርነት<br />

ሌናውጅበት ጊዜው አሁን ነው ይሕን<br />

በትክክሌ ተረዴተን ከአርበኞች ግንባር ጎን<br />

እንቁም እሊሇሁ፡፡ዴሌ ሇኢትዮጵያ ሕዝብ!<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 14


ግዜው ቅርብ ነው<br />

Yosef Kifle /Germering<br />

በቅርብ ጊዜ ውስጥ በአሇም ሊይ<br />

በጣም አስገራሚ የሆኑ ሇውጦች<br />

ታይተዋሌ፡፡ ከነዚሕም በቱኒዝያ፣ በግብጽ፣<br />

እንዱሁም በሉቢያ የማያዲግም<br />

የአንባገነኖች ውዴቀትን መሊው አሇም<br />

በአግርሞት ሲከታተሊቸው ቆይቶአሌ፡፡<br />

በተሇይ የሉቢያው መሪ የነበሩት<br />

ሙአመር ጋዲፊ የግፍ መጨረሻ ከፍተኛ<br />

ትምህርት ሰጥቶ አሌፎአሌ፡፡ ይሁንና<br />

አሁንም በአሇም ሊይ ያለ የተሇያዩ<br />

አምባገነን መሪዎች ሇምሣላ እንዯ ሶሪያው<br />

አሌአሣዴ፣ የየመኑ አሉ ሣሊህ አብዯሊ፣<br />

የሻቢያው ኢሣያስ አፈወርቄ፣ እና የኛው<br />

መሇስ ዜናዊ አሁንም የአሌሞት ባይ<br />

ተጋዴልአቸውን ተያይዘውታሌ፡፡ በተሇይ<br />

የኢትዮጵያው መሇስ ዜናዊ በተሇያየ ጊዜ<br />

የተሇያዩ አፋኝ ህጏችን በማውጣት እንዯ<br />

የፕሬስ ህግ፣ የሽብርተኛ ህግ፣ የእርዲታ<br />

ዴርጅቶችን የተመሇከተ ህግ፣ አሁን ዯግሞ<br />

የመሬት ይዞታ ህግ አውጥቶ ህዝባችንን<br />

እያመሰው ይገኛሌ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ<br />

የተሇያዩ አዯናጋሪ አጀንዲዎችና<br />

ፕሮግራሞችን ሇምሣላ የአባይን ወንዝ<br />

እገዴባሇሁ በማሇት፣ በተሇያዩ ቦታዎች<br />

የሚገኙ ሠፋፊ መሬቶችን ሇውጭ ሃገር<br />

ባሇሃብቶች በመሸጥ ሊይ ይገኛሌ፡፡ ይሄንን<br />

የሚያዯርገው ሕብረተሰቡን ሇመከፋፈሌ<br />

እና እዴሜውን ሇማራዘም ነው፡፡<br />

በተጓዲኝም በሠሊማዊ መንገዴ<br />

በ2002 ምርጫ ሊይ ተሣትፈው የነበሩ<br />

ከፍተኛ የተቃዋሚ የፖሇቲካ ዴርጅቶች<br />

አመራሮችንና አባልችን እንዱሁም<br />

ተቃዋሚ ግሇሰቦችን እንኳን ሣይቀር<br />

እያሠረ ይገኛሌ፡፡<br />

የ ኢ ት ዮ ጵ ያ መ ን ግ ስ ት<br />

ኢኮኖሚያችን አዴጏአሌ ከግብርና መሪ<br />

ወዯ ኢንደስትራ መሪ ተሸጋግሬአሇሁ<br />

ባሇበት ወቅት አሇም እንዯሚያውቀው<br />

ከ12ሚሉዮን ሕዝብ በሊይ ሇረሃብና ዴርቅ<br />

ተጋሌጦ ይገኛሌ፡፡ ይህም የሚያሣየው<br />

በሃገሪቱ ውስጥ ያሇውን የመሌካም<br />

አስተዲዯር እጦትን ነው፡፡<br />

በመሆኑም ይህንን ጨካኝና<br />

አረመኔ መንግስት ከኢትዮጵያና ሕዝብ<br />

ጫንቃ ሊይ ሇማውረዴ በውጭም<br />

በውስጥም ያሇነው ኢትዮጵያዊያን<br />

ሌዩነቶቻችንን በማቻቻሌ በአንዴነት ሆነንን<br />

የምናስወግዴበት ጊዜው አሁን በመሆኑ<br />

የግፍ አገዛዝ በቃ ብሇን ሌንነሣ ይገባሌ፡፡<br />

ዴሌ ሇኢትዮጵያ ሕዝብ!<br />

ህዝባችንን ሌንዯርስሇት<br />

ይገባሌ<br />

Amanuel Kiros /Schweinfurt/<br />

በሀገራችን ሊይ ያሇው<br />

የኢሕአዳግ /መንግስት/ ክፉ ምክር<br />

ሲመክር እነሆ ሁሇት አስርት ዓመታት<br />

ተቆጠረዋሌ አንደ ህዝብ ጠሊት እንዱሆን<br />

ተሰብኳሌ በህዝብ መካከሌ ቋሚ ጥሊቻን<br />

የሚመሰክሩ ሃውሌቶችም ቆመዋሌ አገሪቷ<br />

የነበራት እሴቶች ሆን ተብሇው በኢሕአዳግ<br />

መንግስት በጥናት ተዘምቷባቸዋሌ።በአገሪቷ<br />

ህግ በአንዴ ክፉ ጣኦት ስሜት ተተክቶ<br />

ፍትህ በመጥፋቷ ዜጏች ሇእስራት<br />

ተዲርገው ከሚወደት ህዝብ በመሇየትና<br />

ተስፋ በመቁረጥ ወዯ ላልች ዓሇማት<br />

ሀገሩን ትቶ በመሰዯዴ ሊይ ይገኛሌ፡፡<br />

ስሇዚህ በሀገራችን እየተዯረገ<br />

ያሇውን ኢ-ሰብአዊ ዴርጊት ባሇንባቸው<br />

አገራት ሁለ በማጋሇጥ በእስራት በዴብዯባ<br />

በማስፈራራት ሰበብ በመሰዯዴ ሊይ ያሇውን<br />

ህዝባችንን ሌንዯርስሇት ይገባሌ፡፡<br />

ኢትዮጵያን እግዚአብሄር ይባርካት!<br />

ወያኔ እጁን ከሃይማኖት<br />

ተቋማት ሊይ ያንሳ!<br />

Mulugeta Mulatu Hailu/<br />

Germany<br />

ዛሬም ቢሆን አገራችን ኢትዮጵያ<br />

የ3 ሺህ ዓመታት ስሌጣኔ ውጤት በአፍሪካ<br />

ብቸኛዋ የነጻነት ምንጭ መሆኗ ታሪክ<br />

ያስቀመጠው ሃቅ ነው። የዚህች አኩሪና<br />

አስዯሳች ታሪክ ባሇቤት የሆነው ሕዝብም<br />

ሇነጻነቱና ሇሰብአዊ ክብር ሲለ ትሌቅ<br />

አስተዋጻ የከፈለት አባቶቹ በእምነትና<br />

በእውቀት የታነፀ ስርአት አውርሰውን እያሇ<br />

አምባገነኑና ዘመነኛው የወያኔ አገዛዝ<br />

በዳሞክራሲ ስም እየተገዘተ በዘር<br />

መከፋፈለ ሳያንስ በእያንዲንደ የእምነት<br />

ተቋማት ሊይ ጣሌቃ እየገባ እምነታቸውን<br />

በሰሊም እንዲያራምደ የፖሇቲካው<br />

መጠቀሚያ በማዴረግ ሊይ ያሇ የሇየሇት<br />

ከፋፋይ መንግስት ወዯመሆን ዯረጃ<br />

ዯርሷሌ።ሇዚህም ቀሊለ ማሳያ እዚሁ<br />

ጀርመን ሊይ ያለትን አብያተ-ክርስቲያናት<br />

ማየት ይቻሊሌ፡፡ስሇሆነም አምባገነኑ የወያኔ<br />

ስርዓት እጁን ከሃይማኖትና ከሲቪሌ<br />

ማህበረሰቡ አዯረጃጀት ሊይ ማንሳት<br />

አሇበት።ይህ ግን በተዯጋጋሚ ቢሞከርም<br />

ሉሳካ ባሇመቻለ ያሇው ብቸኛው አማራጭ<br />

አምባገነኑን ስርዓት ማናቸውንም መንገድች<br />

በመጠቀም ከስሌጣኑ ማስወገዴ በመሆኑ<br />

ሰፊው ህዝብ በጋራ እንዱነሳ ጥሪዬን<br />

አቀርባሇሁ።ዴሌ ሇሰፊው ህዝብ!!!1<br />

ትግለን እንቀጥሌ<br />

Abiy Getachew/Germany<br />

የኢትዮጵያ ሕዝብ ከጭቆናና<br />

ከብዝበዛ ኑሮ ተሊቆ በገዛ ሃገሩ ሊይ ነጻና<br />

ባሇመብት ሆኖ ሇመኖር የሚያሱችሇው<br />

ዳሞክራሲያዊ መንግስት ተቋቁሞ ሇሃገሪቱ<br />

ዜጋ ተገቢና ሚዛናዊ አስተዲዯር ማስፈን<br />

የሚችሌ ሲሆን ብቻ ነው፡፡ የኢትዮጵያ<br />

ሕዝቦች ባሕልች በጏ ይዘቶች እየተበሊሹ<br />

ስፍራቸውን ሇቀው ዘረኝነት እየተስፋፋ<br />

ነው። በዚህም እንዯ እውነቱ ከሆነ ወያኔ<br />

ተሇውጦ ዳሞክራሲያዊ ወይም በፈቃደ<br />

ስሌጣን ይሇቃሌ ማሇት ዘበት ነው እናም<br />

በተናጠሌ ሳይሆን በተባበረ ክንዴ ጠሊትን<br />

መምታት ነው፡፡ በንጹህ ኢትዮጵያውያን<br />

ዯም መታጠብ የሇመዯ ሕዝብን ረግጦ<br />

ሃገሪቱን እየመተረ ሇባእዴ እየሸጠ ያሇው<br />

መንግስት የተቀናቃኞች ክፍፍሌ ጠቅሞት<br />

የከበረ ቢመስሌም የተባበረ ምት<br />

ቢያርፍበት የዛሇ እንዯሚሆን ግሌጽ ነው።<br />

አረመኔው መንግስት ኑሮውን ሇማዯሊዯሌ<br />

ከመጠን ያሇፈ ከዜጏች የተዘረፈ ሃብት<br />

ማግኘት ችሎሌ ይህን የተቃወሙ የፖሇቲካ<br />

ፓርቲዎች በሕግ መዴረክ በግሌጽ<br />

እንዲይታገለ በመታገዲቸው ምሊሹ እስርና<br />

ጭፍጨፋ በመሆኑ የዳሞክራሲ ትግለ<br />

ሉዲብር አሊስቻሇውም ጠሊታችን ወያኔ<br />

በእግረ ሙቅ እያስፈራራ ዝም ብሇህ ተገዛ<br />

ቢሌም በተባበረ ክንዲችን ከገባንበት ባርነት<br />

ነጻ መውጫ ጊዜው አሁን ነው እሊሇሁ፡፡<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 15


ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 16


የገና ስጦታ<br />

Aberash Belayneh/Kronach<br />

እንኳን ሇአውሮፓውያኑ አዱስ<br />

አመት በሰሊም አዯረሣችሁ ብዬ ብሌ<br />

መቼም ዘገየሽ እንዯማትለኝ ተስፋ<br />

አዯርጋሇሁ፡፡ወገኖቼ አመትስ እንዲሇፈው<br />

ዘመናት ሁለ ቁጥሩን ሇውጦ አሇፈ የሃገር<br />

ቤት ፖሇቲካ ግን ወያኔን እንቅሌፍ<br />

እንዯነሣው ይኸው አሇ፡፡<br />

በያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት<br />

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር /ኦነግ/ ያበረከተሌን<br />

የገና ስጦታ ከሁለ የሊቀ ነው፡፡ የኦሮሞ ነጻ<br />

አውጪው ችግር እንዯማንኛውም<br />

ኢትዮጵያዊ የዱሞክራሲያዊ እና የሰብአዊ<br />

ቀውስ ጉዲይ ነው፣ በሃገራችን እየዯረሰ<br />

ያሇው የአገዛዝ በዯሌ በኦሮሞ ብቻ ሳይሆን<br />

በመሊው ኢትዮጵያዊ ሊይ ነው፤ ስሇዚህ<br />

ከመሊው ኢትዮጵያዊ ጋር በማበር ነጻ<br />

የሚያወጣው ኦሮሚያን ብቻ ሣይሆን<br />

ኢትዮጵያን ነው የሚሌ አዱስ ዘመናዊ እና<br />

ከላልች ተቃዋሚ የፖሇቲካ ፓርቲዎች ጋር<br />

አንዴ የሚያዯርግ ሃሣብን እነሆ በረከት<br />

ብሎሌ፡፡ ዴንቅ ስጦታ ይሎሌ ይህ ነው!!!<br />

ባሳሇፍነው የአውሮፓውያኑ 2011<br />

የግንቦት 7 እና የኦሮሞ ነጻነት ግንባር<br />

የሆነው ኦነግ ባዯረጉት የፖሇቲካ<br />

አስተሳሰብ መወራረስ እና መወያየት<br />

ከአንዴ ማእከሊዊ ከሆነ አቋም<br />

በ መ ዴ ረ ሳ ቸ ው እ ና መ ሊ ው<br />

ኢትዮጵያውያንን አንዴ በሚያዯርግ<br />

አስተሳሰብ ሊይ በማተኮራቸው በዘር፣<br />

በሃይማኖት፣ በአስተሳሰብ፣ በሃብት<br />

በመሳሰለት ከፋፋይ የፖሇቲካ ስርአትን<br />

ሇማስወገዴ ከስምምነት ሊይ ዯርስዋሌ፡፡<br />

ኦነግም በአዱስ አመት እነሆ<br />

በረከት አዱስ አስተሳሰብ ብሎሌ፡፡ ምንም<br />

እንኳ ሇኛ ጮቤ ቢያስረግጥም ሇወያኔ ግን<br />

ትሌቅ የራስ ምታት ሆኖታሌ፡፡ይህንን<br />

የተቀዯሰ ስጦታ እሰይ ብሇን ተቀብሇን<br />

በያዝነው የፖሇቲካ ትግሌ ውስጥ<br />

አንዴነታችንን በበሇጠ ካጠናከርን በ2012<br />

ከመግቢያው ትግሌ ውስጥ አንዴነታችንን<br />

በበሇጠ ካጠናከርን በ2012 ከመግቢያው<br />

ወያኔን አንዴ ሇ ባድ መራነው ማሇት<br />

አይዯሌ?<br />

ወያኔ ያተረፈሌን<br />

Suzan Mulu Abraham /Nürnberg/<br />

ሇ20 ዓመት /ወያኔ/ አገሪቷን<br />

ከተቆጣጠራት በኋሊ በተግባር ያየነው እሱ<br />

እንዯሚሇው በየአመቱ የ10 እና 11% እዴገት<br />

ማስመዝገብ ሣይሆን በመጀመሪያ<br />

በተሊሊኪነት ኤርትራን ማስገንጠሌ አሌፎም<br />

የባህር በራችንን ማስወሰዴ 70 ሺህ<br />

የሚሆኑ ኢትዮጵያንን ካስጨረሰ በኋሊ<br />

የሞትንበትን መሬት ሇባሊንጣዋ ኤርትራ<br />

ማስረከብ ነበር፡፡ አሊማችን በማሇት<br />

ባዴሜን መሌሶ በህጋዊ መንገዴ ሇኤርትራ<br />

አሣሌፎ መሥጠት ከዚያም አሌፎ<br />

የኢትዮጵያን አርሶ አዯር ገበሬ ከቀዬው<br />

በማፈናቀሌ እርሻውንና መኖሪያውን የሱዲን<br />

ማዴረግ፣ ሇኢሲያና ሇአረብ ቱጃር<br />

በኢንቨስትመንት መሌክ ሇኢትዮጵያ<br />

የሚጠቅመው ነገር ሣይኖር መሸጥ<br />

የተማሩትን፣ ጋዜጠኞችንና ተቃዋሚ<br />

ሃይሊትን ማሠር ማሠቃየትና ከአገር<br />

እንዱወጡ ማዴረግ የዘወትር ተግባሩ<br />

አዴርጏታሌ ስሇሆነም ሇዚህች አገር<br />

ያተረፈው ስዯት ረሃብ የአገር መገጠሌ<br />

የጏሣ ግጭትና ጠባብተኝነትን ነው፡፡<br />

በመሆኑም ይህ የወያኔ መሪ መሇስ የአገዛዝ<br />

ዘመኑ አብቅቶ ሇፍርዴ ሇማቅረብ ሁለም<br />

ኢትዮጵያዊ አንዴ መሆን ይጠበቅበታሌ<br />

እሊሇሁ፡፡ወያኔ ይወገዴ!<br />

ዳሞክራሲን የማያቅ<br />

መንግስት በሃይሌ<br />

ይወዴቃሌ!<br />

Yonas Tesfay/Fulda/<br />

ኢትዮጵያን በማፈራረስ ታሪኩ<br />

የሚታወቀው ዘረኛው የወያኔ መንግስት<br />

ሊሇፉት 21 አመታት በኢትዮጵያ ሕዝብ ሊይ<br />

ያዯረሰውና አሁንም እያዯረሰ ባሇውን<br />

ስቃይ ዘመን የማይረሳው ስርአት ሇመሆን<br />

የሚያዯርገው የዘረኝነትና የመበታተን አሊማ<br />

ግሌጽ ነው፡፡<br />

ኢትዮጵያ ፍትሕና ነጻነት<br />

የሰፈነባት ሰዎች በዜግነታቸው እኩሌ<br />

የሚታዩበት ዳሞክራሲያዊት ሃገርን ማየት<br />

የሚናፍቅ ኢትዮጵያዊ የሆነ ዜጋ ሁለ አሁን<br />

ወሳኝ ፊሌሚያ ውስጥ ነን ፍትህና ነጻነት<br />

ይገባናሌ የምንሌ ከሆነ ዋጋ ሇመክፈሌ<br />

ዝግጁ እንሁን ዯሞክራሲ በብዙ ብር<br />

የሚገዛ ግኡዝ እቃ አይዯሇም ውዴ<br />

የሆነውን የህይወት ዋጋ የሚያስከፍሌ<br />

እንጂ! እውነት ነው ፍትህና ነጻነት ዋጋ<br />

ያስከፍሊለ ግን ይህንን ውዴ ዋጋ ማን<br />

ይክፈሇው?<br />

አንዴነት ሃይሌን ይፈጥራሌ<br />

እንዱለ እያንዲንዲችን ይህንን ዘረኛ<br />

መንግስት ሇማስወገዴ በአንዴነት መነሳት<br />

አማራጭ የላሇው መፍትሄ መሆኑን ማወቅ<br />

ሇትግለ ወሳኝ እውነታ ነው ግን የትግሌ<br />

ዴርሻችንን ወዯ ጏን ብሇን ትግለን<br />

ሇጥቂቶች አሳሌፈን ከተውን ሇሰፊው<br />

የኢትዮጵያ ሕዝብ ሇዘሇአሇም የማይጠፋ<br />

ጠባሳ ሇዘር ትቶ ማሇፍ ከሞት በሊይ ሞት<br />

ይሆናሌ፡፡<br />

የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ ወያኔ<br />

እራሱ ባዘጋጀው የምርጫ ጊዜያት እንኳን<br />

የስንቱ ነጻነት ፈሊጊ ወጣት ግንባር በወያኔ<br />

ቅሌብ ጦር ግንባራቸውን እየተመቱ ሞቱ<br />

ስንቷ ዯሀ እናት ሌጄ ተምሮ ይጦረኛሌ<br />

ስትሌ በራፍ ሊይ ወዴቆ ቀረ? ምንግዜም<br />

ቢሆን የማንረሳው እውነታ ነው ዛሬም<br />

ኢትዮጵያን ሇማጥፋት ቆርጦ የተነሳው<br />

የወያኔ መንግስት አባቶች በክብር<br />

የወዯቁሇትን የኢትዮጵያን ሇም መሬት<br />

ሇሱዲንና ሇውጭ ባሇሃብቶች በመሸጥ<br />

ገበሬውን አፈናቀሇ። ሇብሄር ብሄረሰቦች<br />

መብት ቆሚያሇው ያሇው ወያኔ አንደን<br />

የአንደ ጠሊት እንዱሆን አዯረገ ዛሬም ወያኔ<br />

በህዝብ ከፍተኛ ተቀባይነት ያሊቸውን<br />

ተቃዋሚዎች በስመ አሸባሪነት ስንቱን ወዯ<br />

ወህኒ ሊከ ስንቱንስ ገዯሇ ስንቱስ ተሰዯዯ<br />

ታዱያ ይህንን ዘረኛና አምባገነን የሆነ<br />

መንግስት እራሱ ሊወጣው ህግ እንኳን<br />

የማይገዛ አውሬ መንግስት እስከ መቼ ነው<br />

አሜን ብል መኖር የሚቻሇው?<br />

በቃ ግዜው አሁን ነው<br />

ኢትዮጵያን የወያኔ ክፉ ሴራ አሊማ ተጠቂ<br />

ሆና ከማየታችን በፊት አሁን እንነሳ<br />

ሁሊችንም ነግ በኔ የሚሇውን ማሰብ<br />

ይኖርብናሌ። እኔ ምን ቸገረኝ ምኔ ተነካ<br />

የሚሇውን የሃሳብ ጏድል ትተን በጋራ<br />

ካሌተነሳን ዛሬ በወገኖቻችን ሊይ እየዯረሰ<br />

ያሇው በዯሌ ነገ ወዯ እኛ መምጣቱ አይቀሬ<br />

ነው ይሕንን ሕዝባዊ መሠረት የላሇውን<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 17


የወያኔ ዘረኛ መንግስት ሇመጣሌ ሇወሳኝ<br />

ትግሌ ዛሬ በጋራ ሇአንዴነት እንነሳ፡፡ዴሌ<br />

ሇኢትዮጵያ ሕዝብ<br />

ማሞ ላሊ ፎቶው ላሊ<br />

Zewdinesh Nigatu /Alsfeld/<br />

ቅጥ ያሇው የወያኔ አብዮታዊ<br />

ዳሞክራሲ መርህ መነሻውና መዴረሻው<br />

በውሌ የማይታወቅ ግራ የተጋባ ርእዩተ<br />

አሇም አንግቦ የኢትዮጵያን ህዝብ አፍኖ<br />

ረግጦ ከመግዛቱም ላሊ ሇረሃብ፣ ሇስዯት<br />

ዲርጏታሌ፡፡ ይባስ ብል ጠንከር ያሇ<br />

ተቃውሞና ትግሌ የሚያዯርጉትን<br />

ህብረተሰቡ ጆሮውን የሰጣቸውን<br />

በሃገራችን ምርጫ ይሁንታውን<br />

ያረጋገጠሊቸውን ወያኔ ሇአገዛዙ ስጋት<br />

የሆኑበትን ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሇማዲከምና<br />

እዴሜውን ሇማራዘም በወያኔ በተሞሊው<br />

ፓርሊማ የሽብርተኝነት ህግ በሚሌ ሽፋን<br />

ህግ ሆኖ እንዯጸዴቅ ተዯረገ፡፡<br />

ሌብ በለ ወያኔን መቃወም<br />

ሽብርተኝነትን መዯገፍ ሆነ ማሇት ነው፡፡<br />

በዚህም መሰረት ጠንካራ የተቃዋሚ<br />

ፓርቲዎችን አመራሮችና ጋዜጠኞች<br />

ወጣቶችን ከየቤታችው አፍኖ በማሰር<br />

በሃገር ውስጥና በውጭ ሃገር ሇሰሊምና<br />

ሇዳሞክራሲ የሚታገለ ዜጏችን<br />

በአሸባሪነት በመፈረጅ በእስራትና በግርፋት<br />

እየተሰቃዩ ሲሆን በውስጥ በራሱ በወያኔ<br />

ውስጥ ጠንካራ የፖሇቲካ አስተሳሰብ<br />

ያሊቸውም ሇእሱ ያሌተመቹትን ዯግሞ<br />

ሙስኛ በሚሌ ተመሳሳይ እጣ ፈንታ<br />

የዯረሳቸው በርካታ ናቸው፡፡<br />

ወያኔ እዴሜውን ሇማራዘም<br />

የተሇያዩ የሃይሌ አማራጮችን ሇመውሰዴ<br />

የተገዯዯው ሃገር መምራት ስሇማይችሌ፣<br />

የጠራ የፖሇቲካ መስመር እየተከተሇ<br />

ባሇመሆኑ፣ የህዝብን የሌብ ትርታ ማዲመጥ<br />

ባሇመቻለ፣ የህዝቡ ቁጣ እየከፋና እየሰፋ<br />

በመምጣቱ ወያኔን ያስጋው ስሇሆነ<br />

ፍሊጏቱን በሃይሌ በመጫን ከህዝቡ<br />

ተነጥል ብቻውን እየተጓዘ መሆኑን በግሌጽ<br />

ያሳያሌ። ታዱያ እስከ መቼ የወያኔን<br />

የተሳሳተ ዱስኩር ሃገሪቱ በማዯግ ሊይ ነች<br />

የስኳር እጥረቱን ነጋዳ ፈጠረው፣ የዲቦ<br />

እጥረቱን ዲቦ መጋገሪያዎች ፈጠሩት በሚሌ<br />

በርካታ ዲቦ ቤቶች ታሽገዋሌ፡፡ ስንዳ<br />

በማከፋፈሌ እያረጋጋን ነው እነዚን እርስ<br />

በእርሳቸው የሚጋጩ ህዝቡ ችግር ውስጥ<br />

መሆኑን በግሌጽ የሚያሳዩ የማዯናገሪያ<br />

ፕሮፓጋንዲዎች እየሰማን ህዝቡ በኑሮ<br />

ውዴነት እየተሰቃየ ዝም ብሇን<br />

ሌንመሇከተው አይገባም በተባበረ ክንዲችን<br />

ከህዝባችን ጫንቃ ሊይ ሌናነሳው ይገባሌ፡፡<br />

ምን ማዴረግ ይገባናሌ?<br />

Samuel Taye Shebeshi /Amberg<br />

ወያኔ ሇም መሬት የመሸጥ<br />

ፉክክር ውስጥ በመግባት ሇባእዲን ሇም<br />

መሬትን በሄክታር በዝቅተኛ ዋጋ እየሸጠ<br />

ይገኛሌ፡፡ ቻይና ህንዴና ላልች አገራት<br />

ዯግሞ የመሬት ግዥውን እንዱያጧጡፍ<br />

የአገራቸውና ቱጃሮች እያበረታቱ ይገኛለ፡፡<br />

በብር መርከስ ምክንያት የሚፋፋ ንግዴ<br />

ያሇው የመሬት ሽያጭ ብቻ በመሆኑ<br />

የኢትዮጵያ ሇም መሬት በሳንቲሞች<br />

በመቸርቸር ሇባእዲን አስረክቦ የማንወጣው<br />

ማጥ ውስጥ ሉያስገባን አቅድ እየተንቀሳቀሰ<br />

ይገኛሌ፡፡<br />

በአሁኑ ጊዜ በሚሉዮን<br />

የሚቆጠር ህዝብ የምግብ እርዲታ<br />

ያስፈሌገዋሌ ነገር ግን ብዙ ሄክታር ሇም<br />

መሬት ሇቻይና ፡ ሇህንዴና ሇሳውዱ<br />

አረቢያ….! እየቸበቸበ ያሇ ሇዛውም<br />

የሚያመርቱትን ምርት ሇአገራቸው<br />

ሇሚሌኩ ወያኔ ሇራሱ ካሌሆነ በስተቀር<br />

ሇማንም ዯንታ የሇውም፡፡ ይህንን ከተረዲን<br />

ዯግሞ ዘሊቂ መፍትሄዎች ሊይ ማተኮር<br />

ይኖርብናሌ፡፡ ስሇዚህ የወያኔ መንግስት<br />

ከዴርጊቱ እንዱታቀብ የኢትዮጵያ ህዝብ<br />

ይህንን አረመኔያዊ ዴርጊት ሇማስቆም<br />

በጋራ መንቀሳቀስ ይገባዋሌ፡፡<br />

ኢትዮጵያ መጨረሻዋ<br />

ምን ይሆን?<br />

Alem Demeke /Gladenbach<br />

የኢሕአዳግ መንግስት በአሁኑ<br />

ሰአት እያዯረገ ያሇው በጋምቤሊ የሚኖሩ<br />

ሕዝቦች በተወሇደበት በኖሩበት አገር<br />

እንዱሰዯደ እያዯረገ ቦታቸውን ሇዛሮች<br />

ሇወሬ አቀባዬች እየሸነሸነ እያከፋፈሇ<br />

ይገኛሌ ዴሃ ምንም የላሇው በየጫካው<br />

እየተሰዯዯ መዴረሻ አጥተው በሥቃይ ሊይ<br />

ይገኛለ፡፡<br />

በአሁኑ ሰአት ሕዝቡ በአቅሙ<br />

እንኳን ኑሮን መኖር እንዲይችሌ ይባስ ብል<br />

በምግብ ሸቀጦች ሊይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ<br />

አዯርገ ሕዝቡ መዴረሻ አጣ በጣም ተሰቃየ<br />

ሇማን ነው አቤት የሚባሇው ታፍኖ የቁም<br />

ሞት እየሞተ ይገኛሌ እባካችሁን የአሇም<br />

መንግሥታት ሇምን ይህንን የሕዝብ ስቃይ<br />

ችግር አትመሇቱም እባካችሁን ኢትዮጵያን<br />

ነጻ አውጧት፡፡<br />

ውዴቀት ሇወያኔ<br />

Fikirte Wolde /Tirschenreuth<br />

ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ መብቱ<br />

ተረግጦና ተዯፍሮ በሀዘንና በችግር ሞትን<br />

ሳይፈራ ሀገሩን ሇማስከበር ጦርና ጋሻን<br />

ሳይሇይ እየታገሇ ይገኛሌ፡፡<br />

ይህ በእንዱህ እያሇ በሃገራችን<br />

ኢትዮጵያ እሇት በእሇት በሃዘንና ችግር<br />

እርሃብና ጥማት ስር እየሰዯዯ ይገኛሌ፡፡<br />

የኢትዮጵያ ህዝብ ይህንን ሁኔታ ሇመሇወጥ<br />

በምትኩ ሃገራዊ አንዴነትንና ለአሊዊነትን<br />

ጠብቆ በነጻነት በዱሞክራሲና በእኩሌነት<br />

ተፋቅሮና ተቻችል ሇመኖር በዘረኝነት<br />

የተኮፈሰውን በስሌጣኑ የተመከተውን<br />

የመሇስ ዜናዊን አገዛዝ ከዚህ በኋሊ<br />

እንዲይቀጥሌ እኛም በውጭው ሃገር<br />

የምንኖርና በሃገር ውስጥም የምትኖሩ<br />

መሇስ ዜናዊን ሇፍርዴ ሇመቅረብ ቆርጠን<br />

እንነሳ፡፡<br />

ሰሊም ሇኢትዩጵያ ሃገራችን ይሁን<br />

ፍርሃትን ማሸነፍ፤<br />

ወያኔን ማስወገዴ<br />

Abey Ahmed Shemsu /Biedenkopf<br />

በሕዝብ ውስጥ ፍርሃትን ማንገስ<br />

የተሇመዯ የአምባገነኖች መሳሪያ ነው፡፡<br />

ፍርሃት ሇተወሰነ ጊዜም ቢሆን ዜጏች<br />

ተዋርዯው ተረግጠውና ተንቀጥቅጠው<br />

እንዱገዙ የማዴረግ አቅም አሇው፡፡ ፍርሃት<br />

ሇጥቂት ጊዜም ቢሆን ገዢዎች የላሊቸውን<br />

ጉሌበት ያሊቸው ያስመስሊሌ፡፡<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 18


ሆኖም ግን ፍርሃት ያቆመው<br />

ስርአት ሇመናዴ ጊዜ አይፈጅበትም ፍርሃት<br />

ያቆመው የበርሉንን ግንብ በሠአታት<br />

ውስጥ ፈራርሶአሌ፡፡ በፍርሃት ሕዝባችውን<br />

አንቀጥቅጠው የገዙ የቱኒዚያ ቤኒ አሉ፣<br />

የግብጹ ሙባረክ፣ እና የሉብያው ጋዲፊ<br />

ፍጻሜያቸው እንዳት እንዯ ነበር ከጥቂት<br />

ወራት በፊት ያየነው ነው፡፡ ሕዝባቸውን<br />

በፍርሃት ቀፍዴዯው በመግዛት የታወቁት<br />

የየመኑ አብዲሊህ ሳሊህ እና የሶርያው ባሽር<br />

አሌአሳዴም ሉዯረመሱ ተቃርበዋሌ፡፡<br />

ኢትዮጵያዊያንን በፍርሃት ቀፍዴድ<br />

እየተጫወተበት ያሇ የመሇስ ዜናዊ ዘረኛ<br />

አገዛዝ ውዴቀትም ተመሳሳይ እንዯሚሆን<br />

ጥር ጥር የሇንም፡፡ ዴሌ ሇኢትዮጵያ ሕዝብ<br />

የፖሇቲካ ምህዲር<br />

በኢትዮጵያ<br />

Minewer Abdulwahid/Hof<br />

እ,ኤ,አ በ1991 ኢትዮጵያ በዘር<br />

ፌዯራሉዝም ስትመሠረት ክሌሊዊ የሆኑ<br />

ተቃዋሚ ፓርቲዎች በሰፊው መታየት<br />

ጀምረው ነበር፡፡ ነገር ግን በ2005 ሁሇት<br />

ሀገር አቀፋዊ ተቃዋሚ የፖሇቲካ ፓርቲዎች<br />

ከተመሠረተቱ በኋሊ በዛው አመት በተዯረገ<br />

ምርጫ ገዢው ፓርቲ ሙለ በሙለ<br />

መሸነፍን ተከትል በየጊዜው ነጻ<br />

የዱሞክራሲያዊ አስተሳሰቦችን የሚጻረሩ<br />

ህጏች መውጣት ጀመሩ፡፡ ከነዚህም<br />

መካከሌ የሚዱያ መተዲዯሪያ ዯንቦች፣<br />

የሲቪክ ማህበራት ህጏችና የጸረ ሽብር<br />

ህጏች በዋናነት የሚጠቀሱ ሲሆን በህግ<br />

ሽፋን እነዚህ የወያኔ ህጏች አሁን እየታየ<br />

ሊሇው የኢትዮጵያ የፖሇቲካ ምህዲር<br />

መጥበብ ያሳዯሩትን ተጽእኖ እንመሌከት፡፡<br />

የሚዱያ ህግ ተብል በወያኔ<br />

ፓርሊማ የጸዯቀው ህግ ጋዜጠኞችን ከሙያ<br />

ስነ ምግባራቸው ውጪ የሚያዯርግ ሲሆን<br />

የሚዱያ ተቋማት ባሇቤቶችንም በፍርሃት<br />

በማሸማቀቅ በስራቸው ሊይ ጉሌህ ተጽእኖ<br />

ከመፍጠሩም በሊይ ዜጏች ሃሳባቸውን<br />

በነጻነት እንዲይገሌፁ የሚገዴብ ነው፡፡<br />

ከዚህም ባሻገር ተቃዋሚ የፖሇቲካ<br />

ፓርቲዎች የዴርጅታቸውን ፕሮግራም<br />

በሰፊው ሇማስተዋወቅ እዴለን ስሇማያገኙ<br />

በሃገሪቱ የፖሇቲካ ምህዲር መጥበብ ሊይ<br />

የቀጥታ ተጽእኖ አሳዴሯሌ፡፡<br />

በላሊ በኩሌ በሲቪክ ማህበራት<br />

ሊይ የተዯነገገው ህግ እነዚህ ማህበራትን<br />

የገንዘብ አቅማቸውን ሇማዲከም 90 በመቶ<br />

የሚሆነውን በጀታቸውን ከሃገር ውስጥ<br />

ማግኘት አሇባቸው ከዛ ውጪ የሆነውን<br />

የፌዯራሌ መንግስት ይቆጣጠረዋሌ ስሇሚሌ<br />

አቅማቸውን ከመፈታተኑም በሊይ በሃገሪቱ<br />

ውስጥ እየተከሰተ ባሇው ሰብአዊ መብት<br />

ጥሰትና የጭቆና አገዛዝ ሊይ አስተያየት<br />

እንዲይሰጡ ስሇሚያስገዴዲቸው የወያኔ<br />

መንግስት የሀገሪቱን የፖሇቲካ ምህዲር<br />

በብቸኝነት እንዱቆጣጠር ከማስቻለም<br />

በሊይ በሀገሪቱ የአማራጭ አስተሳሰብ<br />

እዴልች ሙለ በሙለ እንዱጨሌሙ<br />

አዴርጓሌ፡፡<br />

ስሇሆነም ሇሀገራችንና ሇህዝባችን<br />

ነጻነትና ነጻ የፖሇቲካ አስተሳሰብ ስንሌ<br />

በሚቻሇው መንገዴ ሁለ የወያኔ<br />

መንግስትን ከሥሌጣን ማስወገዴ<br />

ይኖርብናሌ፡፡<br />

የሕዝባችን እጣ ፋንታ<br />

Dawit Mamo/Aschaffenburg<br />

ዘረኛው የወያኔ መንግስት<br />

ስሌጣን በጉሌበት ከተቆናጠጠ እነሆ ሁሇት<br />

አሰርት አመታትን አስቆጥረዋሌ፡፡ ይሁን<br />

እንጂ ሀገሪቷን በጏሣ በዘርና በሃይማኖት<br />

ከመከፋፈሌ በቀር ሇኢትዮጵያ ሕዝብ<br />

የፈጠረ አንዲችም ፋይዲ የሇም፡፡ የወያኔ<br />

የይስሙሊ ባሇሥሌጣናት ሥሇ ሃገራችን<br />

እዴገት የውሸት ጥሩንባ ከመንፋት ያሇፈ<br />

እውነታውን ስናይ ሃገሪቷ በአሇም ሊይ<br />

ከመጨረሻ ዴሃ ከሚባለ ሃገሮች ተርታ<br />

ትሠሇፋሇች፡፡ የሕዝቧ የኑሮ ሁኔታ ከጊዜ<br />

ወዯ ጊዜ ቁሌቁሌ እየወረዯ ነው፡፡<br />

በተቃራኒው የጥቅም የዘረኛው መንግስት<br />

ባሇሥሌጣናትና ዘመድቻቸው ኑሮ ከመጠን<br />

በሊይ ሲጨምር የተንዯሇቃቀ ኑሮ<br />

ይኖራለ፡፡ በሃገራችን ሁሇት አይነት ሕዝብ<br />

ይኖራሌ ማሇት ይቻሊሌ፡፡ ይህ የአሠራርና<br />

የአመራሌ ብሌሹነት ጥቂቶችን ሲክስ<br />

ብዘሃኑን ጉዴቶታሌ፡፡<br />

የዘረኛውን መንግስት የአሠራርና<br />

የአመራር ብሌሹነትን የሚቃወምና የሚተች<br />

ማንኛውም የሃገሪቷ ዜጋ ይታሠራሌ<br />

ይገዯሊሌ ይህ ዯግሞ ምንም አይነት ፍትህና<br />

ዱሞክራሲ አሇመኖሩን ያሣየናሌ፡፡ የዴምጽ<br />

አሌባ ማህበረሰቦች የወዯፊት እጣ ፋንታ<br />

በአሁኑ ጊዜ በአሳሳቢ ዯረጃ ሊይ ዯርሷሌ፡፡<br />

ዛሬ እያንዲንዲችን የሕዝባችን እጣ ፈንታ<br />

ምንዴነው ብሇን የምንጠይቅበት ወቅት ሊይ<br />

ነን፡፡ መሌሱንም በጋራ መፈሇግ የግዴ<br />

ይሇናሌ፡፡ ይህም በጋራ ተባብረን የጋራ<br />

ጠሊታችን መጣሌና ፍትህና ዱሞክራሲ<br />

ሇሀገራችን ሕዝብ በማምጣት የህዝባችንን<br />

እጣ ፋንታ መወሰን ግዴ ይሇናሌ፡፡ዴሌ<br />

ሇኢትዮጵያ ሕዝብ<br />

ፍትህ ያጣ ሕዝብ<br />

Priest Girma Abebe/Aschaffenburg<br />

ሇማን አቤት ይባሊሌ በአሁኑ<br />

ወቅት በኢትዮጵያ ሕዝብ ሊይ ትክክሇኛ<br />

ፍትህ በማጣት እየዯረሰ ያሇ በዯሌ፣ ግፍና<br />

ሰቆቃ እጅግ አሳሳቢ ዯረጃ ሊይ ዯርሷሌ፡፡<br />

በዘረኛው የወያኔ ፓርቲ መሪ በመሇስ ዜናዊ<br />

መመራት ከጀመረ ወዱህ ፍትህና<br />

ዱሞክራሲ ተናፋቂ ሆነዋሌ፡፡<br />

ስሇ መብቱና ፍትህ የሚናገር ካሇ<br />

እስራት፣ ግርፋት፤ ዛቻና አፈና<br />

ይጠብቀዋሌ፡፡ ሇገዥ ፓርቲ አዯገኛ ነው<br />

ተብል ከታሰበ ዯግሞ ያሇ ምንም ጥያቄ<br />

ይገዯሊሌ፡፡ ይህ ዯግሞ በአሁኑ ወቅት<br />

የሕዝባችን እጣ ፋንታ በአዯገኛ ዯረጃ ሊይ<br />

መሆኑን ያሳያሌ፡፡ ስሇ ፍትህ ዱሞክራሲ<br />

ማሰብ የማይቻሌበት ዘመን ሊይ ነን ማሇት<br />

ይቻሊሌ፡፡ ነጻ ፕሬስ የተከሇከሇበት አገር፣<br />

ፖሇቲከኞችና ጋዜጠኞች በግፍ<br />

የሚታሠሩበትና የሚሠቃዩበት አገር ውስጥ<br />

ስሇ ነጻነትና ዱሞክራሲ ማሰብ ቅዥት<br />

ይመስሇኛሌ፡፡<br />

ውሸትና ማስመሰሌ ባህለ የሆነ<br />

ዘረኛው የወያኔ መንግስት እርዲታ<br />

ከምእራቡ ዓሇም ሇማግኘት በኢትዮጵያ<br />

ውስጥ መሌካም አስተዲዯር፣ ዱሞክራሲና<br />

ፍትህ አሇ ብል ባድ ፕሮፓጋንዲ<br />

ቢያዯርግም ሃቁ ግን የተገሊቢጦሽ ነው፡፡<br />

ዛሬ ፍትህ የናፈቀው ሕዝብ በጋራ<br />

የሚያስተባብረው ቢያገኝና በተባበረ ክንዴ<br />

ቢነሣ የወያኔ መግቢያ እንዯሚጠፋ ጥርጥር<br />

የሇኝም፡፡ ሇዚህም ጊዜው አሁን ነው፡፡<br />

ሇጋራ ጉዲያችን በጋራ ተባብረን<br />

በእግዚአብሄር አጋዥነት እንታገሌ፡፡<br />

የተባበረ ክንዴ ያሸንፋሌ!<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 19


ወያኔ በሴቶች ሊይ<br />

የሚያዯርሰው በዯሌ<br />

ይበቃሌ<br />

Naomi Tesfaye /Höchstadt/<br />

ከጥንት ጀምሮ የኢትዮጵያ ሴቶች<br />

እጅግ በጣም ከባዴ ሀሊፊነት ተሸክመው<br />

ቆይተዋሌ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሇው<br />

እውነታ በግሌጽ የሚያሳየው ሴቶች<br />

አሁንም አሰቃቂ የሆነ ጭቆናና አፈና<br />

እየዯረሰባቸው እንዯሆነ ዛሬም መሰረታዊ<br />

የሆኑ መብቶቻቸውን ሇማስከበር እየታገለ<br />

መሆናቸውን ነው፡፡<br />

ሴቶች እህቶቻችን ከፍትህ<br />

እጦትና ሰብአዊ መብት አሇመከበር የተነሳ<br />

ወዯ መካከሇኛው ምስራቅ አረብ ሃገር<br />

በኮንትራት ሰራተኝነት እየተሊኩም ይህ ነው<br />

የማይባሌ የአካሌና የአእምሮ ሰቆቃ<br />

ማሇትም መዯፈርን ኢ-ሰብአዊ የሆኑ<br />

በዯልችና መዯብዯብን የሚጨምር ግፍ<br />

እየተፈፀመባቸውና ሇሞት እየተዲረጉ ነው፡፡<br />

ሁለም የኢትዮጵያ ዜጏች<br />

እንዯተከተለት ሴቶችም በነጻነት<br />

የመዯራጀት እንዱሁም በሃገሪቱ የፖሇቲካ<br />

የማህበራዊ ጉዲዬች የኢኮኖሚ ዘርፎች<br />

ዙሪያ ሀሳባቸውን በነጻነት መግሇጽ<br />

እንዲይችለ መብቶቻቸውን ተነፍገዋሌ፡፡<br />

የገዥው ወያኔ ቡዴን ሃሳብን በነጻነት<br />

መግሇጽ እንዲይቻሌ በሚያዯርገው አፈና<br />

ምክንያቶች ሴቶችን በማፈን በስቃይ<br />

እንዱኖሩ አስገዴዶቸዋሌ፡፡ በዛሬይቱ<br />

ኢትዮጵያ ሇፍትህና ሇፖሇቲካ መብቶች<br />

የሚታገለ ሴቶች ይዋረዲለ በአሰቃቂ<br />

ሁኔታም ይታፈናለ፡፡<br />

ምንም እንኳን በገዥው ፓርቲ<br />

አማካኝነት ተወዲዲሪ የላሇውና በስሌት<br />

የሚካሄዯው አፈና ቢኖርም ታሪክ<br />

በተዯጋጋሚ የመሰከረው ነገር ቢኖር አፈና<br />

ሇዘሇአሇም ሉቀጥሌ እንዯማይችሌ ነው፡፡<br />

እኛ ሴቶች ይህንን ግፍና በዯሌ ሇመታገሌ<br />

ከወንዴሞቻችን ጏን በመቆም ሌንታገሇው<br />

ይገባሌ፡፡<br />

በህብረት እንነሳ<br />

Senaiye Kifle Kibebe /Höchstadt/<br />

ዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ<br />

መንግስት የኢትዮጵያን ሕዝብ በግፍ<br />

መግዛቱን ሉያቆም የሚችሇው በህብረት<br />

መቃወም ስንችሌ ነው፡፡ ወያኔን ከስሌጣን<br />

ሊይ ማውረዴ ከቻሌን ስዯት ጭቆና<br />

ዘረኝነትና አዴል ይወገዲለ በምትኩ<br />

በሃገራችን ሃብት መጠቀም እንችሊሇን<br />

የሃገር እዴገት የሚኖረው ዘረኝነትና<br />

መከፋፈሌ ሲቆም ብቻ ነው ሇስዯታችን<br />

ትሌቁ ምክንያት የሆነው የወያኔ በጭቆና<br />

የተሞሊ የግፍ ስርአት ነው፡፡<br />

ከዚህ አስከፊ የጭቆና አገዛዝ<br />

ሇመሊቀቅ በየዘመናቱ ዜጏች የፍትህ ጥያቄ<br />

ማንሳታቸው አሌቀረም ነገር ግን<br />

ጥያቄዎቻቸው በወንጀሇኛነት እየተፈረጁ<br />

እነሱም የአምባገነኑ የጥቃት ሰሇባ ሲሆኑ<br />

ኖረዋሌ ይኖራለም። አምባገነኖች ግን<br />

የአፈና መረባቸውን ዘርግተው<br />

በማንአሇብኝነት ሃገርን እያጠፋ ታሪክ<br />

ይቅር የማይሇው ወንጀሌ በዜጏች ሊይ ያሇ<br />

ርህራሄ እየፈጸሙ የሃገር ሃብት እየመዘበሩና<br />

እያስመዘበሩ የተሻሇ ስርአት በመገንባት ሊይ<br />

እንገኛሇን ይለናሌ፡፡ እንዱህ አይነቱን ሸፍጥ<br />

የፖሇቲካ ውንብዴና ካሌሆነ በስተቀር ከቶ<br />

ምን ሉባሌ ይችሊሌ?<br />

ስሇዚህ የወያኔን አገዛዝ<br />

የምንጥሇው በህብረት ሆነን ስንታገሌ<br />

ነው፡፡ ስሇዚህ በፍቅር ስንተሳሰርና<br />

በአንዴነት ስንተባበር የወያኔን አምባገነን<br />

መንግስት ሇመጣሌ በህብረት እንነሳ፡፡ዴሌ<br />

ሇኢትዮጵያ ሕዝብ<br />

ነጻነትና ነጻ መውጣት<br />

ሇኦሮሞ ሕዝብ<br />

Fesseha Tefera /Höchstadt/<br />

በአሁኑ ሰዓት የኢትዮጵያ<br />

አምባገነን መንግስት በኦሮሞ ህዝብ ሊይ<br />

እያዯረሰ ያሇው ግፍና በዯሌ ህዝቡን<br />

ሇባርነትና ሇስዯት ዲርጏታሌ፡፡<br />

የወያኔ መንግስት በሚያዯርስበት<br />

ከፍተኛ ኢ-ሰብአዊ ተጽእኖ አሁንም<br />

የኦሮሞ ተወሊጆች ነጻ ሉወጡ አሌቻለም<br />

የመናገር መብታቸውን የሚያስከብሩበት ነጻ<br />

መዴረክ ባሇማግኘት እስከ ዛሬ ዴረስ<br />

በበታችነት እየተረገጡ ይገኛለ፡፡<br />

በአሁኑ ሰአት አምባገነኑ የወያኔ<br />

መንግስት በኦሮሞ ህዝብ ሊይ እያዯሰ ያሇው<br />

ግፍና በዯሌ ስቃይ ምንም አይነት ሇውጥ<br />

ያሌተገኘሇት ጉዲይ ነው፡፡ እንዯውም የዚህ<br />

መንግስት በኦሮሞ ህዝቦች ሊይ እያዯረሰ<br />

ያሇው አፈና ግዴያና እስር ከምንጊዜውም<br />

በሊይ እየጨመረ የመጣበት ጊዜ ነው፡፡<br />

በኢትዮጵያ ሆነም ከኢትዮጵያ<br />

ውጭ ሇኦሮሞ ህዝብ አምባገነኑን የወያኔ<br />

መንግስት ስቃይና ጭቆናና አፈና ግዴያ<br />

ርሃብና እርዛት እስራትና ስዯት<br />

የሚያበቃበትና በህብረት ሆነን<br />

የምንታገሌበት ጊዜው አሁን ነው፡፡<br />

የዚህ ጨቋኝና አረመኔያዊ አገዛዝ<br />

አክትሞና አብቅቶ በምትኩ ሇውጥ<br />

የምናመጣበት የኦሮሞ ህዝብ በሃገሩና<br />

በንብረት በመሬቱ መኖር የሚችሌበትን ጊዜ<br />

ሁሊችንም በጋራና በህብረት ሆነን ሇውጡን<br />

እናፍጥን፡፡ እናም በአሇም ሊይ ያለ የሰዎች<br />

መብት ታጋዮች የኦሮሞን ህዝብ ጉዲይ<br />

በትኩረት እንዱመሇከቱት ሠፊው የኦሮሞ<br />

ሕዝብ ይጠይቃሌ፡፡<br />

ባገሩ የላሇ የትም የሇም<br />

Mera Abraham Abebe /Höchstadt/<br />

ሃገራችን ኢትዮጵያ የዘሩባትን<br />

የምታበቅሌ ሇምሇም ማህጸን ናት፡፡<br />

ከማህፀኗ የወጡት ሌጆቿም ሃይማኖት<br />

ዘርና ጏሳ ሳይሇያቸው በአንዴ ገበታ ሊይ<br />

ተቀምጠው ሃገራችንን ዲሯን እሳት መሃሎን<br />

ገነት ያዴርግሌን ተባብሇውና ተመራርቀው<br />

በፍቅርና በመተሳሰብ ሇበርካታ ሺህ<br />

ዓመታት ኖረዋሌ፡፡ የሀገርን ክብርና ሌእሌና<br />

ጠንቅቀው ስሇማያውቁ እንዲሇመታዯሌ<br />

ሆኖ ሃገራችን አስተዋይ፣ አገሩንና ህዝቡን<br />

የሚያሸብር መሪ ግን አሌታዯሇችም፡፡<br />

በተሇይም ሊሇፉት አምስት አሰርት ዓመታት<br />

በዚህም ምክንያት አሁን ዴረስ አገሪቱ<br />

እጆቿን ሇሌመና ህዝቦቿም ሇችግርና<br />

ሇስዯት ተዲርገናሌ፡፡<br />

በስሌጣን ሊይ ያሇው አምባገነኑ<br />

የወያኔ ስርዓት ዛሬም ንፁሃን እህቶቻችንና<br />

ወንዴሞቻችንን ያስራሌ፣ ይዯበዴባሌ ፣<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 20


ይገዴሊሌ፡፡ የኑሮ ውዴነቱም ወዯ ሊይ<br />

ሲወጣ እንጂ ሲወርዴ አይታይም፡፡<br />

በዚህም ምክንያት በብዙ ወገኖቻችን ጓዲ<br />

ውስጥ የሚሊስ የሚቀመስ እየጠፋ ሇሞትና<br />

ሇስዯት እየተዲረገ ነው፡፡ እኛም ዛሬ በስዯት<br />

ሊይ ያሇነው ኢትዮጵያዊያን ያሇፈው ጊዜ<br />

የቱንም ያህሌ አስቸጋሪ ቢሆንም እንዯገና<br />

መጀመር ይቻሊሌና ሇሃገራችንና<br />

ሇወገኖቻችን ያሇንን ፍቅርና አክብሮት<br />

በአንዴነት በመቆም የወያኔን ስርዓት<br />

ሇመጣሌ በተግባር መንቀሳቀስ<br />

ይጠበቅብናሌ፡፡<br />

የስዯት በቃ የሇውም ብሇዋሌ<br />

ታሊቁ ገጣሚና ዯራሲ ፀጋዬ ገ/መዴህን<br />

ሁለም ስዯተኛ ተመሳሳይና አንዴ ዓይነት<br />

ህይወት መጋፈጡን ሲያሳዩን በተሇይም<br />

ባ ገ ር የ መ ኖ ር ን እ ን ቁ ነ ት<br />

ሲያዲለት፡፡እግዚአብሄር ኢትዮጵያን<br />

ይባርክ አሜን<br />

የወያኔ የግፍ አገዛዝ<br />

ይብቃ<br />

Dawit Lemma /Regensburg<br />

ወያኔ ሕዝባችንን ነፃነት<br />

በማሳጣት ወግና ባሕለን እንዱሁም<br />

አንዴነቱን ጠብቆ የኖረውን ውዴ<br />

ኢትዮጵያዊ ወገን በዘር በሃይማኖት<br />

በመከፋፈሌ አንዴነቱን አሳጥቶታሌ፡፡<br />

እ ን ዱ ሁ ም በ ተ ጨ ማ ሪ<br />

በዱሞክራሲ ስም እጅግ ብዙ<br />

የማጭበርበሪያ ስሌቶችን እነሆ በሰፊው<br />

በማራመዴ ሊይ ይገኛሌ፡፡ እንዱሁም<br />

በተጨማሪ ወገንን ሰሊምና አማራጭ<br />

በማሳጣት ሇስዯትና ሇመከራ /<br />

ሇመንገሊታት/ ዲርጏታሌ፡፡ ይህ እስከ መቼ<br />

በዚህ ሁኔታ እንዯሚቀጥሌ ባይታወቅም<br />

ይህንና የመሳሰለትን ፀረ ዱሞክራሲና ፀረ<br />

ሰብአዊ መብት የወያኔ እንቅስቃሴ እንዱገታ<br />

ኢትዮጵያዊ የሆነ ወገን ሁለ በአንዴነት<br />

በመተባበር ወያኔና ሇማስወገዴ ትግሌ<br />

ማዴረግ ይገባዋሌ!!<br />

በአንፃራዊነት<br />

Dawit Muse/Münnerstadt<br />

ኢትዮጵያ በረጅም ዘመናት<br />

ታሪኳ ከአራቱም ማእዘናት ሇወረራ<br />

የመጡባትን የውጭ ተስፋፊ ሃይልች ጋር<br />

መታገሎ የሚዘከር ሲሆን እኛን ሕዝቦችዋ<br />

የሚያስዯምመን ከታሊቋ ሮማ ፋሽስት መሪ<br />

መሶልኒ ላልችም ታሊቅ ነን ብሇው<br />

ትጥቃቸውን ሰራዊታቸውን የቴክኖልጅ<br />

አቅማቸውን አዯራጅተው ኢትዮጵያን<br />

ዯበዯቡ ቅርሶቻችንን እሴቶቻችንን<br />

አወዯሙ እንጂ አባቶቻችንን አሊሸነፍም<br />

አሸንፈውም አያውቁም። ይሁን እንጂ<br />

ኢትዮጵያን በአንፃራዊ የታሪክ ሙሕራኖች<br />

እንዯሚገሌፁት ጥንት ታስተዲዴራቸው<br />

የነበሩ ግዛቶች ሰፊ መሆናቸውን<br />

ይዘግባለ፡፡ ነገር ግን ከሩቅ ከመጡት ታሊቅ<br />

ነን ባይ ወራሪዎች ባሻገር የሶማሉያው መሪ<br />

ሀገራችንን ሲወር ታሊቋ ሶማሉያን ብል<br />

እንዯተነሣ ሁለ ወያኔ ያስገነጠሊት<br />

ኤርትራም የምስራቅ አፍሪካ እስራኤልች<br />

ነን ብሇው በታሊቅ ሃገር ሊይ ጦርነት<br />

ሲያውጅ የሚገርመው የሩቅ ተስፋፊዎች<br />

ባሊዯራ መመሣሠሊቸው ነው፡፡ ታሊቁ<br />

መጽሃፍ ቅደስ እንዯሚነግረን ንጉስ ዲዊት<br />

ጠሊቶቹ በተነሱበት ጊዜ ከቤተሌሄም ውሃ<br />

ሉጠጣ ወዯዯ ጭፍሮቹም ተዋግተው<br />

ሉጠጣ የወዯዯውን ውሃ አመጡሇት ንጉስ<br />

ዲዊት ሕይወታቸውን ስሇሱ ከፍሇው<br />

ዯማቸውን አፍሰው እንዲመጡሇት ባየ ጊዜ<br />

ሉጠጣ የወዯዯውን ውሃ አፈሠሠ ናቀ<br />

ይሇናሌ፡፡ ሆኖም በዚህ ክፍሇ ዘመን ዘግናኝ<br />

የተባሇሇት በመቶ ሺ የሚቆጠር ወጣት<br />

የረገፈበት ጦርነት እውነት ሇኢትዮጵያ<br />

ጥቅምና ፍሊጏት ሆኖ ቢሆን ጠቅሊይ<br />

ሚኒስትራችን ከምጽዋና አሰብ ሉጠጡ<br />

እንዯወዯደት ውሃ ሠራዊቱ አጥንቱና<br />

ዯሙን ከከፈሇበት ይዞታ ሇቀህ ውጣ ባሊሇ<br />

ነበር፡፡<br />

ኢትዮጵያዊው ጀግና የውጊያ<br />

አበጋዝ ዴንበሬ ቀይ ባህር ነው ፈረሴን<br />

ውሃ ሣሊጠጣ ስበበበ<br />

አሌመሇስም ሲሌ አለሊ አባነጋ፤<br />

ጠቅሊይ ሚኒስትሩ በአንፃራዊነት<br />

እንዯወርቅ በእሳት ከተፈተነው የትግራይ<br />

ሕዝብ በመወሇዳ እኮራሇሁ ነበር<br />

ያለን።አሇም አንዴ መንዯር ሆናሇች<br />

በሚባሌበት ዘመን ወያኔዎች መቼ ይሆን<br />

በዘር ከመከፋፈሌ መርዘኛነት የሚሊቀቁት<br />

መቼ ይሆን ኢትዮጵያን እንዱወሠዴባት<br />

ከመስራት እንዱሠጣት የሚሠሩበት መቼ<br />

ይሆን የይግባኝ አዯባባይ የሚቆሙበት<br />

እንግዱህ ኢትዮጵያዊነት ትርጉሙ<br />

ከጠፋበት አፋኝ የወያኔ አመራር ወጣቱ<br />

ትውሌዴ ምንም ሉጠብቅ አይገባውም<br />

ነፃነትና ዱሞክራሲ በትግሌና በመስዋትነት<br />

የሚገኝ እንጂ በስጦታ የምንቀበሇው<br />

እንዲሌሆነ ተረዴተን ከኔ ከአንቺ መቼ እና<br />

እንዳት ምን ይጠበቅብናሌ? ሌንመሌሰው<br />

የሚገባ ወቅታዊ ጥያቄ ነው፡፡ ምክንያቱም<br />

ታስረናሌ፣ ተገርፈናሌ፣ ተገዴሇናሌ<br />

የተረፍነው ተሠዯናሌ፡፡ የቀረን አንዲች<br />

የሇንምና ዛሬ ወስን ዛሬ ወስኝ!!!<br />

ሇስዯት የዲረገን የወያኔን<br />

መንግስት በአንዴነት<br />

እናስወግዯው<br />

Biruk Hailu /Regensburg<br />

ሇስዯት የዲረገንን ጨቋኙን<br />

የወያኔን ሃይሌ ህዝባችን በተወሇዯበት<br />

ባዯገበት አገር እንዯ ባይተዋር ነፃነቱን<br />

አጥቶ በሀገር እንዲይኖር ጭቆናን ጠሌቶ<br />

ሃገሩን ወገኑን ትቶ በስዯት ሊይ ነፃነትን<br />

ፍሇጋ እየተሰዯዯ ያሇውን ወገናችንን<br />

ሌንታዯገው የምንችሇው በኋሊ ነፃነታችንን<br />

የምናገኝበት መንገዴ ሉገኝ የሚችሇው<br />

አሸባሪው የወያኔ መንግስት በአንዴነት ሆነን<br />

መታገሌ ስንችሌ ብቻ ነው ነፃነት<br />

የጠማውን ተጨቁኖ ያሇውን ሕዝባችንን<br />

በስዯት ሊይ ያሇን ወገኖች በሞሊ ወያኔ<br />

ከስሌጣኑ የሚነሳበትን መንገዴ እንፈሌግ፡፡<br />

ነጻ ምርጫ ናፈቀኝ<br />

Fitsum Ayalsew /Regensburg<br />

ኢሕአዳግ የሚገርም መንግስት<br />

ሆኗሌ፡፡ ኢሕአዳግ ከጥቂት አመታት በፊት<br />

ነጻ ምርጫ አዯርጋሇው ብል ነበር<br />

በሚገርም ሁኔታ ሽንፈትን የተከናነበው<br />

ከዛሬ በፊት ይኸው መንግስት ጠንካራ<br />

ተቃዋሚ ሇማግኘት አሌታዯሌኩም<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 21


እንዲሊሇ ሲሸነፍ ዯሞ በጭራሽ<br />

አሌተሸነፍኩም ብል የሌጅ ጨዋታ<br />

ጀመረ።ኮሮጆ ተሰረቀ እያሇ የምርጫ ሳጥን<br />

አዘጋጅቶ እየቀየረ እራሱ አመጽን<br />

እየፈጠረና በዛው ሰበብ የሚፈሌጋቸውን<br />

ሰዎች እያሰረ በተጭበረበረ ምርጫ<br />

ስሌጣኑን ይዟሌ። ስሇዚህ የኢሕአዳግን<br />

የውሸት ምርጫ ተረዴተን ዴምፃችንን ከፍ<br />

አርገን ተቃውሞአችንን ሌናሰማ ይገባሌ፡፡<br />

የወያኔ አገዛዝ<br />

ይብቃን<br />

Meseret Mengesha /Regensburg<br />

ነፃነት ሇአንዴ ሃገር ኢኮኖሚ<br />

የፖሇቲካ እዴገት ጠቃሚና ትሌቅ አስተዋጾ<br />

አሇው። አምባገነኑ የወያኔ ስርዓት የግፍ<br />

አገዛዙን በኢትዮጵያ ሕዝብ ሊይ በመጫን<br />

መሪርና አስከፊ ተግባራትን በመፈፀም<br />

ሕዝቡን በማመስ ሊይ ያሇ ፀረ- እዴገትና<br />

ፀረ- ሰሊም ሆኗሌ። ታዱያ ኢህን ስርዓት<br />

በጋራ በመሆን መዋጋት አሇብን። ሇአንዴ<br />

ሃገር እዴገት መሌካም መሪና አመራር<br />

ትሌቅ አስተዋጾ አሇው ስሇዚህ የሰሊም<br />

ብርሃናችንን ሇመጏናፀፍ አንባገነኑን መሪ<br />

ከስሌጣን ማውረዴ አሇብን፡፡<br />

በኦሮሞ ሕዝብ ሊይ<br />

በዯሌ የሚያዯርሰው<br />

የመሇስ አገዛዝ ይብቃን!/<br />

Melaku Tesfaye/ Höchstadt/<br />

በኦሮሞ ነፃነት ግንባር አንዴነት ከፍተኛ<br />

ስጋት ውስጥ የሚወዴቀው የወያኔ ስርዓት<br />

ዘንዴሮ ጉዴ የፈሊበት ይመስሊሌ። ይህን<br />

ሰፊ የሆነ አንዴ ሕዝብ አንዱት የጋራ ሏገር<br />

አንዴ የጋራ እዴሌ ያሇው በመሆኑ ከጎሰኛ<br />

አገዛዙ ወያኔ በሊይ የሚያሳስበው<br />

የሇም።ከዚህም በመነሳት የዚህን ሕዝብ<br />

አንዴነት ሇመሸርሸር ያሌቆፈረው ጉዴጓዴ<br />

ያሌፈነቀሇው ዴንጋይ የሇም።አሌሆነሇትም<br />

አሌተሳካሇትም እንጂ!<br />

ዋናው የኦሮሞ ሕዝብ አቅምና ጥንካሬ<br />

አንዴነቱ በመሆኑ ይህን አንዴነት<br />

በመሸርሸር ሕዝቡን ሇዘሊሇም ከጭቆና<br />

ቀንበር እንዲይሊቀቅ ማዴረግ ምንግዜም<br />

ቢሆን የኦሮሞ ሕዝብ ጠሊቶች ሕሌም<br />

ነው።የህሌም እንጀራ ሆኖ ቀረ እንጂ።<br />

ወያኔ በኦሮሞ ሕዝብ ሊይ የሚያዯርሰው<br />

በዯሌ በዚህ ብቻ አያበቃም።ይባስ ብል<br />

ህዝቡን በረሀብ እየቀጣው ይገኛሌ። አሁን<br />

አሁንማ እንዯውም ስሇ ኦሮሞ ሕዝብ<br />

መብት የሚጠይቅ ሰው የእስርና የግርፋት<br />

ሲገፋም እስከ ሞት የሚያዯርስ ቀጣት<br />

እየተከናነበ ነው።ምንም እንኳን የህዝቡን<br />

የተቀጣጠሇ ትግሌ ባያበርዯውም።<br />

ወያኔ ሏገር ሲያፈርስና ሲንዴ ሕዝብን<br />

በጎሳና በስፍራ ሲያጋጭና ሲያበጣብጥ ሇም<br />

መሬት ሇባእዲን ሲሸጥ ሏገሪቱን ወዯብ<br />

አሌባ አዴርጎ ባድ እጅ ሲያስቀር<br />

በ21ዓመታት ስሌጣን ቆይታው በሰው<br />

ሌጆች ሊይ ከፍተኛ በዯሌ አዴርሷሌ።<br />

አረመኔው የወያኔ ቡዴን በኦሮሞ ሕዝብ<br />

ሊይ የሚፈፅመውን እስርና ግፍ<br />

እንቃወማሇን! ያሇ ሰብአዊ መብት ያሇ<br />

ዱሞክራሲ ያሇነፃነት ሌማት የሇም። ያሇ<br />

እኩሌነት ሌማት የሇም ሰሇሆነም ገበሬዎችን<br />

ከመሬታቸው ማፈናቀለን አጥብቀን<br />

እንቃወማሇን። መሬት ሇባእዲን<br />

መቸብቸቡን እንቃወማሇን! የታሰሩት<br />

የፖሇቲካ እስረኞች በህይወት መኖራቸውን<br />

እርግጠኛ መሆን አሌቻሌንም።የአምባገነኑ<br />

አገዛዝ ይብቃ! No investment without<br />

democracy! No investment without<br />

freedom! ፀረ ወያኔ ህዝባዊ ትግሊችን<br />

ይፋፋም!!!ዴሌ ሇኢትዩጵያ ሕዝብ<br />

ዘረኝነትን ማዕከሌ<br />

ያዯረገው የወያኔ አገዛዝ<br />

Rahel Efrem /Forchheim<br />

መሰረቱ ህብረ ብሄር የሆነ እንዯ ኢትዩጱያ<br />

ያሇ ሕዝብ ከዝቅተኛ እዴገት እርከን ወዯ<br />

ሊቀ ዯረጃ ሇመሸጋገር ፅኑ መሰረት ሊይ<br />

የ ቆ መ ቀ ሌ ጣ ፋ ማ ህ በ ራ ዊ<br />

አዯረጃጀት፤አሳታፊ የፖሇቲካ ስርአት እና<br />

ተጨባጭ ውጤት ሊይ ያተኮረ የኢኮኖሚ<br />

ፖሉሲ ያስፈሌገዋሌ። ሁለም አይነት<br />

የፖሇቲካ ወይም የኢኮኖሚ ፖሉሲ የራሱ<br />

ዴክመት እና ጠንካራ ጎን እንዲሇው ግሌፅ<br />

ነው።<br />

ይሁን እንጂ ሕብረተሰቡ ሇእዴገት ያሇው<br />

ፍሊጎትና ስብአዊ ክብሩ በሕግ ተረጋግጦ<br />

የመኖር ትርጉም ፋይዲ የሚኖረው ተስፋ<br />

የሚያሌምበት ብቻ ሳይሆን ተስፋውን<br />

በእውን ማየት የሚችሌበት ሁኔታ<br />

ከመመቻቸቱ ሊይ ነው።<br />

የኢትዩጱያ ሕዝብ ስሇ እዴገት ስሇ ፍትህ<br />

ስሇ ሰሊም እና ስሇ እዴገት ብዙ አሌሟሌ<br />

ብዙ ተመኝቷሌ።የተመኘውንም ሇመጨበጥ<br />

እጅግ ዯክሟሌ።ብዙ መስዋትነትም ከፍሎሌ<br />

ትግለም ሆነ መስዋትነቱ ዛሬም ቀጥሎሌ።<br />

ወያኔ በሀገር አንዴነትና ህሌውና ሊይ<br />

የዯቀነው አዯጋ እንዱወገዴ በፅኑ የሀገር<br />

ፍቅር ስሜት ተሰሌፈው የነበሩና ዯማቸውን<br />

ውዴ ሕይወታቸውን ቤዛ ያዯረጉ ሰሜን<br />

ተራሮች ሊይ የወዯቁ ዯማቸውን ከቀይ<br />

ባህር የቀሊቀለ ውዴ ኢትዩጵያውያን ቤት<br />

ይቁጠራቸው።<br />

በእርግጥ ነው ነፃነታችን እና አንዴነታችን<br />

ተናግቷሌ።የኢትዩጱያ ሕዝብ ዛሬም<br />

ከምንጊዜውም የባሰ ተስፋው መክኖ አፈና<br />

በተንሰራፋበት ስጋት በሰፈነበት ሕይወት<br />

ውስጥ እያዘገመ ነው።በታሪክ አጋጥሞት<br />

በማያውቅ ዯረጃ ረሀብ በሽታ እና ስዯት<br />

እያንገሊታው ነው።<br />

ብሔራዊ ክብሩን በዯም ያቀሇመው ሕዝብ<br />

የጎጠኛ መዘባበቻ ሆኗሌ።ጎጠኝነትን<br />

ምርኩዝ አዴርጎ የተነሳው ወያኔ ኢህአዳግ<br />

በሀገሪቱ ውስጥ የሚነሱ ፖሇቲካዊም ሆነ<br />

ማህበራዊ ጥያቄዎችን የሚመዝነው በጎጥ<br />

መስፈርት ነው።ካርታ ቢስሌ ታሪክ<br />

ቢያወራ የፖሇቲካ ሹመት ቢሰጥ ምርጫ<br />

ብል ቢሰሇፍ ከትንሹ የንግዴ ፈቃዴ እስከ<br />

ግዙፉ ኢኮኖሚ አውታር ቁጥጥር<br />

የሚመሇከት…ወዘተ ሁለም ነገር በጎጥ<br />

መነፅር ተመዝኖ የጎጥ ክፍፍሌ<br />

የሚጠናከርበትን መሰረት ሇማፅናት<br />

የሚከናወን ነው።<br />

ወያኔ በስሌጣን ሊይ ከመጣበት ዘመን<br />

አንስቶ እየተገበረ ያሇውን ጉዲዩች ማየቱ<br />

ብ ቻ ሇ ዚ ህ በ ቂ ማ ስ ረ ጃ<br />

ይመስሇኛሌ።ኑሮውን ሇማሸነፍ እና<br />

ሇማሻሻሌ የሚታገሇው ሕዝብ የዴካሙ<br />

ውጤት ተጠቃሚ የሚሆነው በራሱ ሙለ<br />

ፈቃዴ ሳይሆን ስሌጣን ሊይ በተቀመጠው<br />

ስርዓት ይሁንታ ብቻ ነው ።በዘር ግንዴ<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 22


ሊይ የተመሰረተ ስሌጣን ብሔራዊ ራዕይ<br />

ሉኖረው አይችሌም።የመሊው ዜጋ አመኔታ<br />

ሉያተርፍ የሚችሌበትን መንገዴ<br />

አይገነባምና። ስሇሆነም ወያኔ ባሇፉት 21<br />

ዓመታት ተዯጋጋሚ ፈተና ተሰጥቶት<br />

መመሇስ ተስኖት በመንገዲገዴ ሊይ በመሆኑ<br />

በተባበረ ክንዴ ከመንበረ ስሌጣኑ<br />

ሌናስወግዯው የሚገባን ጊዜ አሁን ነው!ዴሌ<br />

ሇህዝባዊ ትግሊችን!!!<br />

በፍጥነት መወገዴ<br />

ያሇበት የወያኔ<br />

አገዛዝ<br />

Meriam Kuraw /widsbach<br />

ዘረኛውና አንባገነኑ የመሇስ ዜናዊ<br />

አመራር የተቃዋሚ ዜጏችን ዴምጽ ሇማፈን<br />

ከፍተኛ ተጋዴል እያዯረገ ነው፡፡ ይሕን<br />

ሰብአዊ መብት ረገጣ ሁለም ዜጋ በንቃት<br />

በአንዴነት በመነሣት ሉያስቀረውና<br />

በበዯሌና በአሰቃቂ ግዛት የሚገኘውን<br />

ህብረተሰባችንን በአንዴነት ሆኖ<br />

ሉታዯገው፤ የወያኔን መራር አገዛዝ ሁለም<br />

አገር ወዲዴ ይበቃሃሌ በማሇት ስርአቱን<br />

ሇማስወገዴ በአንዴ ሊይ ሆነን<br />

እንዴንታገሇው ጥሪዬን አቀርባሇሁ።<br />

አሁንስ ይበቃሌ<br />

Daniel Zeleke /Hilpoltstein<br />

ዛሬ በአገራችን ያሇው የተወሳሰበ<br />

ሁሇገብ ችግር አሳሳቢ ዯረጃ ሊይ የዯረሰው<br />

ህዝባችን በመንግስት አመሰራረትና<br />

በዴርጅቱ እንቅስቃሴ ወሳኝነት ያሇው ሚና<br />

መጫወት አሇመቻለ ነው፡፡ ከችግሮቻችን<br />

ሁለ መሰረታዊ የሆነው ችግርም ከፖሇቲካ<br />

ጉዲይ ጋር የተሳሰረ ችግር ሆኗሌ፡፡<br />

በሀገራችን እንዯዜጋ የማንቆጠር<br />

ህዝቦች ሆነናሌ። ህዝብ ሃሳቡን መግሇጽ<br />

ያሌቻሇበት፤ዳሞክራሲ የላሇበት ነጻ ፕሬስ<br />

እንዲንጽፍ እንዲናነብ በአዋጅ ጭምር<br />

የታገዴንበት ወቅት ነው። ይህን<br />

በመረዲትም ህዝቡ የወያኔን ስርአት ነቅቶ<br />

እየተዋጋ ነው፡፡በአንፃሩ ወያኔ ህዝቡን<br />

በረሃብ እና በችግር በማሰቃየት ላት ተቀን<br />

እየሰራ ይገኛሌ፡፡<br />

ወያኔ የራሱ ፓርቲ አባሌ<br />

ያሌሆነውን ከሰው አይቆጥርም የወያኔ<br />

ፓርቲ ከውጭ ሇሚያዩት ነጻ ዳሞክራሲያዊ<br />

ይመስሊሌ፡፡ ነገር ግን ውስጡን ያየ<br />

በትክክሌ መረጃውን ያገኛሌ። ወያኔ በህገ-<br />

ወጥ መንገዴ ምርጫውን አሸንፌአሇሁ ሲሌ<br />

ማንም ሉከሇክሇው አሌቻሇም ሇህዝቡ<br />

ጩኽት መሌስ ስሇላሇውም በጥይት<br />

ጭምር እየገዯሇ በአምባገነንነት ስሌጣኑን<br />

ተቆጣጥሮ አገሪቱን እያመሰ ይገኛሌ፡፡<br />

በሀገር ውስጥ የተፈጠረው<br />

በአዴልና በዘረኝነት ሊይ የተመሰረተ<br />

የፖሇቲካ ኢኮኖሚያዊ መዋቅርም በርካታ<br />

ዜጏች በሃገራቸው ባይተዋር እንዱሆኑ<br />

በማዴረጉ ምርጫቸው እውቀታቸውን እና<br />

ጥሪታቸውን እየቋጠሩ መሰዯዴ<br />

ሆኗሌ፡፡ወያኔ ነጻነትን የማያውቅ መንግስት<br />

ነው። የወያኔ ስሌጣን የተጨቆነውን<br />

የኢትዮጵያ ህዝብ ነጻ ሊውጣ ያሇ<br />

አይዯሇም፡፡<br />

የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ ይህንን<br />

ዳሞክራሲ የማይገባው አምባገነኑን ስርዓት<br />

ሇመጣሌ ተግተን መነሳት አሇብን፡፡ ነጻ እና<br />

ዳሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ እንመስርት፡፡<br />

``ዴሌ ሇሰፊው ሕዝብ``<br />

በጋራ ከሠራን በወያኔ<br />

ሊይ ተጽእኖ ማምጣት<br />

እንችሊሇን<br />

Zed Bekele /Hilpoltstein<br />

አምባገነኑ የኢትዮጵያ መንግስት<br />

የኢትዮጵያን ሕዝብን እንዯ አሻንጉሉት<br />

በመቁጠር መጫወቱን እንዯቀጠሇ ነው።<br />

አሁንም አገሪቱን በአምባገነንነት<br />

የሚያስተዲዴረው የወያኔ /ኢሕአዳግ/<br />

መንግስት የሀገሪቱን ወጣቶች ሴቶችና<br />

አዛውንቶች ሇመብታቸው ሇነጻነታቸው<br />

ዴምጻቸውን የሚያሰሙትን ሁለ በማሳዯዴ<br />

በማሰር አሌፎም ክቡሩን የሰው ሌጅ<br />

አሳቃቂ በሆኑ እስር ቤቶች በማጏር ሊይ<br />

ይገኛሌ፡፡<br />

በተሇያዩ የሀገሪቱ ግዛቶች የሚነሱ<br />

የዯሞክራሲያዊ ጥያቄዎች ሇማፈን<br />

የሚዯረገው አፈና ተጧጡፏሌ መቼ ነው<br />

ይህ ሰቆቃ የሚያከትመው? ስሇዚህ እኛ<br />

በውጭ ሃገር የምንኖር ኢትዮጵያዊያን<br />

በጋራ ከሠራን በወያኔ ሊይ ክፍተኛ ተጽእኖ<br />

ማምጣት እንችሊሇን ስሇዚህ ዛሬ ሁሊችንም<br />

በጋራ የጋራ ጠሊታችን ወያኔን ሇማስወገዴ<br />

ከአርበኞች ግንባር ጏን እንቁም እያሌኩ<br />

ጽሁፌን በዚህ አበቃሁ ።ኢትዮጵያ<br />

ሇዘሊሇም ትኑር!<br />

አሳፋሪው የወያኔ<br />

ዴርጊት<br />

Bineyam Anteneh Seyaum /<br />

Tirschenreuth<br />

ኢትዮጵያዊያን የስዯትና የመከራ<br />

የስቃይ ሕይወት በባእዴ ሃገር እየገፉ<br />

ይገኛለ፡፡ ስንቱ ምሁር ስንቱ ወጣት አገሩን<br />

በተሇይ ሳይማር ያስተማረውን ወገኔን<br />

ሇመርዲት ሇማገሌገሌ ያሌቻሇበት ወቅት<br />

ሊይ ይገኛሌ። ይሕም ወያኔ ኢትዮጵያ<br />

ሃገራችንን ሇምእራብና ሇሃያሊን መንግስታት<br />

ዳሞክራሲ የሰፈነባት የሰብአዊ መብት<br />

የተከበረባት ሆና ሇዴፍን አፍሪካ<br />

ተምሳላታዊ ሃገር ያስመሰሇበት የግፍ<br />

የጨሇማ አገዛዝ የነገሰባት በ21ኛው ክፍሇ<br />

ዘመን የሇየሇት ኋሊ ቀር አገዛዝ ነው፡፡<br />

ኢትዮጵያ ሃገራችን በዘር፣<br />

በሃይማኖት በቋንቋ በክሌሌ ከፋፍል<br />

አንዴነታችንን ሇመፋቅ አትንኩኝ<br />

ባይነታችንን በማጥፋት የራሱን ቦታ<br />

ሇሆዲቸውና ሇግሌ ጥቅማቸው በሚያዴሩ<br />

ካዴሬዎች እውቀትና ችልታ የላሊቸውን<br />

በማቀፍ ራሱ ባቋቋመው የሲቪሌ ሰርቪስ<br />

ኮላጅ አቅምና ችልታ ባሊገናዘበ የራሱን<br />

ፖሇቲካ ስሇራመደ ብቻ የእውቅና<br />

ሰርተፍኬት ማስትሬት ዱግሪ በማሳቀፍ<br />

የሃፋረት ስራ እንዯሚሰራ መሊው<br />

የኢትዮጵያ ህዝብ የሚያውቀው ሃቅ ነው፡፡<br />

መሇስ ዜናዊ እስከ ግብር አበሮቹ<br />

ሇፍርዴ ይቅረቡ !የሰው ሌጅ መብቱ ምን<br />

ሊየ እንዯሆን እንኳን ሉያውቅ አሌቻሇም፡፡<br />

መብት አሇን ብሇን ስንናገር ሇእስራት<br />

ሇግርፋት እንዲረጋሇን ላሊው ዯግሞ ስንቱ<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 23


ነው ዴንበር ሲያቁርጥ የት እንዯገባ እንኳን<br />

ሳይታወቅ የውሃ ሽታ ሆኖ የቀረው ይሕ<br />

ሁለ የወያኔ ስራ ነው፡፡ሰሊም ሇኢትዮጵያ<br />

ሕዝብ!<br />

ጉዞአቸው ወዳት<br />

ይሆን?<br />

Betewedaj Adnew /Bayreuth<br />

ውዴ አንባቢያን ወገኖቼ<br />

ኢትዮጵያውያን እንዱሁም ጀርመናውያን<br />

ሰሊምናችሁ አሜን ሠሊም ይብዛሊችሁ።<br />

ዋናው ነገር ሠሊም ነው እኛም ሠሊም<br />

አጥተን ከተወሇዴንበት ቀየ ስዯትን<br />

መርጠን ሰሊምን ሽተን የተሰዯዴነው።<br />

እስኪ እናንተዬ ወዯ ርእሴ<br />

ሌግባሊችሁ ሰሊም ያሣጡን የእነዚህን<br />

የሀገራችን ጉድች ነገር እንዱያው<br />

ሌንገራችሁ ጉዞአቸው ወዳት ይሆን?<br />

የእነዚህ ሰሊምን የማያውቁት ተሽልክሎኪ<br />

መሌክ አሌባ እስስቶች ህዝቡን መቆሚያ<br />

መቀመጫ አሣጥተው ውጫዊ ቆዲቸውን<br />

አሇስሌሰው ውስጣቸው ግን እንዯጦር<br />

እየተዋጋ ሇእቤት ቀጋ ሇውጭ አሌጋ ሆነው<br />

የተሇያዩ መንግስታትን በማዯናገር እንዯ<br />

ማራቶን ሩጫ እየገፋበት ሄዯዋሌ አሁን<br />

ግን ይበቃሌ ሌንሊቸው ይገባሌ፡፡<br />

ወገኖቼ ሆይ እስኪ እነዚህን<br />

ወያኔ /ሠይጣኔ/ የምንሊቸውን ከሰሙን<br />

አንዴ ጥያቄ ሌጠይቃቸው። ሠሊም ማሇት<br />

ምን ማሇት ነው በእነሱ አስተሣሠብ<br />

ሣይሆን በአሇም ህዝብና መንግስት ሃሣብ<br />

ያሇውን ያውቁት ይሆን? ይመስሇኛሌ<br />

እነርሱ ሠሊም የሚመስሊቸው ጫካ እያሇ<br />

እንዯተማሩት እነሱ ብቻ ተዯሊዴሇው<br />

መኖር ላሊው ወገን መበዯሌ መጨቆን<br />

ማሠር ማሠቃየት መግዯሌ ከሆነ<br />

ተሳስተዋሌ።ስሇዚህ ይሄንን ነገር<br />

አቁማችሁ ጉዞአችሁ የተጣመመ ነው እና<br />

አስተካክለት መስተካከሌ ይገባዋሌ<br />

ጉዞአችሁ ወዳት እንዯሆነ አታውቁም እና<br />

የሚያውቁትን ማማከር ሞት አይዯሇም<br />

ጠይቁ ተማሩ ሰሊምን ሰሊም ሇናፈቀው<br />

ትውሌዴ አትንፈጉት አመሰግናሇሁ፡፡<br />

ይህ ነው<br />

ዳሞክራሲ?<br />

Nesanet Alemayhu /Tirschenreuth<br />

ቃሊቸው የት? ስራቸው የት?<br />

መጀመሪያ ኢትዮጵያን ሲገዙ ሇመብት<br />

እንታገሊሇን፣ በዯሌና ጭቆናን እናጠፋሇን<br />

ኢትዮጵያን ወዯ ዱሞክራሲያዊ ስርአት<br />

እንሇውጣሇን ነበር፡፡<br />

ታዱያ ዛሬ ሇመብታችን<br />

እንታገሊሇን በሚለት ብሄር/ብሄረሰቦች ሊይ<br />

ያሇፉት ስርአቶች ያዯርሱ የነበረውን በዯሌና<br />

ጭቆና በእጥፍ ውስጥ ሇውስጥ እያዯረጉ<br />

ባለት ስራ ሕዝባችንን ሇርሃብ፣ ሇእስራት፣<br />

ሇሞትና ሇስዯት እያበቁት ይገኛለ፡፡<br />

ኢትዮጵያን ወዯ ዳሞክራሲያዊ ስርአት<br />

ማሸጋገር ያስፈሌጋሌ የሚሇውን እምነት<br />

የያዙ መሆናቸውን ሲናገሩ ምስኪኑ ያገሬ<br />

ሕዝብ አመናቸውና ሉቀበሊቸው ሆ ብል<br />

ወጣ ታዱያ ከዛ በግሌባጩ ሕዝባችን<br />

ዱሞክራሲው ወዯ ጭቆናና አንገት<br />

መዴፋት ተቀይሮ እየተረገጠና እየተገረፈ<br />

ሲያሠኛቸውም ወዯ እስር በመወርወር<br />

አፉን አዘግተው እነሱ ግን የክብር<br />

ቦታቸውን እንዯያዙ ቁጭ ብሇዋሌ፡፡<br />

ታ ዱ ያ መ ች ይ ሆ ን<br />

የዳሞክራሲያዊ ሁኔታዎች ሀገራችን ውስጥ<br />

ሲፈጠሩ፣ የሠብአዊ መብቶች ሲሸበሩ፣<br />

የፍትህ መሰረት ሲጠናከር፣ የህግ የበሊይነት<br />

ሲረጋገጥ የምናየው? ሕሌማችን የሚፈታው<br />

ኢትዮጵያ ነጻ የምትወጣው መች ይሆን?<br />

ዳሞክራሲያውያን ነን<br />

ይሊለ ናቸውን?<br />

Thomas Demissie /Schwalbach<br />

ወያኔ ኢሕአዳግ እነሆ ስሌጣን<br />

ሊይ ከወጣ ሁሇት አሰርት ዓመታት<br />

አስቆጥሯሌ። ወያኔዎች በጠመንጃ ስሌጣን<br />

ከያዙ በኋሊ እኛ ዳሞክራሲያዊ ነን እያለ<br />

መሇፈፍ ጀመሩ ተግባራቸው ግን በትክክሌ<br />

የዳሞክራሲያዊ ሃሣቡ የገባቸው<br />

አይመስሇኝም። ምክንያቱም ሊሇፉት 20<br />

ዓመታት የኢትዮጵያን ህዝብ በጎሣ<br />

በመከፋፈሌ በግፍ በአዯባባይ በመግዯሌ<br />

ከሃገር እንዱሰዯዴ በግፍ በማሰር<br />

በመዯብዯብ ኢትዮጵያ ሇአንዴ ብሄረሰብ<br />

ብቻ የሆነች እስኪ መስሌ እንዯ ዲማ<br />

እየተጫወቱብን ይገኛለ፡፡<br />

ወያኔ በስሌጣን ዘመኑ በባዴመ<br />

ስም ብዙ ሺ ወገን እንዱረግፍ ያዯረገ<br />

በጋንቤሊ እና በኡጋዳን ተመሳሳይ ግፍ<br />

የፈጸመ አረመኔ መንግስት ነው፡፡ ይሕ<br />

አሌበቃ ብልት በ1997 ዓ,ም ወርሃ ግንቦት<br />

ሇሇውጥ የተነሣውን ሕዝብ በግፍ በማሰር<br />

በአዯባባይ በመግዯሌ ማንነቱን በግሌጽ<br />

ያሣየ ነው፡፡ ዯሃውን ገበሬ በማዲበሪያ ስም<br />

ሙሌጭ አዴርጏ የዘረፈ አሁን ዯግሞ<br />

ነጋዳውን እንዯአቅሙ ነግድ እንዲያዴር<br />

ከአቅም በሊይ ግብር በማሰከፈሌ ሰርቶ<br />

እንዲያዴር በማዴረግ ሊይ ነው።<br />

አሁን ዯግሞ አሸባሪ እያሇ<br />

እውነትን ሇሕዝብ የሚያቀርቡ ንጹሕ<br />

ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች በግፍ አስሮ<br />

እያሰቃየ ነው። ታዱያ ዱሞክራሲያዊያን<br />

ከሆኑ እንዳት የፕሬስ ሰዎች በግፍ<br />

ይታሰራለ ምኑ ሊይ ነው ዱሞክራሲ? እኔ<br />

እስከሚገባኝ ዱሞክራሲ ማሇት ህዝብ<br />

በነጻነት ሀሳቡን መግሇጽ ሲችሌ፣ ፕሬስ<br />

ከመንግስት ጭቆና ነጻ ሲሆን በህዝብ<br />

ምርጫ ወዯስሌጣን ሲመጣ የተሸነፈው<br />

በሰሊም ሇአሸነፈው ሲያስረክብ ስሌጣኑን<br />

ይሕ ነው እውነተኛ ዱሞክራሲ እና እነዚህ<br />

ጏጠኛ ሰዎች ከሚሰሩት ግፍ እና አፈና<br />

አንጻር ዱሞክራሲያዊያን ናቸውን?<br />

መሌሱን ሇህዝቡ ሌተወውና ወገኔ ሇዚህ<br />

ኢ-ዳሞክራሲያዊያን ጎጠኛ ሇሆነ<br />

መንግስት ኢትዮጵያዊ የሆነ ሁለ ሇመብቱ<br />

ሇክብሩ ብልም ሇሃገሩ ከመቼው ግዜ<br />

በሊይ በቁጭትና በእሌህ ተዯራጅቶ<br />

በመታገሌ ህዝባዊ ሀይለን በወያኔ<br />

ኢሕአዳግ አምባገነኖች ሊይ ማሳረፍ<br />

አሇበት፡፡ ዴሌ እና ሰሊም ሇኢትዮጵያ<br />

ሕዝብ ሞት ሇወያኔ!<br />

ግፍና ጭቆና ይብቃ<br />

Mekdes Fantahun /Tirschenreuth<br />

ከኢትዮጵያ ምዴር ማንኛውም<br />

አይነት ጭቆና ከሕዝባችን ጫንቃ<br />

ተሸቀንጥሮ ተጥል የዜጏች እኩሌነት<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 24


እንዱረጋገጥ አምርሮ መታገሌ አሁን<br />

እንዯሆነ ገባኝ፡፡ በጨቅሊ አእምሮአችን<br />

ባሇማገናዘብ በየት/ቤት ባለ የተባሌነውን<br />

ስንሌ ዘምሩ የተባሌነውን ስንዘምር ይሄን<br />

እርኩስ አረመኔ መንግስት ስንክብና<br />

ስናመሰግን ኖረናሌ፡፡ አሁን ግን በቃ<br />

ሁለም ነገር በሰአቱ ይበቃሌ እንዯሚባሇው<br />

ማገናዘብ ስንጀምር ገባን፤ በወሊጆቻችን<br />

ነገር በወንዴም እህቶቻችን ባጠቃሊይ<br />

በወገኖቻችን ሊይ እየዯረሰ ያሇው ግፍና<br />

ጭቆና ተገሇጸሌን፡፡ ይህ ታዱያ ዛሬ እኛም<br />

ወያኔን ከሚቃወም አባሌ ጋር በመሆን<br />

ይሄን ግፈኛ መንግስት ሇመበቀሌ ቆርጠን<br />

ተነስተናሌ፡፡<br />

ወ ሊ ጆ ቻ ች ን በ የ ስ ፍ ራ ው<br />

ተወርውረው አገር ተረካቢ ወንዴሞቻችንና<br />

እሕቶቻችን አራት በአራት በሆነች ቆሻሻ<br />

ክፍሌ በብረት ተዘግተው ሇነጻነትና<br />

ሇአንዴነት እንነሣ ባለና ሇመብታቸው<br />

በተከራከሩ ታፍነው ተወስዯው ሇቤተሰብ<br />

ሠቀቀን በመሆን ያለበትን እንኳን ሣናውቅ<br />

ቀናት ቀናትን እየወሇዯ ይኸው አሇን፡፡<br />

እኛም ከቤተሰብ ተበትነን ቀረን፡፡<br />

ይሕ እስከመቼ ይቀጥሌ ይሆን<br />

የኢትዮጵያ ሠፊ ሕዝብ ጥያቄ ግፍና ጭቆና<br />

መች ይሆን የሚያበቃው፤ ቀና ማሇት<br />

የሚቻሇንስ መች ይሆን፤ የሚታመነው<br />

መሪስ ማነው፤ እና እነዛን ያሇፈ ስርአት ገዥ<br />

አምባገነኖች ተሊቀቅን ስንሌ ነጻነታችን<br />

ታወጀ እያሌን ስንምር ሇካስ የባሰ መቶ<br />

ቁጭ ነው ያሇሌን፡፡ እውነት እ/ር<br />

ኢትዮጵያን ይጏበኛት ይሆን?አይቀርም!<br />

የወያኔ እውነተኛ<br />

ባሕሪ ሲገሇጽ<br />

Ibrahim Seifu /Nürnberg<br />

ስሌጣንን በሀይሌ የሙጥኝ<br />

ብሇው የሃገራቸውን ሃብትና ንብረት<br />

ሲቦጠብጡ በኖሩት የሰሜን አፍሪካና<br />

የመካከሇኛው ምስራቅ አገሮች አምባገነን<br />

መሪዎችን ሊይ የዯረሰው ሕዝባዊ ቁጣ<br />

ያስዯነበረው የመሇስ ዜናዊ አገዛዝ የመረጃ<br />

ፍሰት ሇመገዯብ በሁሇት የስዊዴን<br />

ጋዜጠኞች ሊይ በዯመ ነፍስ የወሰዯው<br />

የዴንጋጤ እርምጃ አገዛዙን በመሊው አሇም<br />

ይበሌጥ እያጋሇጠው እንዯሚገኝ<br />

ታውቋሌ፡፡<br />

በስዊዱን ሃገር በሚታተመው<br />

ታዋቂ ጋዜጦች፣ ሬዴዩኖች፣ ቴላቪዥኖች<br />

ሊይ በተከታታይ እየወጡ ያለት ዘገባዎች<br />

እንዯሚያመሇከቱት በወያኔ እስር ቤት<br />

ውስጥ ታጉረው ያለት ሁሇት የስዊዱን<br />

ጋዜጠኞች በኢትዮጵያ ውስጥ ሃሳብን<br />

በነጻነት የመግሇጽ ነጻነትና መረጃን<br />

የማግኘት መብቶች ያሇበትን አስከፊ<br />

ገጽታዎች አመሌካች ናቸው ተብሇዋሌ፡፡<br />

የምእራባዊያን ጋዜጦችና<br />

ፖሇቲከኞች ዘረኛውና አምባገነኑ መሇስ<br />

ዜናዊ ሥሌጣን ሊይ በተፈናጠጠበት<br />

የመጀመሪያዎቹ አመታት አፍሪካን<br />

ሇመሇወጥ ብሩህ አእምሮና ተስፋ ካሊቸው<br />

ጥቂት መንግስታት ተርታ የሚመዯብ ነው<br />

በማሇት ሲያሞካሹት እንዯነበረ እየገሇጸ<br />

ያለት የስዊዱን ጋዜጠኞች የመሇስ ዜናዊ<br />

እውነተኛ ባህሪ የሆነው የአምባገነንነትና<br />

ጨቋኝነት ከምርጫ 97 ጀምሮ እራሱን<br />

እያጋሇጸ መሆኑን በዜጏቹ ሊይ እያዯረሰ<br />

ያሇው አፈና እስራትና ግዴያዎች በማስረጃ<br />

በማጣቀስ ግሌጽ የሆነ ትችት እያቀረቡበት<br />

ነው፡፡<br />

እንግዱህ የወያኔ መንግስት ምን<br />

ያሕሌ አረመኔ እንዯሆነ ተመሌከቱ አሇም<br />

አቀፍ ሸፋን ያሊቸውን የስዊዴን ጋዜጠኞች<br />

በዚህ መሌኩ ካሰራቸው ምንም አይነት<br />

አሇም አቀፍ ሽፋን የላሊቸውን ንጹሀን<br />

የኢትዮጵያ ዜጏችን እንዳት ሉያሰቃያቸው<br />

እንዯሚችሌ መገመት አይከብዴም፡፡<br />

አንዴነታችን…<br />

Samuel Gebru /Tirschenreuth<br />

ጤና ይስጥሌኝ ሇመሊው ጥሊ<br />

መጽሄት አዘጋጆች በሙለ ክብርና ምስጋና<br />

ሇሌኡሌ እግዚአሄር ይሁን እያሌኩ<br />

በማስከተሌ ወዯ እሇቱ ጽሁፌ እገባሇሁ፡፡<br />

የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች<br />

ሇዘመናት አብረው ከመኖራቸው የተነሳ<br />

የሚያስተሳስራቸው የጋራ ባህሪ አሊቸው<br />

ነገር ግን ይህን የጋራ ሀብት አዲብረው<br />

የፖሇቲካና የኢኮኖሚ ሃይሌ<br />

እንዲይመሰርቱ ኢሕአዳግ የሚባሇው /<br />

ዘረኛ አስተዲዯር ወያኔ/ ዴርጅት በጏሳ<br />

ሊይ የተመሰረተ ሥርአት አምጥቶ<br />

መገነጣጠሌን የሚያመቻች አንቀጽ 39<br />

በሕገ- መንግስቱ በማስገባት ዘረኝነትና<br />

ክፍፍሌን የሚያራመዴ መርዘኛ ፖሉሲ<br />

በተግባር በመተርጏም ሊይ ይገኛሌ፡፡<br />

ታዱያ የዚህ ዘረኛ መንግስት<br />

አሊማ ኢትዮጵያን እንዯ ሀገር ዜጏቿን<br />

እንዯ ሕዝብ ሇማወዯም የታሇመ<br />

አይዯሇምን? የኢትዮጵያ ሕዝብ<br />

በዳሞክራሲ ሥርአት ሰብአዊ መብትና<br />

በሕግ የበሊይነት እንዱሁም ሇመሌካም<br />

አስተዲዯር የሚያዯርገውን ትግሌ በተሇይ<br />

ወጣቱ ወገኔ ሉረዲ ይገባሌ። ስሇዚህም<br />

ይሕን ብሄራዊ አንዴነታችንን መሌሰን<br />

ሇመገንባት ሇትግሌ ተነስተናሌ፡፡<br />

ታሊቅ የስብሰባ<br />

ጥሪ<br />

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር<br />

ዘብ(ኢህአግዘ) የፊታችን ቅዲሜ<br />

ማርች 3/2012 ከቀኑ 14:00 ሰኣት<br />

በኑረንበርግ ከተማ በኖርዯንስባኖፍ<br />

መዯበኛ የአባሊት የስብሰባ<br />

ፕሮግራሙን ያካሂዲሌ።የግንባሩ<br />

አባሊት የሆናችሁ በሙለ<br />

በስብሰባው እንዴትገኙሇትም<br />

ጥሪውን ያቀርባሌ።ሇበሇጠ መረጃ<br />

የግንባሩን መረጃ- መረብ<br />

w w w . e p p f g u a r d . n e t<br />

ይጎብኙ!!!<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 25


ጠሊፊው”...<br />

የዚህን ሰው ስሌክ መጥሇፉ ይብቃ ሌሊቸው<br />

ነበር። ነገር ግን እርሳቸው የጠረጠሩትን<br />

እንዯማይጠረጠር አዴርጎ መቁጠር ትሌቅ<br />

ዴፍረት ሆኖ ተሰማኝ። ታዴያ እስከ መቼ<br />

ራሴን እየፈተንኩ እዘሌቀዋሇሁ። አስቤ<br />

አስቤ ክስ አገኘሁ።<br />

አሁን ወስኛሇሁ። ይሄ ጎረምሳ መከሰስ<br />

አሇበት እኔም የእሱን ስሌክ በመጥሇፍ<br />

ወንዴኔቴን የማስጨንቅበት ምክንያት<br />

የሇም። አዎ ጠሇፋዬ አብቅቷሌ ብዬ ሪፖርት<br />

ማዯረግ። ከዛም ክስ እንዱመሰረት መጠየቅ<br />

አሇብኝ። አሇቃዬ ዘንዴ ቀርቤ የጠሇፋ<br />

ስራዬን በአግባቡ እንዯጨረስኩና አጠቃሊይ<br />

ሪፖርት ማቅረብ እንዯምችሌ ተናገርኩ።<br />

በ ሪ ፖ ር ቴ ም ይህ ወ ጣ ት<br />

የተሰማራበት የሽብር ስራ ከዚህ በፊት<br />

ያሌተሇመዯ እና እጅግ ውስብስብ አካሄዴም<br />

እንዲሇው ገሇፅኩ።ወጣቱ በፍቅር ስም<br />

የሚያሰባስባቸውን ኮረድች የዜጎችን<br />

የመዯራጀት እና የመስራት አቅም<br />

የሚያዲክም ከመሆኑም በሊይ ሴቶቹ<br />

በማህበር ተዯራጅተው አምራች ዜጋ<br />

እንዲይወጣቸው አስተጓጉሎቸዋሌ።<br />

ይህንንም እጅግ በተቀነባበረ መሌኩ<br />

እንዯሚሰራ አስረዲሁ። አንዴ ክፍሇጦር<br />

የሚሆኑ ሴቶችን የሚጋብዝበትም የገንዘብ<br />

ምንጭ ሉጣራ የሚገባው ነው። ከዛም<br />

በተጨማሪ በተዯጋጋሚ በሚዯውሊቸው<br />

ስሌኮች ረጅም ሰዓት ስሇሚይዛቸው<br />

የአካባቢውን ኔትዎርክ ስራ እንዱበዛበት<br />

አዴርጓሌ። ይህም የቴላ ተቋምን<br />

ከማፈራረስ ተሇይቶ አይታይም። ስሌም<br />

ጨመርኩሇት።<br />

በአሁኑ ግዜ ወጣቱ በውስብስብ<br />

የሽብር ስራ ተጠርጥሮ ምርመራ ሊይ<br />

ይገኛሌ። እኔም ወጣቱ ዘወትር ምሽት<br />

በስሌክ በሚሰራው ፍቅር ወንዴነቴን<br />

ከመፈተን ዴኛሇሁ።አንዴ ምስጢር ግን<br />

ሌንገራችሁ… በወጣቱ ስሌክ ጠሇፋ<br />

ባዲበርኩት ሌምዴ መሰረት በርካታ<br />

ቆነጃጅትን ሇማባበሌ እየተጋሁ ነው። እስከ<br />

አሁን በቅጡ አሌተሳካሌኝም። ነገር ግን<br />

ቀዴቼ ያስቀመጥኩትን የዛን “አሸባሪ”<br />

ወጣት ጥበብ ዯጋግሜ እየሰማሁ ዯጋግሜ<br />

እሞክራሇሁ። (አትሳቁብኝ ጥቅማ<br />

ጥቅማችን እኮ ይቺው ናት!) ወዲጄ የዛሬው<br />

ሀሳብ ወሇዴ ጨዋታችን በዚህ ያበቃሌ…<br />

አማን ያሰንብተን!<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 26


CATCH-22<br />

Dawit Fanta (Engineer)<br />

Germany.<br />

“Catch-22” is a term coined by<br />

an American novelist Joseph<br />

Heller in his novel Catch-22,<br />

describing a set of rules, regulations<br />

or procedures, or situation<br />

which presents the illusion of<br />

choice while preventing any<br />

real choice. For example, you<br />

can‟t get a job without experience,<br />

but you can‟t get experience<br />

unless you have a job; it is<br />

catch-22.<br />

While I was surfing internet last<br />

December 2011, I saw the dictator<br />

Meles Zenawi warmly<br />

shaking hands with the governor<br />

of Exim (Export Import)<br />

Bank of China at his office. Of<br />

course the arrival of the governor<br />

(one of the economic hit-<br />

man of china) was for further<br />

deal on tremendous sum of<br />

debts to Ethiopia. Actually if<br />

you dig down into the deal, it<br />

would say metaphorically like<br />

this: “we are going to loan you<br />

billions of dollars on the condition<br />

that the money will be earmarked<br />

for the construction of<br />

infrastructure and all projects<br />

will be contracted out to our<br />

country‟s companies. And<br />

those companies will be free<br />

even to bring human resource<br />

from our country and keep in<br />

mind that you will pay us back<br />

our money with attractive interest<br />

in a scheduled period of<br />

time.”<br />

As a matter of fact, herein lies<br />

the little nightmare of Zenawi‟s<br />

“Two Digit Economic Growth”<br />

paradox; meaning that “in order<br />

for Ethiopia grow up economi-<br />

cally, we have to have loan; and<br />

to pay back our loan, we have<br />

to grown up economically”;<br />

which is a clean case-in-point<br />

Catch-22 dilemma.<br />

But why a country like Ethiopia<br />

which has all possible resources<br />

to grow up becomes mainly<br />

lean on debt? How a country<br />

with numerous registered heritages<br />

by UNESCO fails to attract<br />

tourists unlike Egypt<br />

does? How a country with leading<br />

rank in cattle breeding in<br />

Africa fails to export or process<br />

meat and hides unlike Bot-<br />

swana does? Why a country<br />

with highland coffee, Tea and<br />

favourable weather for horticulture<br />

fails to succeed unlike<br />

Kenya does? How a country<br />

with more than five major cross<br />

country rivers fails to construct<br />

irrigation system and feed its<br />

own people?<br />

Apparently, the root cause for<br />

all these failures is overlooked<br />

political issues, i.e. the more we<br />

fail to solve our political problems,<br />

the more we make wrong<br />

policies which lead us into ab-<br />

ject poverty and then soaked us<br />

into unbearable national debt.<br />

Yet in spite of focusing on how<br />

to resolve political problems,<br />

the current regime is trying to<br />

evade from the truth and is going<br />

to suppress our political demand<br />

by inflicting the follow-<br />

ing abusive acts:<br />

Citizens are subjected to<br />

torture, to cruel, inhuman and<br />

degrading treatment and punishment.<br />

Ruling party members are<br />

favoured socially and financially.<br />

Citizens are subject to arbitrary<br />

arrest and detention.<br />

Citizens particularly those<br />

who are charged with a political<br />

case have been humiliated and<br />

sometimes not presumed innocent<br />

before proved guilty, or<br />

stay long in prison without justice.<br />

Citizens haven‟t the right<br />

to freedom of opinion and expression.<br />

Free presses are crippled<br />

and set up to fail by ratifying<br />

different decrees. Journalists<br />

are persecuted; some of<br />

them are either in exile or jail.<br />

Leave alone <strong>Ethiopian</strong> journalists,<br />

the despotic regime of<br />

Zenawi has sentenced two<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 27


Swedish journalists on December<br />

27, 2011, to 11 YEARS in<br />

prison under the fake charge of<br />

“Supporting terrorism and entering<br />

the country illegally.”<br />

Actually, freelance reporters<br />

Johan Persson and Martin<br />

Schibbye were on the journalistic<br />

mission when they were<br />

captured on July1, 2011. Consequently,<br />

the country is in the<br />

black list of CPJ.<br />

Citizens haven‟t the right<br />

to freedom of peaceful assembly<br />

and association, and they<br />

are forced to belong to the ruling<br />

party in one or another way.<br />

So, no matter how the fact is<br />

like this, the dictator Zenawi<br />

and his circle are still enjoying<br />

their denial of fact. And they<br />

know and we also know the<br />

reason why they put the country<br />

into such swamp of debt; it is<br />

just to maintain their power by<br />

bluffing as if there is a development<br />

and to get personally a<br />

huge sum of commission from<br />

the foreign Creditor Banks at<br />

the country‟s cost.<br />

For the last twenty solid years<br />

we have been host for Zenawi‟s<br />

parasitic regime but now we<br />

have to break the silence of this<br />

catch-22 situation and fight by<br />

all possible means until we derive<br />

the last nail into his coffin<br />

as the Libyan free fighters did<br />

on the dictator Gaddafi.<br />

Oromiya is<br />

calling!<br />

Askal Abera/Bad Camberg<br />

I would like to explain what<br />

the EPRDF regime doing on<br />

the people of Oromo. By all<br />

accounts, that the TPLF regime<br />

murdered many Oro-<br />

mos` every year. It looks<br />

TPLF is determined to turn<br />

every inch of Oromo territory<br />

in to killing fields. Youth,<br />

women, children, and the eld-<br />

erly are murdered everywhere.<br />

People are shooting in school,<br />

on the streets, in their houses<br />

and in the detention centers.<br />

There are always tortures.<br />

Peoples are beaten up day and<br />

night. Our places are very<br />

worrisome. So, the people of<br />

Oromo should have to stand<br />

and struggle together to be<br />

free from the colonial admini-<br />

stration of TPLF/EPRDF.<br />

Especially people who are liv-<br />

ing in different parts of the<br />

world have the responsibility<br />

t o r e v e a l t h e m a l -<br />

administration and <strong>anti</strong>-<br />

democratic activities of Woy-<br />

ane against the Oromo people<br />

to donor agencies. Long live<br />

to Oromiya!!!<br />

A war Lover<br />

Regime!<br />

Bisrat Weldemikael/Bisrat<br />

Girer- Stadt Aßlar<br />

Today our motherland Ethio-<br />

pia is found under the brutal<br />

regime of beggars who are<br />

stealing everything worthy<br />

and transfer it to their account.<br />

Our mother country is ruined<br />

and became the house of the<br />

world‟s poorest people. It is<br />

really becoming increasingly<br />

shameful to be an <strong>Ethiopian</strong>.<br />

Recently, Woyane has killed<br />

and kidnapped foreigners in<br />

northern Ethiopia, the Danakil<br />

areas. As usual, it is blaming<br />

the Eritreans for that when the<br />

real fact is that <strong>Ethiopian</strong> free-<br />

dom fighters, which Woyane<br />

ignore to exist, are trying to<br />

have their voice heard.<br />

Woyane‟s prime beggar, Meles,<br />

using this as a pretext,<br />

said that his minority regime<br />

will start war against Eritrea<br />

to change the focus of <strong>Ethiopian</strong><br />

people.<br />

It is as if my day-dream gets<br />

fulfilled if Woyane would do<br />

that, for then it will be his last<br />

day. Today, Amharas and<br />

Oromos, the biggest ethnic<br />

groups of Ethiopia, are ready<br />

to desert the army, if war<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 28


oke out. This war will be<br />

their war, that of woyanes.<br />

It will not be like that of 1998-<br />

2000, but very short and the<br />

last one in this region. Believe<br />

me; Woyane will go once and<br />

for all. Most of <strong>Ethiopian</strong>s<br />

whom I met are saying: let us<br />

give those beggars the last<br />

chance so that we can concen-<br />

trate on our economic devel-<br />

opments together with the<br />

genuine peace loving citizens.<br />

So, we must prepare ourselves<br />

for all eventualities. 2012 will<br />

be our year, the year of development,<br />

peace and harmony<br />

with avoiding a pro-war Woy-<br />

ane regime!<br />

A united and peaceful Ethiopia<br />

will prevail<br />

<strong>Harassment</strong> <strong>tool</strong>-<br />

`` <strong>Ethiopian</strong> Anti-<br />

terrorism law``<br />

Genet Zewdie/Duisburg<br />

The political behavior of Ethiopia‟s<br />

ethnic minority regime<br />

and the economic and social<br />

stability of Ethiopia have been<br />

continuously deteriorating after<br />

the infamous May 2005 election.<br />

After yet another staged elec-<br />

tion in 2010, and especially after<br />

waves of demonstrations<br />

and protests rooted out dictators<br />

in North Africa, PM Meles<br />

Zenawi‟s ethnic regime reduced<br />

itself into a small group of outlaws<br />

that use the legal system<br />

as a core to round up dissenters<br />

and ship them to prison camps.<br />

In its futile attempt to prevent<br />

the inevitable, PM Zenawi‟s<br />

dictatorial regime has literally<br />

stopped functioning as a state<br />

and has devoted the bulk of its<br />

time to eavesdropping harassing,<br />

arresting, and killing other-<br />

wise law abiding citizens in the<br />

name of „terrorism‟.<br />

In the last two months, the brutal<br />

regime in Addis Ababa has<br />

detained and falsely charged<br />

foreign and domestic journalists,<br />

civil right activists, political<br />

party leaders and nationally<br />

notable individuals. For example,<br />

Woubshet Taye of the<br />

Awramba Times, Reeyot<br />

Alemu of Feteh newspaper,<br />

Bekele Gerba of the Oromo<br />

Federal Democratic Movement,<br />

Oblana Lelisa of the Oromo<br />

People‟s Congress and the two<br />

Swedish journalists from the<br />

kontinent News Agency are<br />

some but few of the recent victims<br />

of Ethiopia‟s restrictive<br />

and equivocal counter-terrorism<br />

law. All of the above individuals<br />

including the two Swedish<br />

journalists were detained and<br />

condemned with fabricated<br />

charges and under the pretext of<br />

working with or for „terrorist‟<br />

organizations.<br />

Based on the above hard facts,<br />

if any one who engages in any<br />

opposition political parties or if<br />

anyone who writes an article<br />

against an <strong>Ethiopian</strong> Dictatorial<br />

regime, he/ she is automatically<br />

black listed as a terrorist or a<br />

pro terrorist groups by the regime.<br />

So, it is a very critical time to<br />

<strong>Ethiopian</strong>s who reside all over<br />

the world to reveal or use their<br />

right of freedom of expression.<br />

The solution is one and obvious.<br />

That is, we should have to<br />

unite together and fight against<br />

the dictatorial regime of Ethiopia.<br />

Stop killing of the<br />

Oromo people!<br />

Hawi Beka/Alsfeld<br />

It is known that the suffering of<br />

the Oromo people increased<br />

from day to day. The international<br />

community has remained<br />

in different to the harassment of<br />

the Oromo people. In some<br />

cases, the International Communities<br />

are helping the dictatorial<br />

government to sustain its<br />

corrupt system which would<br />

have fallen apart under its own<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 29


weight.<br />

Many Oromo people are beaten<br />

and killed in the day light on<br />

the streets of all Oromia zones.<br />

Thousands are arrested in different<br />

jails without any reason<br />

and question. students are tortured<br />

and killed every day by<br />

Woyane`s security forces.<br />

Farmers are taken from their<br />

lands and harassed.etc.<br />

And also, many of them are<br />

migrating to different countries<br />

of the world. All these Woyane<br />

regime activities are a State<br />

sponsored terror activities.<br />

Unless urgent actions and<br />

measures are undertaken by all<br />

Oromo people in an effort, Meles<br />

Zenawi never stops his murderer<br />

activities.<br />

For how long, the killing and<br />

arresting will continue? Wake<br />

up the Oromo people! Get up<br />

stand up, Stand up for your<br />

right!!!Long Live to OLF!!!<br />

Nothing Pass<br />

People´s voice<br />

Samuel Eshetu /Nürnberg/<br />

The last 20 years have<br />

clearly nacked the poor behavior<br />

of the tyrannic government<br />

of Ethiopia that it is not ready<br />

for any peaceful dialog and its<br />

inability to listen the voice of<br />

the people for freedom and<br />

democracy.<br />

The regime does not<br />

respect the principles of de-<br />

mocracy, human rights and<br />

rule of law. Instead, it is en-<br />

gaged in terrorizing and suppressing<br />

the people for the<br />

sake of prolonging its power.<br />

Since recent times,<br />

having fear of the spread of<br />

the Arab spring, the tyrant re-<br />

gime has intensified a massive<br />

arrest and detention of opposition<br />

political leaders, Journal-<br />

ists, human right activists, and<br />

innocent civilians suspected of<br />

opposing the regime and demanding<br />

for freedom. A wave<br />

of mass imprisonment has<br />

continued throughout the<br />

country to suppress the voice<br />

of the people for freedom and<br />

democracy. The political<br />

space for opposition political<br />

parties has been too narrowed.<br />

It is now the right time<br />

to all opposition parties and<br />

the people of Ethiopia to unite<br />

and stand as one, and work<br />

together to end the 20 years<br />

dictatorship of the Meles regime.<br />

There is no greater<br />

power in the universe than the<br />

people´s voice for freedom.<br />

Freedom and democracy shall<br />

win!!!<br />

The Answer is<br />

clear<br />

Abay Gedamu Tekle /Limburg/<br />

The Gengral political and<br />

human rights situations in Ethiopia<br />

in General and Oromiya in<br />

particular are getting worse. Most<br />

of the citizens of the country with<br />

the exception of the minority ruling<br />

class have been subject to a<br />

number of human rights violations.<br />

Since peksonally experienced<br />

the extent of abuses as<br />

Oromo brothers are the main<br />

subjects of harassment political<br />

suppression Economical discrimination<br />

and or extra judicial killings.<br />

the woyane TPLF Government<br />

of Ethiopia has no regard<br />

to a human life and will do anything<br />

to stay in power. even if<br />

that means killing torturing and<br />

imprisoning the majority of the<br />

people it is enough to take as an<br />

Example what the former president<br />

of Ethiopia Dr. Negasso Gidada<br />

during an Oromo studies<br />

Association presentation in Minnesota<br />

in 2007 said in his own<br />

words that during his presidency<br />

(1995-2001) thay have imprisoned<br />

over 20.000 innocent oromos and<br />

he further added that he feared<br />

the number could have doubled<br />

since he left office so for the people<br />

doubting the suppression on<br />

oromo just refer them to the testimonies<br />

of the former president<br />

on the singling out of oromos for<br />

imprisonments and other human<br />

rights violations.<br />

Thus only a heartless<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 30


would question why we have to<br />

speak against state sponsored terrorism<br />

on Oromo and in Ethiopia.<br />

we oromos have as much responsibility<br />

to advocate for the rights<br />

of the oromo people and likewise<br />

for all oppressed people who are<br />

not oromo we also have to understand<br />

the fight starts from home<br />

and unless we stand up for the<br />

right of our people. Depending on<br />

the above fact our question is<br />

clear and the answer too oromiya<br />

shall be free!! Victory to the<br />

Oromo people!<br />

The reason we<br />

need to do is as<br />

follows<br />

Yosef Mungula /forchheim<br />

Every day millions of<br />

Oromo woke up only to find<br />

themselves trapped in a time loop<br />

where their lives replayed like a<br />

broken record. Each ´´new´´ day is<br />

the same as the one before it was.<br />

Repression, intimidation, corruption,<br />

incarceration, deception, brutaliyation<br />

and human rights violation<br />

among others. Everything<br />

that happened to them the previous<br />

day, the previous week, the<br />

previous month and the previous<br />

20 years happens to them today.<br />

They are resigned to the fact that<br />

they are doomed to spend the rest<br />

of their lives asphyxiated in a<br />

prison Nation. They have no idea<br />

how to get out of this awful cycle<br />

of misery, agony, despair and<br />

tribulation so they pray and pray<br />

and pray and pray… for deliver-<br />

ance from Evil!<br />

´´The people of Oromo are<br />

being bled dry. No matter how<br />

hard they try to fight their way<br />

out of absolute destitution and<br />

poverty, they will be swimming<br />

upstream against the current of<br />

illicit capital leakage´´, wrote<br />

Economist Sarah freitas of Global<br />

Financial integrity (GFI). US$11.7<br />

billion was stolen out of Ethiopia /<br />

oromia between 2000 and 2009,<br />

according to GFI.<br />

Oromo are poor because<br />

they have been robbed, scammed,<br />

suckered, victimized, shafted and<br />

taken to the cleaners by those<br />

clinging to power like bloodsucking<br />

ticks on an African milk cow.<br />

The fact of the matter is that absolute<br />

power corrupts absolutely.<br />

Zenawi has absolute power in<br />

Ethiopia. Pleading for transparency<br />

and issuing moral exhortations<br />

against corruption will have<br />

no effect on the behavior of<br />

Zenawi or any of the other African<br />

dictators. Indeed, to plead the<br />

virtues of accountability, transparency<br />

and good governance with<br />

Zenawi and co., is like preaching<br />

Scripture to a gathering of heathens.<br />

It means nothing to them.<br />

On 11/11/11 Teacher Yenesew<br />

Gebre, a 29 year-old Ethiopia<br />

school teacher and human rights<br />

activist set himself ablaze in<br />

southern Ethiopia. He died three<br />

days later from his injuries. Yenesew<br />

was protesting the politically<br />

motivated illegal detention of<br />

some young people at an official<br />

town meeting. He demanded their<br />

immediate release. Officials offered<br />

him hush money to ´´go and<br />

enjoy´´ himself, but he refused: ´´I<br />

am not going to sell my conscience.<br />

I do not want money. I<br />

want my people released.´´ Yenesew<br />

could not take it anymore.<br />

Before setting himself on fire, he<br />

spoke his people: ´´In a country<br />

where there is no justice and no<br />

fair administration, where human<br />

rights are not respected, I will<br />

sacrifice myself so that these<br />

young people will be set free. I<br />

want to show to all that death is<br />

preferable than a life without justice<br />

and liberty and I call upon my<br />

fellow compatriots to fear nothing<br />

and rise up…´´<br />

But they were not satisfied<br />

looking at Yenesew´s ashes;<br />

they had to kill him a second<br />

time. They scandalized his name<br />

claiming he killed himself because<br />

he was insane. Yenesew was not<br />

insane; he was mad. Mad as hell<br />

at dictatorship, human rights violation<br />

and abuse of power; and he<br />

was madder than hell at state terrorism.<br />

Yenesew Gebre had only<br />

only one choice: ´´Give me liberty<br />

or Give me Death! ´´<br />

In what Zenawi describes<br />

as ´´one of fastest growing non oil<br />

economies in Africa,´´ inflation is<br />

soaring; and by mid 2011, Zenawi´s<br />

Central statistical Agency reported<br />

that the annual inflation rate had<br />

increased by 38 percent and food<br />

prices and surged by 45.3 percent.<br />

There are more than 12 million<br />

people who are chronically or periodically<br />

food insecure. Yet<br />

Zenawi is handing out ´´large<br />

chunks´´ of the most fertile land<br />

in the country for free, to be sure<br />

for pennies, to foreign agribusiness<br />

multinational corporations to<br />

farm commercially and export the<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 31


harvest. This past July, the U.S.<br />

Census Bureau had a frightening<br />

population forecast: By 2050,<br />

Ethiopia´s current population of<br />

90 million will more than triple to<br />

278 million, placing that country<br />

in the top 10 most populous coutries<br />

in the world. It just does not<br />

make any sense.<br />

Poor governance, lack of<br />

accountability and transparency,<br />

lack of citizen participation and<br />

the absence of the rule of law are<br />

the root causes of extreme and<br />

widespread poverty, underdevelopment,<br />

aid-dependency, conflict,<br />

instability, starvation and injustice<br />

in Ethiopia / oromia. Have free<br />

and fair elections, allow the independent<br />

press to flourish, institutionalize<br />

the rule of law and maintain<br />

an independent judiciary professionalize<br />

and depoliticize the<br />

civil service, the military and police<br />

forces and <strong>Ethiopian</strong>s /<br />

Oromo will be well on their way<br />

to permanently defeating poverty<br />

and making starvation a footnote<br />

in the history of the <strong>Ethiopian</strong> /<br />

Oromia nation.<br />

What Will Be<br />

the Evidence of<br />

Democracy for<br />

people of Ethiopia?<br />

Daneil Fanta /Münnerstadt/<br />

The scope of democracy<br />

development includes the proc-<br />

ess and policies by which a nation<br />

improves the economic<br />

political and social well-being<br />

and development of its people.<br />

In the last five years, the news<br />

from Addis Ababa has been all<br />

about “Political development of<br />

the people” I do value development,<br />

and nothing puts smile on<br />

my face than the news of political<br />

development in my native<br />

country, Ethiopia.<br />

But I also believe in the<br />

Value of evidence and I am<br />

deeply cynical of anything contrary<br />

to reason or lacking evidence<br />

I believe in having an<br />

open mind ready to contemplate<br />

new ideas backed by persuasive<br />

evidence <strong>–</strong> but not an<br />

empty one I am not ready to<br />

accept zenawi‟s political development<br />

News that has neither<br />

sense, nor evidence it might be<br />

for him and his followers.<br />

Dictator means<br />

EPRDF!<br />

Mohamednur Anwar Sadat/<br />

Regensburg<br />

The main and basic identity of<br />

democracy is to have a free<br />

election principles and a fair<br />

playing game. Next to that, we<br />

should have to have a government<br />

who respect the vote of<br />

the people. We can see that<br />

each and every aspects of selecting<br />

responsible leader for<br />

one government needs too<br />

much work. But when we see<br />

our country-Ethiopia, they<br />

only write the principle of democracy<br />

along with its application.<br />

But they use it to borrow<br />

the money from foreign<br />

countries or from the World<br />

Bank with the name of <strong>Ethiopian</strong><br />

people. Instead they are<br />

hurting the people by killing,<br />

sending to prison, and to force<br />

them to leave from their jobs<br />

and so on. To get job and to<br />

get a better position, you<br />

should have to be a party<br />

member of EPRDF. Otherwise,<br />

you don`t have any future<br />

in your own motherland.<br />

With those inhuman treatments<br />

of the ruling party we couldn`t<br />

stay in this condition and at-<br />

mosphere. So, we have to<br />

struggle to defeat the dictatorial<br />

EPRDF regime. Then, we can<br />

build a very democratic and<br />

sustainable system.<br />

Humanity Crisis<br />

Birtukan Abebe/Würzburg<br />

The cost of living in different<br />

towns and cities in Ethiopia is<br />

very expensive compared with<br />

the previous five to 10 years. At<br />

the same time the income of the<br />

people is very low. Millions of<br />

<strong>Ethiopian</strong>s are getting poorer<br />

and poorer. Poor governance is<br />

a cause of poverty. People suffer<br />

when governments don‟t<br />

allow participation in political<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 32


life, provide access to justice,<br />

and deliver adequate public services<br />

or corruption control<br />

mechanisms. That is what the<br />

<strong>Ethiopian</strong> government is doing<br />

at the moment. Everything is<br />

closed up and instead of exercising<br />

democracy in the country;<br />

they are practicing dictator-<br />

ship in all over the country. We<br />

can see for instance the inequality<br />

of health and education sector.<br />

The government and its members<br />

of the ruling party, instead<br />

of working for the people and to<br />

the people; they are using their<br />

power to torturing and killing<br />

innocent people in all kinds of<br />

reasons. If a person is not<br />

member of the ruling part, there<br />

is no better paying jobs, farmers<br />

do not get anything including<br />

fertilizers and in general they<br />

are forcing people to bad stan-<br />

dard of living.<br />

According to some reports by<br />

US departments of State said<br />

Prison and pre-trial detention<br />

centre conditions remained<br />

harsh and in some cases life is<br />

threatening. Severe overcrowding<br />

was common, especially in<br />

sleeping quarters. The government<br />

provided approximately<br />

eight birr ($0.50) per prisoner<br />

per day for food, water, and<br />

health care. Many prisoners<br />

supplemented this with daily<br />

food deliveries from family<br />

members or by purchasing food<br />

from local vendors. Medical<br />

care was unreliable in federal<br />

prisons and almost non-existent<br />

in regional prisons. Water<br />

shortages caused unhygienic<br />

conditions, and most prisons<br />

lacked appropriate sanitary fa-<br />

cilities.<br />

We need freedom!<br />

Asnakch Tela hun Kebede/<br />

Würzburg<br />

For years now there is no freedom<br />

of opinion, the speech and<br />

right to assembly in Ethiopia<br />

have been restricted severely.<br />

In addition, women are also<br />

restricted in every social activity<br />

and they do not have also<br />

another option to change their<br />

life. Not only that the government<br />

take over a lot of private<br />

companies and industries or<br />

the government is forcing the<br />

private owners have a share in<br />

the business. They are using<br />

different tactics and systems in<br />

order to take private businesses;<br />

either they are putting a<br />

high tax or takeover the business<br />

forcefully and throw the<br />

owners in prison in the name<br />

of corruption.<br />

Recent joint investigation by<br />

the BBC and the Bureau of Investigative<br />

Journalism released<br />

in August of this year corroborates<br />

the allegations already<br />

made by Human Rights Watch<br />

in 2010 that funds earmarked<br />

for development and food aid<br />

are being misused by the<br />

<strong>Ethiopian</strong> Government for political<br />

goals. In light of the<br />

poor human rights situation in<br />

the country the NGO Freedom<br />

House downgraded Ethiopia in<br />

its recent annual report on political<br />

and civil rights from<br />

„partly free“ to „not free“<br />

status.<br />

Not only that the people are<br />

also forcing to be member of<br />

the ruling party otherwise they<br />

are dismissing from their jobs,<br />

schools and university and colleges.<br />

One of the big problems<br />

in the country right now is that<br />

fresh graduate students do not<br />

have an open position for job,<br />

unless they become member of<br />

the ruling party. It is true that<br />

the young people are backbone<br />

of a given economy; however,<br />

in Ethiopia that is not true, the<br />

young generation are without<br />

hope, without job and dependent<br />

on their family. On the<br />

hand, those uneducated members<br />

of the ruling party are ruling<br />

the country. We need freedom<br />

and peace for our motherland!<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 33


Undercover tor-<br />

turing of people<br />

Luham Degefi Teka/<br />

Würzburg<br />

After the ruling party In Ethiopia<br />

came to power, it is obvious<br />

and clear that people disappearance,<br />

cruel, inhuman and degrading<br />

treatment or punishment<br />

and lack of respect are<br />

very common. A lot of people,<br />

for instance students, members<br />

of the opposition parties, supporters<br />

of the opposition parties<br />

have experienced having inadequate<br />

prison food and hygiene.<br />

There is also report of beating<br />

and mistreatment and torturing<br />

of prisoners the record of the<br />

government as equal opportunity<br />

oppressors of literally all<br />

ethnic groups, regions of the<br />

country, organizations, and pro-<br />

fessions. The <strong>Ethiopian</strong> government<br />

is often severely condemned<br />

and vilified by the regime<br />

and its media. This is of<br />

course to be expected from<br />

such a regime, which wants the<br />

world; especially the west to<br />

believe all is right in Ethiopia.<br />

But that is not the fact; we are<br />

fleeing from our country because<br />

of lack of democracy,<br />

lack of freedom and peace, and<br />

to fight dictatorship.<br />

According to report detention<br />

of political opposition figures<br />

has been continuing since the<br />

last national election in 2005<br />

and has accelerated in early<br />

2010 and even in recent time<br />

the worst. Legal <strong>Ethiopian</strong> opposition<br />

parties are complaining<br />

of harassment, intimidation and<br />

the detention and killing of<br />

their members and supporters:<br />

this persecution is now offi-<br />

cially authorized by the government<br />

party and is backed by<br />

legislation. Politicians, journalists,<br />

university lecturers, businessmen,<br />

lawyers, other professional<br />

people and students and<br />

normal people like me are still<br />

arrested. The government is<br />

also using the new „silent torture‟<br />

on other political detainees.<br />

We need democracy for<br />

our country and people!<br />

All round Harass-<br />

ment<br />

Sarone Mulugeta/Würzburg<br />

In Ethiopia, not only journalists<br />

convicted under this unfair law<br />

of Anti-<strong>Terrorism</strong>, but also<br />

other people on charges of supporting<br />

terrorism. In addition<br />

to the Anti-terrorism law which<br />

is issued in recent years but<br />

other laws make the people not<br />

free and independent in their<br />

own country. The <strong>Ethiopian</strong><br />

government should end its widening<br />

crackdown against opposition<br />

politicians and dissidents.<br />

Only in the past months, well<br />

known journalist like Eskinder<br />

Nega, other opposition party<br />

members and leaders were arrested<br />

in Addis Ababa and in<br />

some remote area of the country.<br />

Not only that, the <strong>Ethiopian</strong><br />

Federal High Court on this year<br />

on January convicted three<br />

<strong>Ethiopian</strong> journalists, an opposition<br />

leader, and one another<br />

under <strong>anti</strong>-terrorism law that<br />

violates free expression and due<br />

process rights. This shows that<br />

there is no freedom of speech<br />

and report in the country. Now<br />

we are warning the <strong>Ethiopian</strong><br />

government should immediately<br />

drop the case, release the<br />

defendants, and investigate<br />

their allegations of torture in<br />

detention. In addition, those<br />

people who are living in the<br />

countryside also do not have<br />

the right to live permanently in<br />

their own land. They are moving<br />

from place to place based<br />

on the government will. For<br />

i n s t a n c e , u n d e r i t s<br />

“villagization” program, the<br />

government is forcibly relocating<br />

approximately 70,000 indigenous<br />

people from the western<br />

Gambella region to new<br />

villages that lack adequate<br />

food, farmland, healthcare, and<br />

educational facilities.<br />

State security forces have repeatedly<br />

threatened, assaulted,<br />

and arbitrarily arrested villagers<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 34


who resist the transfers. Who is<br />

responsible when innocent people<br />

are arrested, tortured,<br />

wounded, harsh prison conditions,<br />

and use of excessive<br />

force and killed? We are asking<br />

the international community not<br />

supporting this kind of government<br />

in any kind.<br />

So eine<br />

Regierung<br />

Kidest Zelalem /Köln<br />

In Äthiopien werden<br />

Mitglieder der Opposition<br />

oftmals schikaniert und<br />

f e s t g e n o m m e n . A n f a n g<br />

September 2010 wurde der<br />

bekannte Schauspieler und<br />

Mitglied der Opposition<br />

Debebe Eshetu festgenommen.<br />

In der gleichen Woche wurden<br />

fünf Journalisten, drei<br />

Äthiopier und zwei ‚Schweden<br />

i m R a h m e n ` ` d e s<br />

<strong>Terrorism</strong>usbekämpfungsgesetz<br />

es`` angeklagt.<br />

Z e r i h u n G e b r e -<br />

Egziabher, Vorsitzender der<br />

Ä t h i o p i s c h e n n a t i o n a l<br />

demokratischen Partei, wurde<br />

im selben Fall wie die drei<br />

Journalisten angeklagt. Ein<br />

weiterer Journalist, Argaw<br />

Ashine, verließ das Land<br />

fluchtartig, nachdem er in<br />

einem Wikileaks-Bericht<br />

erwähnt und von den Behörden<br />

d e s<br />

Kommunikationsministeriums<br />

der Regierung als auch der<br />

S t aatspoliz ei z u einer<br />

Befragung hinsichtlich seiner<br />

Kontaktpersonen zitiert wurde.<br />

In diesem Jahre (im<br />

Januar 2012) wurden zwei<br />

deutsche Touristen in Äthiopien<br />

entführt. Nicht nur die<br />

deutschen sondern auch weitere<br />

zwei Touristen aus Ungarn und<br />

einen aus Österreich entführt<br />

wurden. Alle fünf Touristen<br />

waren in Afar Region<br />

sogenannte ``Fentale`` von<br />

R e b e l l e n g r u p p e<br />

``Revolutionäre Demokratische<br />

Einheitsfront Afar`` getötet.<br />

Im momentan sind die<br />

Soldaten des Meles Regimes in<br />

Somalia. Der Grund sagt man,<br />

Al-schabab zu bekämpfen,<br />

Aber keiner Äthiopier glaubt,<br />

dass eine Bekämpfung gegen<br />

<strong>Terrorism</strong>us ist. Die Regierung<br />

des Landes ist einfach Diktator,<br />

weil sie was ihr gefällt macht.<br />

Deswegen brauchen wir alle<br />

Äthiopiern das Regime<br />

überhaupt nicht. Natürlich sieht<br />

man schon die Nachteile und<br />

die Vorteile der jetzigen<br />

Regierung. Es ist schon klar,<br />

dass die Nachteile so gefährlich<br />

und viel zu viel sind.<br />

Wir brauchen keinen<br />

Krieg gegen unsere Leute<br />

Eritreern, aber die Situation ist<br />

in der Zeit unangenehm, weil<br />

wegen vielen ihren Problemen<br />

die Regierung, behauptet dass<br />

das eritreische Regime alle<br />

Schulden trägt.<br />

Egal was sind wir<br />

immer noch traurig, weil das<br />

Land, das in der Geschichte<br />

niemals von Kolonialismus<br />

erobert wurde, aber heute von<br />

eigenem Sohn Meles verkauft<br />

wird. Lass uns treffen, um über<br />

u n s e r La n d Ä t h i o p i en<br />

diskutieren und eine Lösung zu<br />

finden. Frieden sei mit Äthiopien!!!<br />

The End is approaching<br />

Dina Ayalew /windsbach<br />

TPLF (Tigray Peoples<br />

Liberation front) who overtook<br />

power from the former regime<br />

is simply mistakes of history.<br />

One has never witnessed such<br />

dishonor in our longstanding<br />

and proud history. As a matter<br />

of fact no one can hide the reality<br />

and we are just counting for<br />

the death that the TPLF officials<br />

face justice. It is all because of<br />

TPLF, we lost Eritrea, we lost<br />

Assab and because of TPLF we<br />

lose parts of Metema. It is impolite<br />

to portray TPLF leaders<br />

as historical heroes of our past<br />

and future. It is just a matter of<br />

time before thay are dealt with<br />

what they deserve it is after the<br />

far of the dignified Haile<br />

selassie that Ethiopia was chastened<br />

first by the Derg then by<br />

the ruthless TPLFs. We are<br />

hoping their end is near and the<br />

emergence of new and just<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 35


Ethiopia, and whenever <strong>Ethiopian</strong>s<br />

may be able to live peacefully<br />

and freely.Down with<br />

TPLF and with its intellectually<br />

bankrupted bosses. Long live to<br />

Ethiopia!!<br />

The 2011 Rankings<br />

(Ethiopia<br />

108th out of 110<br />

countries)<br />

Wondimu Eshete /Nürnberg<br />

In the recent report, the<br />

Legatum prosperity status gives<br />

rankings based on different per-<br />

spectives. Among these 110<br />

countries Ethiopia is one of the<br />

least countries where safety and<br />

security and personal freedom<br />

faces.<br />

Safety & security: -<br />

Ranked 106 th , Ethiopia‟s national<br />

security faces major chal-<br />

lenges where citizens also face<br />

high levels of crime. Ethiopia<br />

has many national security<br />

problems & this is reflected in<br />

the country`s position in the<br />

bottom 30 on most sub-index<br />

variables.<br />

There are many refugees<br />

and internally displaced persua-<br />

sion the country, and the level<br />

of group grievances from recent<br />

or historical injustices, is very<br />

high. The <strong>Ethiopian</strong> government<br />

has been known to engage<br />

in political violence and globally<br />

Ethiopia is the country<br />

where expression of political<br />

views is perceived by the population<br />

to be most restricted.<br />

This may be contributing<br />

to the rate of flight of professionals,<br />

intellectuals, and<br />

political dissidents, which is a<br />

many the 20 highest rates in the<br />

world. Additionally, the country<br />

has the second highest level<br />

of demographic instability arising<br />

from border disputes, ownership<br />

or occupancy of land,<br />

access to transportation outlets,<br />

control of religious or historical<br />

sites, or proximity to environmental<br />

hazards. There were episodes<br />

of civil conflict in 2010<br />

personal safety is also poor and<br />

only half the population feels<br />

safe walking alone at night<br />

which is below the international<br />

average.<br />

Personal Freedom:-<br />

Ranked 110 th , Ethiopia is one<br />

of the least free countries in the<br />

world Ethiopia ranks as many<br />

the bottom 10 countries for citizens<br />

freedoms in expression,<br />

belief, association, and personal<br />

autonomy. only 40% of people<br />

report satisfaction with their<br />

freedom of choice. What do<br />

y o u f e e l ? S o u r c e<br />

www.prosperity.com<br />

<strong>Ethiopian</strong> Tourist Attractive places<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 36


ወዲጄ … እንዳት ሰነበቱሌኝ!?<br />

ዛሬ አንዴ እንግዲ ይዤ መጥቻሇሁ።<br />

እንግዲዬ ሇበርካታ ግዜያት በጠሊፊነት ሙያ<br />

ሀገሩን እና መንግስቱን ይበሌጡንም ዯግሞ<br />

እናት ዴርጅቱን አገሌግሎሌ። በስራው<br />

የሚኮራ ታታሪ ጠሊፊ ነው። ቀጥል በራሱ<br />

አ ን ዯ በ ት ያ ወ ጋ ች ሁ ዘ ን ዴ እኔ<br />

እንዯሚከተሇው ገሇሌ እሊሇሁ።<br />

እንተዋወቅ… ስሜን ሇግዜው ዝሇለት።<br />

የስራ መዯቤ ጠሊፊ ነው። በሀገሬ የዯህንነት<br />

መስሪያ ቤት የጠሇፋ ስራ ዋና የስራ ሂዯት<br />

ባሇቤት ነኝ። ሇነገሩ በርካታ አሇቆች ከበሊዬ<br />

ስሊለ፤ ዋና የስራ ሂዯት ባሇቤትነቱን ሇነርሱ<br />

ትቼ እኔ የስራ ሂዯት ውሽማ ነኝ። ብሌ<br />

ይሻሊሌ።<br />

በነገራችን ሊይ ጠሊፊነት የተከበረ ሞያ ነው።<br />

እኔ ዯግሞ በሙያው ከመሰሌጠኔም በፊት<br />

ታሊቅ ሌምዴን ያከበትኩኝ በመሆኔ፤<br />

የምሰራውም በታሊቅ የስራ ፍቅር እና<br />

ተነሳሽነት ነው።<br />

አስታውሳሇሁ፤ መስሪያ ቤቱ ሇስራ መዯቡ<br />

ማስታወቂያ ሲያወጣ እንዴመዘገብ የነገሩኝ<br />

ጓዯኞቼ እውነት ስራውን አሌፎ ሇእንዱህ<br />

ያሇ ወግ ይበቃሌ ብሇው ሳይሆን<br />

ሉያፌዙብኝ ፈሌገው ነበር። “የዯህንነት<br />

መስሪያ ቤት ጠሊፊ ይፈሌጋሌ አንተ ዯግሞ<br />

በቂ የስራ ሌምዴ እና ክህልት ስሊሇህ<br />

ብትመዘገብ መሌካም ነው…” ብሇውኝ<br />

ሲያበቁ፣ የሳቁብኝ አሳሳቅ አብዛኛውን<br />

የህብረተሰብ ክፍሌ ሇአመት በዓሌ ብቻ<br />

የሚስቀው አይነት ሳቅ ነበር። ይሳቁ። እኔ<br />

ግን ሄጄ ሇመቀጠር አመሇከትኩ። የስራ<br />

ሌምዴ ተብዬ ስጠየቅም ከአሁን በፊት<br />

ሁሇት ሚስቶች በጠሇፋ አግብቼ<br />

እንዯማውቅ ነገርኳቸው። በርግጥ አሁን<br />

ሁሇቱም አብረውኝ አይኖሩም። ነገር ግን<br />

የተሳካ ጠሇፋ ነበር ያካሄዴኩት። ስሌ<br />

በኩራት ተናገርኩ። ቀጣሪዎቼም የዯስታ<br />

ይሁን የአግርሞት ያሇየሇት ፈገግታ ሇገሱኝ።<br />

ዯስም አሇኝ። በእውኑ ሇአንዴ ተቀጣሪ<br />

ጠሊፊው”<br />

ሀሳብ ወሇዴ ጨዋታ<br />

አቤ ቶኪቻው<br />

ከዯሞዙ ቀጥል የሚስዯስተው ነገር<br />

የቀጣሪዎቹ ፈገግታ አይዯሇምን? ስሌም<br />

አሰብኩ።<br />

ስራ ጀመርኩ። እሰይ በለሌኝ። እሌሌታም<br />

ያንሳሌ። ያ መውዯቂያው የት ይሆን?<br />

የተባሇ ሰው፤ ያ በጓዯኞቹ ዘንዴ ባሊገር<br />

የተባሇ ወጣት፤ “እኔ” ስራ ጀመርኩ። እናም<br />

ዯስ ይበሊችሁ። ከእንግዱህ ሚስት ጠሇፋ<br />

አግባብ አሇመሆኑን አምኜ ሂሴን<br />

ውጫሇሁ። ከዚህ በኋሊ የምጠሌፈው<br />

ሇመንግስቴ የሚጠቅመውን እንጂ ሇአንዴ<br />

እኔ ስጋዊ ፍሊጎት አይዯሇም።<br />

abeto2007@yahoo.com<br />

እጠሌፋሇሁ። ሇመንግስቴ የማይመች<br />

“ኮረኮንች” ፖሇቲካን የሚያራምደ<br />

ግሇሰቦችን እጠሌፋሇሁ። ጠሌፌም ወዯ<br />

አንዴ ሰዋራ ስፍራ ካዯረስኩ በኋሊ እኔ፤<br />

ተጠሊፊው እና አምሊካችን ብቻ ባሇንበት<br />

ቦታ “ዋ …!” ስሌ አስጠነቅቃሇሁ። “ዋ…<br />

ብሊሇች አሞራ!” ብዬ መሌክት<br />

አስተሊሌፋሇሁ። (አሞራ የተባሇው<br />

መንግስቴ መሆኑን ተጠሊፊዎቼ እንዱረደም<br />

መንግስት የሰጠኝን “ዯህንነት” የሚሌ<br />

“ሃርዴ መስጫ” መታወቂያ አሳያሇሁ።<br />

ከወዯ ጎኔም አንዲች አበጥ ያሇ ነገር መኖሩን<br />

እንዱያዩ ጃኬቴን ገሇጥ አዯርጋሇሁ።) እሰይ<br />

የኔ አንበሳ አትለኝም እንዳ!?<br />

እጠሌፋሇሁ።<br />

በተሇያዩ የፖሇቲካ ፓርቲዎች ስብሰባ ሊይ<br />

እ የ ተ ገ ኘ ሁ የ ስ ብ ሰ ባ ው ን ሃሳብ<br />

እጠሌፋሇሁ። ጠሌፌም ስብሰባው<br />

በተጠሇፈሇት ቦይ መፍሰሱን ርግጠኛ<br />

ካሌሆንኩ “ወይ ፍንክች የአባ ክሊሽ ሌጅ!”<br />

ከስብሰባው አሌወጣም። አስፈሊጊ ሲሆንም<br />

አንዴ ጋንታ ሙለ ተባባሪ ጠሊፊዎችን<br />

ያግዙኝ ዘንዴ እጠራሇሁ። ከዛም<br />

በስብሰባው አጀንዲ ያሌነበረ ጥያቄ<br />

እጠይቃሇሁ። ተተቃውሞን በስሌት<br />

አወግዛሇሁ። “የዚህ የዚህማ ያሇው<br />

መንግስት ምን አሇኝ…?” ስሌ<br />

በየተቃውሞው ስብሰባ እጠይቃሇሁ።<br />

ከዛም ያሊሇቀውን ቀሇበት መንገዴ፣<br />

ያ ሌ ታ ሰ በ ው ን አ ም ባ ር መ ን ገ ዴ ፣<br />

የተሸሇመውን አርሶ አዯር፣ ያሌተሸሇመውን<br />

ጠግቦ አዯር፣ ጥቃቅን እና አነስተኛ<br />

ነጋዳዎችን፣ የብሄር ብሄረሰቦችን ሙዚቃ<br />

እያነሳሁ ይሄን ሁለ ያመጣሌን መንግስት<br />

የተባረከ ይሁን እሊሇሁ። ይሄኔ በአጋርነት<br />

የማመጣቸው ጋንታ ጠ ሊፊዎችም<br />

ያጨበጭባለ። በዚህ ግዜም በርካታ<br />

ተጠሊፊ ተቃዋሚዎችም አብረውን<br />

ያ ጨ በ ጭ ባ ለ ። የ ተ ሳ ካ ጠ ሇ ፋ<br />

አይለሌኝም!? ምርጥ የጠሇፋ ባሇሞያ ነኝ።<br />

ሇምሳላ ሰሞኑን ኦነግ የመገንጠሌ ሃሳቡን<br />

ትቶ “ኢትዮጵያ ውስጥ ኦሮሚያ አሇች<br />

ኦሮሚያ ውስጥ ዯግሞ እኔ አሇሁ። አንዲችን<br />

ያሇ ላሊችን ብንሆን ብርታት ከኛ ይርቃሌ፤<br />

እናም ከሁለ ጋር በማበር ሇሁለም<br />

እታገሊሇሁ።” ብል ተናግሮ፤ በአሇቆቼ ዘንዴ<br />

ታሊቅ መዯናገጥ ሆኖ ነበር። እንዯ እዴሌ<br />

ሆኖ ታዴያ አንደ የኦነግ ክንፍ በሃሳቡ<br />

አሌተስማማሁም አሇ።<br />

እኔም “ኡፈይ…!” አሌኩ ይህ ጉዲይም<br />

ሇውይይት ይቀርብ ጀመር። ይሄኔ የጠሇፋ<br />

ስራ ዛር የሚቆምበት ግዜ ነው። የአዝመራ<br />

ወቅት ብሇው ይሻሊሌ እንጂ… እንዯ<br />

“ፓሌቶክ” በመሰለ የተሇያዩ የውይይት<br />

ቦታዎች እኔ ታታሪው ጠሊፊ እገኛሇሁ።<br />

ተገኝቼም “ኦነግ ካሌተገነጠሇ ሞቼ<br />

እገኛሇሁ። ዋናው ችግራችን አምባገነኑ<br />

መንግስት ሳይሆን እናንተ ናችሁ…!” ብዬ<br />

አብረን እንታገሌ እንተጋገዝ የሚለትን<br />

“ በ ጥ ቀ መኝ ነ ት ” እና በ ጠ ሊ ት ነ ት<br />

እወቅሳሇሁ። ሇዚህም የሚጠቀስ ታሪክ<br />

ካገኘሁ ታሪክ ሇመጥቀስ እሞክራሇሁ።<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 37


የሚጠቀስ ታሪክ ከጠፋ ከጓዯኞቼ ጋር<br />

እየተጠቃቀስኩ የጠሇፋ ሃሳቤን በውይይቱ<br />

ውስጥ አጣፍጪ አቀርባሇሁ። ብዙ ግዜ<br />

ጠሇፋዬ የተሳካ ነው። ብዙዎች ተከትሇውኝ<br />

አዎ “ወተታችንን ሌትጠጡ? ወርቃችንን<br />

ሌትወስደ? ገብሳችን ሇታፍሱ…?<br />

ወዘታችንን ሌትወዝቱ…?” እያለ<br />

እንተባበር የሚለትን እንዱሰዴቡ<br />

አዴርጊያሇሁ። በዚህም ዴንጋጤ የተማቸው<br />

አሇቆቼ ፈገግታቸው ተመሌሷሌ። እኔም<br />

ከዯሞዜ እኩሌ የአሇቆቼ ፈገግታ<br />

የሚያስዯስተኝ ታታሪ ነኝና! ዯስ ብልኛሌ።<br />

በጠሇፋ ስራ ከተሰማራሁ ግዜ ጀምሮ እንዯ<br />

ስሌክ ጠሇፋ የሚያስዯስተኝ የሇም።<br />

እንዯውም አንዲንዴ ግዜ ከዯስታዬ ብዛት<br />

“ከሚስት ጠሇፋ አንስተህ ስሌክ ጠሊፊ<br />

ያዯረግሀኝ እኔ ማነኝ!?” እያሌኩ<br />

ሇመንግሰቴ ዘምር ዘምር ይሇኛሌ።<br />

በአንዴ ወቅትም እንዱህ ሆነ…<br />

መንግስታችን ሽብርተኝነትን ሇመከሊከሌ<br />

ብል የእያንዲንደ ተጠርጣሪ ስሌክ<br />

እንዱጠሇፍ ገበናውም እናዲምጥ ዘንዴ<br />

በአዋጅ ፈቀዯሌን። አንዲንድችም “አስዯናቂ<br />

የሆነ መንግስት ሇእኛ “ገመና” ዴራማ<br />

በቴላቪዥን ያሳየናሌ፤ ሇራሱ ዯግሞ የእኛን<br />

ገመና ይኮመኩማሌ።” ሲለ መተቸት<br />

ጀመሩ። እኛም “ከንግዱህ በኢትዮጵያ<br />

ምዴር ከእግዜር እና ከዯህንነት የሚዯበቅ<br />

ነገር የሇም!” ስንሌ ፈከርን። አዎ… ግዜው<br />

የጠሇፋ ነው። እናቶቻችን በአነስተኛ እና<br />

ጥቃቅን ዴርጅቶች ታቅፈው ጥሌፍ<br />

ሲጠሌፉ የሚውለትን ያህሌ መንግስታችን<br />

ዯግሞ በአነስተኛና ጥቃቅን ጥርጣሬ ታቅፎ<br />

የእያንዲደን ወጣት፣ ሽማግላ ስሌክ<br />

እንዱጠሇፍ አዟሌ። እኛም በጠሇፋው<br />

እየተጋን እንገኛሇን።<br />

ባሇፈው ግዜ በርካቶች በሽብርተኝነት<br />

ተጠርጥረው ነበር። አሁንም ብዙዎች<br />

አ የ ተ ጠ ረ ጠ ሩ ይ ገ ኟ ለ ። ታ ዴ ያ<br />

ከተጠርጣሪዎች መካከሌ የሆነ አንዴ ወጣት<br />

የስሌክ ውልውን በሙለ እንዴጠሌፍ እኔ<br />

ጎበዙ፣ እኔ ታታሪው፣ እኔ በተሇያዩ<br />

ጠሇፋዎች ሌምዴ ያሇኝ… እኔ!<br />

እንዴጠሌፈው ሃሊፊነት ተሰጠኝ።<br />

የወጣቱን የስሌክ ውል ጠሌፌ ሳበቃ<br />

ሇአሇቃዬ በየግዜው ሪፖርት ማቅረብ<br />

የስራዬ አካሌ ነው።<br />

ተጀመረ!<br />

ጎረምሳዬ ስሌክ በዯወሇ ቁጥር ብቻውን<br />

የሚያወራ ቢመስሇውም ቅለ እኔ ግን<br />

አጠገቡ አሇሁ። እናንተዬ ወጣቱ ተበሊሽቶ<br />

የሇም እንዳ? በቀን ውስጥ ስንቷን ሴት “የኔ<br />

ቆንጆ!” እንዯሚሌ… ቢሰሙት ሀገር ሁለ<br />

የእርሱ ቆንጆ ነውን? ሲለ ይጠይቃለ።<br />

በቀን ውስጥ ስንቷን ሴት “ራት<br />

ካሌጋበዝኩሽ” እንዯሚሌ ቢሰሙት በአንዴ<br />

ቀን ውስጥ ስንት ምሽት አሇ? ብሇው<br />

ይዯነቃለ። አንዶ ጋ ሲዯውሌ… “ውይ ዛሬ<br />

ባሇቤቴ ከፊሌዴ ይመጣሌ አሌችሌም?”<br />

ስትሇው ከመቅስበት ላሊዋ ጋር ዯግሞ<br />

ይዯውሌና “የኔ ቆንጆ ዛሬ ራት ሇምን<br />

አብረን አንበሊም?” ይሊታሌ። ወይ ጉዴ<br />

የሚዯንቅ እኮ ነው! ይሄ የእኛ ዴርጅት<br />

አባሌ ቢሆን ኖሮ ስንት ግዜ “በግሇኝነት”<br />

እና “በኪራይ ሰብሳቢነት” ይገመገም ነበር?<br />

ስሌ አስበኩሇት። ቢቸግረኝ ይህ ወጣት<br />

ሇዯወሇሊት በሙለ “የኔ ቆንጆ!” ከማሇት<br />

እና “ዛሬ እራት ሌጋብዝሽ!” ከማሇት ውጪ<br />

ምንም አይነት የሽብር ተግባር ውስጥ<br />

የሚሳተፍ አይመስሌም ብዬ ሇአሇቃዬ<br />

ሪፖርት አዯረግሁ። አሇቃዬ ግን “ይህ<br />

ወጣት ከቁጠባ ተቋማት ሳይበዯር፣ ይሄንን<br />

ሁለ ኮረዲ ሇመጋበዝ አቅሙ እንዳት<br />

ሉኖረው ቻሇ?” ሲለ የሆነ ጥያቄ ጠየቁኝ።<br />

እንጃ…! አሌኩ በሆዳ… (አሇቃን<br />

በአንዯበት “እንጃ!” ማሇት እንዯ “አንጃ”<br />

ስሇሚያስቆጥር ነው በውስጤ ማሇቴ!”)<br />

ብሌሁ አሇቃዬ “የወጣቱ የገንዘብ ምንጭ<br />

በውጪ ሃገር ያለ “አሸባሪዎች!” ሉሆኑ<br />

ይችሊለ እና ክትትለ ይቀጥሌ” አለኝ። እሺ<br />

አሌኩ “ሺ” ን ጠበቅ አዴርጌ። (በነገራችን<br />

ሊይ አሇቃዬ ከጠረጠሩ ጠረጠሩ ነው። በቃ<br />

አስረው ካሌቀጡ መሊቀቅ የሇም።)<br />

እኔም ጠሇፋዬን፤ ጎረምሳዬም የሰውንም<br />

የራሱንም ሚስቶች ማባበለን ቀጥሎሌ።<br />

የዯወሇሊትን ሁለ ራት ካሌጋበዝኩሽ ማሇት<br />

ሌማደ ነው። አንዲንዴ ግዜ አንዶን መክሰስ<br />

ጋብዞ፤ ላሊዋን ራት ሌጋብዝሽ ይሊሌ። ይሄኔ<br />

እኔም ። ይህ ወጣት በራት ግብዣ እና<br />

ጥቅማጥቅም እያባበሇ ሴት እህቶቻችንን<br />

ሇሽብር ስራ እየመሇመሇ ሉሆን ይችሊሌ!<br />

ስሌ አሰብኩ። ይህንንም ሇአሇቃዬ ነገርኩ።<br />

በአሇቃዬ ፊትም ሞገስን አገኘሁ።<br />

ጠሇፋዬ ቀጥሎሌ።<br />

ወጣቱ ምሊሱ ቅቤ ይቆሊሌ። የዯወሇሊትን<br />

ሁለ “እናትዬ… ርሃቤ ዛሬ ሳሊይሽ ውዬ<br />

ታምኩሌሽ!” ይሊታሌ። ላሊዋ ጋ ዯግሞ<br />

ይዯውሌና “ማበዳ ነው… አይንሽን ካየሁሽ<br />

ሁሇት ሰአት አሇፈኝ!” ይሊትና፤ የናፈቁትን<br />

የሰውነቷን ክፍልች ዝግ ባሇ ዴምፅ ተራ<br />

በተራ ይጠራሌ። ሌጅትም በዛኛው የስሌክ<br />

መስመር ወንዴነትን የሚፈትን ዴምፅ<br />

እያሰማች… ሁለም የእርሱ መሆናቸውን<br />

ትገሌፅሇታሇች… በተሇየዩ ቀናት የተሇያዩ<br />

ሴቶች ዘንዴ እየዯወሇ፤ “ፀጉርሽ ውስጥ<br />

ገብቼ ዯስታዬን ሊብዛ… ከንፈርሽን<br />

በከንፈሬ ገጥሜ ዕዴሜዬን ሊርዘመው…<br />

አንገትሽ ውስጥ ውሽቅ ብዬ የአሇምን ጣጣ<br />

ሌርሳ…” ይሊቸዋሌ። የተዯወሇሊትም ሴት<br />

በአሌጋ ይሁን በስሌክ በሚያጠራጥር<br />

ዴምፀት “እሺ የኔ ጌታ… እሺ የኔ አንበሳ…<br />

እሺ የኔ ነብር…” እያሇች አለ የሚባለ<br />

የደር እንስሳትን እየጠራች በተቅሇሰሇሰ<br />

ዴምፅ ታዯንቀዋሇች። ይሄኔ እኔ የወንዴነት<br />

ዯሜ እተሯሯጠ ወይኔ ወንደ… እኛስ…?<br />

ሇእኛ ምን ታስቧሌ? ብዬ አምርሬ<br />

እጠይቃሇሁ። ጎረምሳው ሁለንም ሴቶች<br />

በምሊሱ የግለ አዯረጋቸው ብዬ ብስጭቴ<br />

ጣራ ይነካሌ።<br />

በእውነቱ በጠሇፋ ህይወቴ እንዱህ<br />

የተፈተንኩበት ግዜ የሇም። አሇቃዬን<br />

በሽብርተኞች አዋጅ ውስጥ “ሴሰኛ<br />

ወጣቶች እንዯ ሽብርተኛ ይቆጠራለ!”<br />

ስሇማይሌ /ወዯ ገጽ 26 ዞሯሌ/<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 38


ግ<br />

ጥ<br />

ወያኔን ሇመጣሌ<br />

Hilina Dawit/Nürnberg<br />

የእማማ አገራችን የኢትዮጵያ አንዴነት<br />

ተከብሮ ነው የኖረው በዯምና ባጥንት።<br />

ታዱያ የአሁን ወጣት አሁን ባንተ ዘመን<br />

በሃገርህ ሰፍኗሌ ሰቆቃና ሃዘን<br />

በወያኔ ሴራ አገር ስትፈራርስ<br />

እንዱሁ እንዯዋዛ ዲር ዴንበር ሲታመስ<br />

በረሃብ አሇንጋ ወገንህ ሲጠበስ<br />

ወገን አጣ ወገኔ ዕንባውን የሚያብስ።<br />

በገዛ አገሩ ህዝብ ባይተዋር ሆነ<br />

በወያኔ ካዴሬ ሌሳኑ ታፈነ።<br />

አንተ ነህ ወጣቱ የአገር ባሊዯራ<br />

አገርህን ምጠብቅ ከወያኔ ገጀራ።<br />

ኢትዮጵያን ሇማዲን እንዯ አባቶችህ<br />

ወጣቱ ወገኔ<br />

ና ሁን እንዯኔ<br />

ትግለን ተቀሊቀሌ<br />

ዛሬ ነገ አትበሌ<br />

ክንዴህን አፈርጥም ወያኔን ሇመጣሌ።<br />

ወይ አገሬ<br />

Nebyu Solomon/Aschaffenburg<br />

እማማ ኢትዮጵያ አሌቅሽ ሇሌጆችሽ<br />

አንገትሽ ተቆርጦ ተወጋ ዯረትሽ<br />

እናቴ ኢትዮጵያ ማን ያነሳሽ ይሆን<br />

ከወዯቅሽበት<br />

ሣይቀብርሽ ወያኔ ሣይበሊሽ መሬት<br />

የስንዳው መሬቱ አበቀሇ እንክርዲዴ<br />

ኢትዮጵያ ተሳናት ጀግና ሌጅ ሇመውሇዴ<br />

እባክሽ እናቴ ውሇጅ ጀግና ሌጅ<br />

ፈጥኖ የሚያወጣሽ ከወያኔ እጅ<br />

እዲ ወዴቆባቸው በሌጆቿ ጫንቃ<br />

እጇን ዘርግታሇች ኢትዮጵያ ተጨንቃ<br />

ከግብጽ ከሉብያ ጩኸት በረከተ<br />

ሁለም ተጠራራ በአንዴ ሊይ ከተተ<br />

የግጥም ቋት<br />

የዘመናት ሸክሙን አውርድ ጏተተ<br />

ዘግይቶ ዯረሰ አገር ሰበር ዜና<br />

በኢሣት ሬዱዩ በትሌቁ ፋና<br />

ኢትዮጵያ ተሇየች ከሕብረቱ ጥሪ<br />

ተይዛ ተግዛ በወያኔ መሪ<br />

የበጏቼን መንጋ በሊብኝ ቀበሮ<br />

ከጫካ የወጣ ተዯብቆ ኑሮ<br />

ሇሃገር የማይራራ ባንዲ ሌጅ ተወሌድ<br />

ታሪክ ባሕሊችንን አዯረገው ባድ<br />

የኢትዮጵያ ትንሣኤ መች ይሆን ዘመኑ<br />

መቁጠሪያው ጠፋብን ካሊንዯር ቀሇሙ<br />

የኢትዮጵያን ትንሣኤ ሣናይ እንዲንቀር<br />

አምሊክ ሆይ አቆየን ጠብቀህ በፍቅር<br />

በሰው አገር መሬት ወጥተን እንዲንቀር፡፡<br />

በቃን<br />

MUKEDIS NURU SIRUR /IBBENBÜREN/<br />

ህዝቡን ጠሌተው ህዝቡን መግዛት<br />

አገሩን ጠሌተው አገር መምራት<br />

ማን ሰጠው ሇወያኔ ይህን ሁለ መብት<br />

ወያኔን በቃህ እንበሇው መታገስ እስከመቼ<br />

በለ በአንዴነት እንነሳ እህት ወንዴሞቼ<br />

የመሇስ በረከት ጉዴ ጉያችን ተዯሊዴል<br />

ተቀምጦ<br />

በዘር በሃይማኖት እኛን ሉያጋጭ አዴፍጦ<br />

ወትሮም የዜናዊ ሌጅ የባንዲ ዘር ነው<br />

የሇየሇት<br />

አሁንም ገፋበት መሸጥ የዴሀውን ገበሬ ሇም<br />

መሬት<br />

በቃህ እንበሇው ይህንን የሀገር ጠሊት<br />

እጅ ሇእጅ ተያይዘን ያሇምንም ክፍተት<br />

በአርበኝነት ተነስተን ሇማጥፋት ዘንዴሮ<br />

ይህንን ጉዴ<br />

መሰሪ ምኞታቸውን ሇመቅበር ሇኛው<br />

በቆፈሩት ጉዴጓዴ<br />

አይሇይም ወይ ዛሬስ?<br />

Samuel Menase/Münnerstadt<br />

አይሇይም ወይ ዛሬስ የወያኔ ኑሮ<br />

ሁላ እየተሰማ የህዝብ እሮሮ<br />

ይሇያሌ ይሇያሌ ይሇያሌ ዘንዴሮ<br />

ሲባሌ ተከረመ ከዴሮ ጀምሮ<br />

ጥ<br />

ም<br />

ም ግ<br />

ዘንዴሮስ ቁርጥ ነው የወያኔ ኑሮ<br />

ህዝቡ እያሇቀሰ በብሶት በሮሮ<br />

እስከ መቼ ዴረስ አንጀታችን አርሮ<br />

አሁንስ ቁርጥ ነው ይሇያሌ ዘንዴሮ<br />

ሇኢትዮጵያ ሰሊም ነፃነት ካሰብን<br />

ሌጆቿ ባንዴነት መነሳት አሇብን<br />

በዘር በሃይማኖት መከፋፈሌ ትተን<br />

ሁሊችን ባንዴነት መነሳት አሇብን<br />

ዯስ አይበሌህ ወያኔ ዯስ አይበሌህ ጠሊት<br />

ሇነፃነታችን መሰዋት ካሇብን-<br />

መቶ አመት አንኖር ዯግሞስ ዛሬ ብንሞት<br />

የቀበረሽ በሊ<br />

Yohannes Samson/Bad Hersfeld<br />

እውነት በውሸት ተበሌጦ<br />

ሃቀኛ በዋሾ ተሇውጦ<br />

አንዴነት በግሇኝነት ተሸፍኖ<br />

ወገናዊ ስሜት በጎጠኝነት ታፍኖ<br />

ሃቀኛ መሪዎች ታስረው<br />

እውን ሃገር ወዲድች ተሠዯው<br />

ሇሃገር ፍቅር ተቆርቋሪዎች ታፍነው<br />

የኢትዮጵያ የቁርጥ ሌጆች ተጨፍጭፈው<br />

የባንዱራ ክብር ተዋርድ<br />

ሇነጻነት ምቹ ተሰድ<br />

ሀገር አፍራሽ እየበሊ<br />

ሃገር ዘመዴ ወዲጅን የጠሊ<br />

አዴር ባይ አሸቃባጩ እየከበረ<br />

ታታሪ ሀቀኛው እየከሠረ<br />

በራሱ ቀዬ መኖር አቅቶት<br />

በየውጭው ሲንከራተት<br />

ህግ ፍትህ በጠፋበት<br />

ዲኛው ቀማኛ በሆነባት<br />

በዚች ሀገራችንን የመከራው ብዛት<br />

ችግሩ ጭንቁ መንከራተቱ<br />

እዚህ ሊይ ነው እውነቱ<br />

የአበው ተረቱ<br />

ኢትዮጵያዬ ሞኝ ነሽ ተሊሊ<br />

የሞተሌሽ ቀርቶ የቀበረሽ በሊ<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 39


ቺፖልፖል የዛምቢያውያን ብሄራዊ የእግር<br />

ኳስ ቡዴን መሇያ ስም ነው።በዛምቢያ ከ70<br />

በሊይ ቋንቋዎች ይነገራለ።አገሪቱ<br />

ከኮልኒያሉስቶች ነፃነቷን ከተቀዲጀችበት<br />

እ.ኤ.አ ከ1964 ወዱህ የዛምቢያውያን<br />

ብሄራዊ ቋንቋ እንግሉዘኛ ሆኗሌ።ነገር ግን<br />

አሁንም ዴረስ ቤምባና ኒያንጃ በበርካታው<br />

ዛምቢያዊ የሚነገሩ አገር በቀሌ ቋንቋዎች<br />

ናቸው። ታዱያ በቤምባ ቋንቋ ቺፖልፖል<br />

ማሇት የመዲብ ጥይቶች ማሇት ነው።<br />

ዛምቢያውያን የዘንዴሮው የአፍሪካ ዋንጫ<br />

ባሇቤትነቱን ክብር የተቀዲጁት እርግጥ ነው<br />

ከፍተኛ ብቃት ያሊቸውን ወይም በአውሮፓ<br />

ታሊሊቅ ሉጎች የሚጫወቱ ስመ-ጥር<br />

ተጫዋቾችን አሰሌፈው አይዯሇም።ግን<br />

ዴሌና የእናት አገር ፍቅርን ሰንቀው በተነሱ<br />

የአገሪቱ የአፍ ሳይሆን የሌብ ወዲጅ<br />

ተጫዋቾች አማካኝነት ነው።በተቀናጀ<br />

ጥረታቸው ነው አብረዋቸው ሉጫወቱ<br />

ይቅርና ሲያዩዋቸው ከሚያስፈሩ ስመ-ጥር<br />

ተጫዋቾች ጋር ተናንቀው ጣፋጭ ዴሌን<br />

የተጎናፀፉት።<br />

እርግጥ ነው አብዛኞቻችን ውዴዴሩ<br />

የመዲብ ጥይቶቹ ንግስናውን<br />

ከፈርኦኖቹ ተረከቡ! ሪፖርታጅ(መስፍን አብርሃ)<br />

ከመጀመሩ በፊት<br />

የዴሌ ዋንጫውን<br />

ሇዝሆኖቹ ኮትዱቯርና<br />

ሇጥቁር ኮኮቦቹ ጋና<br />

ሰጥተን ነው<br />

ጨ ዋ ታ ው ን<br />

መ ከ ታ ተ ሌ<br />

የ ጀ መ ር ነ ው ። ግ ን<br />

ኢትዮጵያዊው የኳስ<br />

ሉቅ አቶ ይዴነቃቸው<br />

ተሰማ ባንዴ ወቅት<br />

ስሇተጠበቁ ቡዴኖች<br />

ውጤት ማጣት<br />

ሲናገር የሰማሁት<br />

አንዴ ታሊቅ ቃሌ አሇ።`ኳስ ዴቡሌቡሌ ናት<br />

``ነበር ያሇው።እውነቱን ነው የእግር ኳስን<br />

ውጤት ቀዴመን ብናውቀው ኖሮ 90 እና<br />

120 ዯቂቃ ቁጭ ብሇን ስንጨነቅ አንኖርም<br />

ነበር።ኳስም ዯስ የሚሇው ያሌጠበከው<br />

ቡዴን ታሪክ ሲሰራ ነውና።<br />

የሆነ ሆነና ዛምቢያ ያሌተጠበቀችው ቡዴን<br />

አስፈሪዎቹን የኮትዱቯር ተጫዋቾች አንገት<br />

አስዯፍታቸዋሇች።ኣሇምንም ጉዴ<br />

አሰኝታሇች።ያሇምንም ግብ 120 ዯቂቃ<br />

ካሇፈ በሁዋሊ በተሰጠው የመሇያ ምት<br />

ባጠቃሊይ ውጤት ዛምቢያ 8-7 በሆነ<br />

ው ጤ ት ነ ው<br />

ኮትዱቯርን አሸንፋ<br />

የንግስናውን ክብር<br />

ከግብፅ ፈርኦኖቹ<br />

የተረከበችው።በመሇያ<br />

ምቱ ታዋቂዎቹ<br />

የአርሴናሌ አጥቂ<br />

ጀ ር ቪ ኒ ሆ ና<br />

የማንችስተር ሲቲው<br />

ተከሊካይ ኮል ቱሬ<br />

የሳቱ ሲሆን በተሇይ<br />

ኮል ቱሬ ፍፁም<br />

ቅጣት ምቱን<br />

እንዱመታ ያሌፈሇጉት አሰሌጣኙ<br />

ፍራቻቸው በዯቂቃዎች ውስጥ እውነት<br />

ሇመሆን በቅቷሌ።በእኔ እምነት ሇዝሆኖቹ<br />

የሽንፈት ፅዋ መጎንጨት ትሌቁን ዴርሻ<br />

የሚወስዯው በጨዋታው መሃሌ ያገኙትን<br />

ፍፁም ቅጣት ምት ጎሌ ማዴረግ የተሳነው<br />

አንበለ ዱዱየር ዴሮግባ ነው።ዴሮግባ<br />

ፍፁም ቅጣት ምት መሳት አመሌ ካዯረገው<br />

ሰነባብቷሌ።አሁን አሁንማ በጣም ጎበዝ<br />

የሚባለ ተጫዋቾች ያገባለ ሳይሆን<br />

ይስታለ ወዯሚሇው ትንበያ እየተሳብን<br />

ነው።<br />

ጋቦንና ኢኳቶሪያሌ ጊኒ በጋራ ያዘጋጁት<br />

የዘንዴሮው የአፍሪካ ዋንጫ ፍፃሜ ግጥሚያ<br />

የተከናወነው በጋቦኒቷ ርዕሰ-መዱና<br />

ሉብረቪሌ ሲሆን የፊፋው ፕሬዚዲንት ሴፕ<br />

ብሊተር፤በ1363 ግጥሚያዎች ተሰሌፎ 1281<br />

ጎልችን ከመረብ ያሳረፈውና በዓሇማችን<br />

እስካሁን ማንም ያሌዯረሰበት ዘመን<br />

የማይሽረው የኳስ ጠቢብ ብራዚሊዊው<br />

ኤዴሰን አራንቴስ ድ ናሲሜንቶ(ፔላ)<br />

፤ሚሼሌ ፕሊቲኒ፤የአስተናጋጆቹና<br />

የተጋጣሚዎቹ አገራት መሪዎች እንዱሁም<br />

በርካታ የኳስና ተጫዋቾች ዓሇምአቀፍ<br />

ዯሊልች የታዯሙበት ነበር።<br />

ቻው ቻው ዴሮግባ<br />

ጥሊ/ የካቲት 2004 ዓ.ም አንዯኛ ዓመት ቁ 1 40


Dear Readers<br />

ውዴ አንባብያን<br />

Hagere Magazine is coming soon for the third<br />

edition!!<br />

የሃገሬ መፅሄት ሶስተኛ እትም May 30, 2012 የሚወጣ መሆኑን እየገሇጽን ሇመፅሄቱ<br />

አስተያየትና መጣጥፎች ማቅረብ የምትፈሌጉ እስከ May 20 ዴረስ በሚከተሇዉ<br />

አዴራሻችን እንዴትሌኩሌን በአክብሮት እንጠይቃሇን ።<br />

አዴራሻ: Yonas Bereket or Solomon Kebede<br />

Gasthof brandner Hof<br />

Brand 1, 91729<br />

Haundorf<br />

Web. www.ethiopianforethiopian.org<br />

E mail. ethiopianassociation@yahoo.com<br />

Tel. No. +4917671329641<br />

+4917671956794<br />

On February 18, 2012, a seminar which organized by Unity of <strong>Ethiopian</strong> Civic and Political Organization<br />

Members in Germany (U.E.C.P.O.M.G.) was held at Nurnberg.<br />

Schanzacker Strasse 33-35, Nurnberg<br />

There were invited guests, religious leaders, different political<br />

party leaders and human right activists.<br />

Among congregates, the renowned human right activist Mr.<br />

Obang Meto was from Canada. He made a discourse about the<br />

current political situation and human right abuse in Ethiopia; he<br />

also explained that as the Human Right Watch annual report indicates<br />

the situation in Ethiopia is worsening as against the previous<br />

years. On 2011 only, 108 opposition party leaders, journalists and<br />

human right activists have been arrested because of their political<br />

stand. (By Dawit Fanta)<br />

Mr. Obang Meto, a human right<br />

activist from Canada<br />

There was also a candlelit and memorial<br />

service for those who had been martyred<br />

for freedom and justice in <strong>Ethiopian</strong> during<br />

the last 20 years and for those expatriate<br />

tourists that lost their life in Afar region<br />

one month ago.


Tila Magazine is yours Magazine!<br />

ጥሊ መፅሄት የእናንተው መፅሄት ነው!<br />

የጥሊ መፅሄት ሁሇተኛ እትም April 30/2012<br />

ስሇሚወጣ ነባርና አዲዱስ ዯንበኞቻችን በተሇመዯው<br />

አዴራሻችን ታገኙናሊችሁ።በመፅሄታችን ሊይ ያሊችሁን<br />

አስተያየትና መሌዕክቶች ሁለ እስከተጠቀሰው ቀን<br />

ሌታዯርሱን ትችሊሊችሁ። ሇበሇጠ መረጃ በስሌክ<br />

መስመራችን ታገኙናሊችሁ።wir sind immer für<br />

sie da!<br />

አዴራሻችን፡-<br />

Mesfin Abraha<br />

Wehneberger Str.63<br />

36251 Bad Hersfeld<br />

tilamagazine@yahoo.de<br />

Tel.No. 0152 2219 5567<br />

0176 5938 4456<br />

0176 6883 0082<br />

Tila Magazin ist Eure Magazine!

Hooray! Your file is uploaded and ready to be published.

Saved successfully!

Ooh no, something went wrong!